ታሳሪዎቹ ስዊድናዊያን ጋዜጠኞች ምህረት የማግኘት እድላቸው የመነመነ ነው ተባለ

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥር 5 ቀን 2004 ዓ.ም. January 14, 2011)፦ ባለፈው አመት ጁን ወር ላይ በሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሰው የኦብነግ ወታደሮች ጋር በጥይት ተመተው የተማረኩትና በፍትህ አጉዳይነቱ በሚታወቀው የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ለ11 ዓመታት እስር ላይ እንዲቆዩ የተፈረደባቸውን ሁለቱን ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በተመለከተ የዲፕሎማሲው ፍጥጫ ቀጥሏል። በምህረት የመፈታታቸው እድልም የመነመነ መሆኑ ተገለጸ።