የኢትዮጵያ የሠብአዊ መብት ጉባኤ መግለጫ

በሌላ በኩል በቅርቡ ባንጁል-ጋምቢያ ላይ ተሰይሞ የነበረዉ የአፍሪቃ የሠብአዊ መብት ኮሚሽን የኢትዮጵያ የሠብአዊ መብት ይዞታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ ነዉ በማለት ያወጣዉን መግለጫ እንደሚደግፈዉ ሠመጉ አስታዉቋ