በአፋር ክልል ለታገቱት ጀርመናዊያን አርዱፍ ኃላፊነት ወሰደ
‘5ቱ ጎብኝዎች የሞቱት በኢትዮጵያ መንግስት ጥይት ነው’ አርዱፍ
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 14 ቀን 2004 ዓ.ም. January 23, 2011)፦ ባለፈው ሳምንት ለ5 ጎብኝዎች ሞት ምክንያት …
‘5ቱ ጎብኝዎች የሞቱት በኢትዮጵያ መንግስት ጥይት ነው’ አርዱፍ
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 14 ቀን 2004 ዓ.ም. January 23, 2011)፦ ባለፈው ሳምንት ለ5 ጎብኝዎች ሞት ምክንያት …
ግርማ ደገፋ ገዳ
የመለስ ቦላሌ “ቦላሌ” ከመሆኑ በፊት ቁምጣ ነበር። አዲስ አበባ ለትምህርት ሲመጣ ቦላሌ ሆነ። ማገብት ጠርቶት ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ሲ
“በጎቼን ቀበሮ በላብኝ፤ድረሱልኝ…”እያለ መንደርተኛውን ሲያምስ የነበረው ውሸታሙ እረኛ፤ በስተመጨረሻ የምር ቀበሮ ሲመጣበትና የ”ድረሱልኝ”ጥሪ ሲያ
መቼም ሀገር ደርሶ የመጣን ስደተኛ በጥያቄ ማጠደፉ ያለ ነው። አሀ! ቀዬ መንደሩ አገር ሰፈሩ ሰላም ነው ወይ ማለት ነውር አይደለም እኮ!..እኔማ ጥሎብኝ ሀገር
ያሬድ ጥበቡ (የቀድሞ ኢህዴን / ብአዴን ሊቀመንበር ነበሩ)
የዘንድሮ የልደት በአል ከወትሮው ለየት ያለ ነበር። ገፀ በረከትም ነበረው፣ ያውም ሁለት። በረከት …
ተመስገን ደሳለኝ
ማን ይፈራል ሞት
ማን ይፈራል
ለእናት ሀገር ሲባል..
የጊዜው ወታደራዊ ደርግ አስተዳደር፣ የአብዮታዊ ጦር ሰራዊት ጠቅላይ አዛዥ፣ የኢትዮጵ…
በተስፋዬ ገብረአብ
ይህን አሳዛኝ ዜና የሰማሁት፣ ጥር 17፣ 2012 ተስያት ላይ ነበር። አንድ ጓደኛዬ በስልክ እንዲህ ሲል ጠየቀኝ፣ “ኢህአፓ የፈፀመውን ሰማህ?”…
4 ሰዎች ታግተዋል፣ ሁለት ቆስለዋል
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. January 18, 2011)፦ ትላንት ማክሰኞ ከጠዋቱ 5 ሰዓት ላይ በአፋር ክልል ያልታወቁ ታጣቂዎች በ
አስገድዶ መድፈርና ከፍተኛ የመብት ረገጣ ተፈጽሞባቸዋል
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. January 18, 2011)፦ በኢትዮጵያ ለም የሆኑ የእርሻ መሬቶችን ለኢንቨስት…
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. January 18, 2011)፦ ሁለቱ ባለስልጣናት የታሰሩት እሁድ ከሰዓት የሰላም ስምምነቱን ካፈረሱ በሁዋላ መሆኑን ሶማልላንድ ፕሬስ ዘ
Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. January 18, 2011)፦ ብሉምበርግ የአክሰስ ካፒታል ሼር ካምፓኒን ጠቅሶ እንደዘገበው በዚህ አመት የኢትዮጲያ ባንኮች ትርፋቸው እ
ኢብሮ ከጀርመን [email protected]
ንጉሥ ኃይለሥላሤ፣ ረሃብና ድርቅ፣ ድህነት አሁን አሁን ደግሞ ሩጫችን እዚህ በጀርመን አገር ጥሩ መታወቂያችን ናቸው። በቃ ኢትዮ…
ተመስገን ደሳለኝ
…ባለመሆንና በመሆን መካከል
ሰው አይሻገረው፣ አለ ትልቅ ገደል።
የማይሆነው ነገር፣ ምን ጊዜም አይሆንም
የሆነውም ነገር ከቶ አይለወጥ
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥር 5 ቀን 2004 ዓ.ም. January 14, 2011)፦ ባለፈው አመት ጁን ወር ላይ በሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሰው የኦብነግ ወታደሮች ጋር በጥይት ተመተው የተማረኩት
አዲሱ ፌዴሬሽን (ESFNA-ONE) ተብሏል
አቶ አብነት የስፖርት ክለቦችን ለመደለል ገንዘብ መበተን ጀምሯል
Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥር 3 ቀን 2004 ዓ.ም. January 12, 2011)፦ የሰሜን አ
አቤ ቶኪቻው
ወዳጄ … እንዴት ሰነበቱልኝ!?
ዛሬ አንድ እንግዳ ይዤ መጥቻለሁ። እንግዳዬ ለበርካታ ግዜያት በጠላፊነት ሙያ ሀገሩን እና መንግስቱን ይበልጡንም…
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
እስረኛ ጠያቂዎች መጡ። የሽምሰዲን ሚስት ለመጡት ጠያቂዎች መታመሜን እንድትነግርልኝ ለመንኳት። ነገረቻቸው። ፖሊሶቹን ለምነው ጉርሻም ሰጥተው ገብተው
ያሬድ አይቼህ
የአገራችን ፓለቲካ ውጤታማነትና ፍሬያማነት ነው ሚፈልገው። ወሬ ብቻውን እንደውጤት እንደማይቆጠር ያለፉት 20 ዓመታት ምስክር ናቸው። የሚያ
ተመስገን ደሳለኝ
(እለተ እሁድ በ22/04/04 የምሁራኑ ፊት-አውራሪ (የሚያምኑበትን በማንፀባረቅ)፤ እንዲሁም የ‹‹መባል ያለበት መባል አለበት›› ፍልስፍና ተከታ…
“በኦነግ ውስጥ የተፈጠረው ችግር ምክንያት የጠራ ራእይ ማጣት ነበር” የኦነግ ከፍተኛ አመራር
Ethiopia Zare (ሐሙስ ታህሳስ 26 ቀን 2004 ዓ.ም. January 5, 2011)፦ በፈረንጆ
ሉሉ ከበደ
በዲሞክራሲያዊ ስርዓት የዜጎች መብት
በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ ዜጎች ማንም የማይነጥቃቸው፤ መንግስት የማይቸራቸው የማይነሳቸው፤ የአለም
በዋሽንግተን ዲሲ ወርሀዊ የሻማ መብራት ስነስርአት ተካሄደ!
Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓ.ም. January 2, 2011)፦ በ”ማርች ፎር ፍሪደም”ና በሌሎች የሰብአዊ መ…
የመኖሪያቸውና ጽህፈት ቤታቸው ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው!
የበአሉ እለት፡ በቤተመቅደስ ውስጥ መለስተኛ ረብሻ ተነስቶ ነበር!
Ethiopia Zare (ሰኞ ታህሳስ 23 ቀን 200…
ዓለማየሁ ዲባባ
ለልጆች ከሚዘጋጅ ጽሑፍ አኳያ ሲዳሰስ
ዓለማየሁ ታዬ ገጣሚ፣ ተርጓሚና ጋዜጠኛ ነው። ከዚህ ቀደም በአይነታቸውና በይዘታቸው ልዩ የሆኑ ሦስ…
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ግርማ ካሣ [email protected]
የአሥራ ሰባት ዓመት ወጣት ነው። ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ በእጁ ይዟል። እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት አደባባይ፣ ንግግር አድርገ…
ተመስገን ደሳለኝ
ክቡር አቶ መለስ ዜናዊ የኤፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር፡- በተደጋጋሚ ጊዜ ቅሬታዬን እንደጻፍኩልዎ ይታወቃል። በተደጋጋሚ ጊዜም ስልጣንዎን
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒዲኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒዲኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ተስፋዬ ገብረአብ [email protected]
የበረከትን መጽሐፍ አነበብኩት …
በእውነቱ ህትመቱ ቆንጆ ነበር። ሽፋኑ እንደ ሃብታም ጉንጭ ይለሰልሳል። ከቻርልስ ዲክንስ …
ተመስገን ደሳለኝ
ከኢህአፓ ወደ ኢኮፓ፤ ከኢኮፓ ወደ ኢህዴን፤ ከኢህዴን ወደ ብአዴን… እነዚህ ሁሉ የዛሬው እንግዳችን የፖለቲካ ዝውውሮች ናቸው። መቼም ‹
እውነት ሲሸጥ፤ እውነት ሲሰቀል፤ እውነት ሲደማ የተጮኸ ጩኸት ነበር። ይህ የሰቆቃና የጭንቅ ጩኸትም በአኬልዳማ ተደመደመ። በወቅቱ እውነት እንዲሰቀል ምክ…
አቤ ቶኪቻው
የፈረንጆች ገና መጣ። እንንኳን መጣ! የእኛም በቅርቡ ይመጣል። እስከዛው ግን እንኳን ለፈረንጆቹ ገና አደረሰን እንባባል። ያው እንደሚታወቀው …
ሕዝብ እና ፌደራል ፖሊስ ተፋጠዋል
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ታህሳስ 17 ቀን 2004 ዓ.ም. December 27, 2011)፦ በደሴ ከተማ ልዩ ስሙ አራዳ ገበያ በመባል የሚታወቀው ቦታ 11 ቤቶች ተ…
አሁን አደገኛ ሁኔታ ላይ ተደርሷል። ፍትህን ወደ መቃብር ለመክተት በተቀናጀ እና በተደራጀ መልኩ የሚሴረው ሴራ እና የሚሸረበው ተንኮል ስጋና ደም ለብሶ እነ…
(ሊያነቡት የሚገባ!) – ክፍል 3
አቢይ አፈወርቅ
መሐመድ አል-አሙዲ (ሼህ)
የዛሬው ምጥን ፍተሻችን ትኩረት መሀመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ ናቸው። እኝህ ሰው ባለፉ
በመጽሐፉ ተቃዋሚዎች ክፉኛ ተተችተዋል – በተለይ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የኢሕአዴግ ነባር ታጋይ፣ የቀድሞው የማስታወቂያ ሚኒስቴር፤ አሁን ደግሞ የኮሙዩኒኬሽ
አዲስ አድማስ ጋዜጣ
– አቶ በረከትና ሼኽ መሐመድ አሊ አልአሙዲ የተደናነቁበት ምሽት
– አቶ መለስ፣ ኢሕአዴግና አልአሙዲ ተወድሰዋል
– ኢሕአዴግ “የሕዝብ ፍ
ሉሉ ከበደ
‘’ንስሀዬ’’ በሚለው ያለፈ ጽሁፌ መለስ ዜናዊ ስልጣኑን ለሽግግር መንግስት እንደሚያስረክብ ቃል ገብቶልናል። ምኞት አይከለከልም፤ የቢሆን ተ
ግርማ ካሣ [email protected]
”… እነ መለስ ናቸው ሕግ። መለስ የፈለገውን ነገር ሕገ ወጥ ነው ካለ ሕገ ወጥ ነው። ይህን አውቀህ ምኑን ነው ታገል የምትለው? ምኑን
የኔሰው ጓንጉል [email protected]
”ሀሳብን በነጻ የመግለጽ መብት ከሰጪው የተለየ ሀሳብ ላለው ካልተሰጠ መብቱ እርባና ቢስ ነው።”
ሮዛ ሉክዘምበርግ ለሌኒን ከ
አቤ ቶኪቻው
ወዳጄ እንዴት ሰነበቱልኝ? ሁሉ ሰላም ሁሉ መልካም ይሆን ዘንድ አጥብቄ እመኝልዎታለሁ። “አጥብቆ የተመኘ ከሰጠ እኩል ነው” የሚለውን አባባልም …
ምንጭ፦ አዲስ ነገር
ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተ
የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔው፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ይህን አስመልክቶ አጭር አስተያየት የሰጠው …
ይድረስ ለሥነኪን ሃዋርያው
ዓለማየሁ ታዬ [email protected]
ከጥቂት ወራት በፊት ይድረስ ለሥነኪን ተጠባቢው ዓለማየሁ ታዬ ካለህበት ብለህ በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ
ዳዊት ከበደ
ሀገሬን ከለቀቅኩ ድፍን አንድ ወር ሞላኝ። በኢትዮጵያ ምድር ዳግም እንዳትታይ የተፈረደባት አውራምባ ታይምስ ጋዜጣም ህትመቷ ከቆመ እነሆ አራ
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ያሬድ አይቼህ ([email protected])
እ.ኤ.አ. በ2011 ፓልቶክ ብቅ ስል ያዘወትርኳቸውን የፖለቲካ ክፍሎች ግምገማዎዬን ይዤላችሁ ስቀርብ በታላቅ ደስታ ነው። ግ