የቤተ እሥራኤላውያን ጉዳይ
እሥራኤል በመላ ዓለም ያሉ አይሁዳውያንን ከህብረተሰቧ ጋ ለማዋሃድ ባወጣችው ሕግ መሠረት እአአ ከ 1980 ዓም ወዲህ በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ ከ 120,000 የሚበልጡ ቤተ እሥራኤላውያንን ወደ ሀገርዋ አንዲመጡ አድርጋለች።
እሥራኤል በመላ ዓለም ያሉ አይሁዳውያንን ከህብረተሰቧ ጋ ለማዋሃድ ባወጣችው ሕግ መሠረት እአአ ከ 1980 ዓም ወዲህ በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ ከ 120,000 የሚበልጡ ቤተ እሥራኤላውያንን ወደ ሀገርዋ አንዲመጡ አድርጋለች።