በኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ 500 የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመሮች ተመረቱ

በታደሰ ገብረማርያም

አዲስ አበባ ውስጥ ኮተቤ አካባቢ ከተቋቋመ አንድ ዓመት የሞላው አድቫንቴጅ ኢንዱስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ፣ በኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ ከ500 በላይ አዳዲስ የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመሮችን አምርቶ ለተጠቃሚዎች አቀረበ፡፡