የሠዓሊያንና ቀራፂያን ማኅበር ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሐውልት አሠራ

በታምራት ጌታቸው

ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማኅበር በሃያ ሺሕ ብር ወጪ ሐውልት አሠራ፡፡