ሕወሓት የትጥቅ ታጋዮቹን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር አድረጎ መረጠ
በዘካሪያስ ስንታየሁ
በትጥቅ ትግሉ ወቅት ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)ን ለበርካታ ዓመታት፣ እንዲሁም ከድል በኋላ ድርጅቱን ለ21 ዓመታት የመሩት የአቶ መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ፣ ድርጅቱ የትጥቅ ተጋዮቹን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ ሾመ፡፡
በዘካሪያስ ስንታየሁ
በትጥቅ ትግሉ ወቅት ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)ን ለበርካታ ዓመታት፣ እንዲሁም ከድል በኋላ ድርጅቱን ለ21 ዓመታት የመሩት የአቶ መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ፣ ድርጅቱ የትጥቅ ተጋዮቹን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ ሾመ፡፡