ግንቦት 7፥ ኦነግ እና ኢህአዴግ በ2012
ያሬድ አይቼህ
የአገራችን ፓለቲካ ውጤታማነትና ፍሬያማነት ነው ሚፈልገው። ወሬ ብቻውን እንደውጤት እንደማይቆጠር ያለፉት 20 ዓመታት ምስክር ናቸው። የሚያወሩ ሳይሆኑ፥ በተግባር ውጤት የሚያሳዩ የፓለቲካ ብድኖች ተደማጭነትና አለምአቀፋዊ ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ። በጄኔራል ከማል ገልቹ ሚመራው ኦነግ የወሰደው የአቋም ለውጥ በእውነቱ አስደናቂ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።