አሳዛኝ ዜና

በተስፋዬ ገብረአብ

ይህን አሳዛኝ ዜና የሰማሁት፣ ጥር 17፣ 2012 ተስያት ላይ ነበር። አንድ ጓደኛዬ በስልክ እንዲህ ሲል ጠየቀኝ፣ “ኢህአፓ የፈፀመውን ሰማህ?” “አልሰማሁም። ምን ፈፀመ?” ባጭሩ ነገረኝ።