የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ክርክር
በአብዛኛዉ በዩናይትድ ስቴትስ የዉጪ መርሕ ላይ ባተኮረዉ ክርክር ፕሬዝዳት ኦባማ የአራት አመት የመሪነት ልምዳቸዉን በትክክል ማንፀባረቅ መቻላቸዉን ክር
በአብዛኛዉ በዩናይትድ ስቴትስ የዉጪ መርሕ ላይ ባተኮረዉ ክርክር ፕሬዝዳት ኦባማ የአራት አመት የመሪነት ልምዳቸዉን በትክክል ማንፀባረቅ መቻላቸዉን ክር
አቡጊዳ ቀይሶ ከኮልፌ
ውድ አቶ ግርማ ካሳ “አቶ ኃይለማርም እና ኤርትራ” በሚል ፅሑፍ አዘጋጅና አቅራቢ በመሆን ያለዎትን ሃሳብ ስላካፈሉን በቅድሚያ ያለኝን
ከአባይ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ፣
ውድ ኢትዮጵያዊያን፣
ለሁለት ዓመት ያህል አገልግሎቱን አቋርጦ የነበረው አባይ ሚዲያ ወደ አገልግሎት መመልሱን ስናበስራችሁ
click here for pdf የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለቀጣይ ዘመናት የሚመራውን አባት የመምረጡ ታላቅ ሥራ ቅዱስ ሲኖዶሱን ከገጠሙት የዘመናች…
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ነፃ አስተያየት
ዕለቱ ሐሙስ ነው፡፡ ቀኑ ደግሞ ‘08’፡፡ ወርሃ ጥቅምት፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢህአዴግ ግንባር ቀደሞች ተሰብስበናል፡
የሰሞኑ የዲያስፓራ ፓለቲካዊ ወግ ትኩሳት ወደ ግንቦት-7 አዙሮዋል። ጉዳዩ እንዲህ ነው፦ ግንቦት-7 አባል ነበርን የሚሉ ነገር ግን አሁን ‘ግንቦት-7ዲ’ ሚባል ድርጅት አቋቋምን የሚሉ ሁለት ሰዎች በፓልቷክ የቃሌ ክፍል ዛሬ ቅዳሜ ቃለምልልስ ተደረገላቸው። አስተናጋጁ ኮሮጆ-ኢትዮጵያ ምራቁን የዋጠ መስተንግዶ አድርጓል – ምስጋና ለኮሮጆ-ኢትዮጵያ ይድረሰው። ወደ ጉዳዩ ልመለስ። እናም የ’ግንቦት-7ዲ’ መሪዎች ነን የሚሉት እነዚህ ሁለት ወገኖቻችን ግንቦት-7 ‘ዴሞክራሲያዊ’ […]
የሊቀ ማእምራን አበባው ይግዛው የቀብር ሥነ ሥርዐት ተፈጸመ::
(ደጀ ሰላም፤ ጥቅምት 12/2005 ዓ.ም፤ ኦክቶበር 22/2012/ READ THIS NEWS IN PDF)፦ የ2005 ዓ.ም ጥቅምት
የዓለም ዜና
ሁሉምበየተቃዋሚዎቻቸዉ ሲሸነፉ ግን ሥልጣን ሐገራቸዉን አንድም ለየአሸናፊዎቻዉ እየጣሉ ተሰደዱ፣ ሁለትም እየተማረኩ ታሰሩ፣ ሰወስትም የፍርዱ ሒደት ምን…
ከኢትዮጵያ፡ ከኬንያ እና ከማሊ የተጋበዙ እንግዶች በበርሊን የጀርመን ሶሻል ዴሞክራቶች ፓርቲ፡ ኤስ ፔ ዴ በየወሩ በጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤት፡ ቡንድስታ
የታጠቀ የጦር ሀይል ቡድን ትናንት በጊኒ ቢሳው የቢሳላንሳ የአየር ጦር ሰፈርን ለመቆጣጠር ያደረገው ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል። ሙከራው ሊከሽፍ ቢችልም፤ በድ
በመኪና በተጠመደ ፈንጂ ከተገደሉት ከፍተኛ የደህንነት መስሪያ ቤት ባለስልጣን ዊሳም አል-ሃሳን የቀብር ስነ-ስርዓት በኋላ የሊባኖስ መዲና ቤሩት ግጭት ተስ
በመዋቅር፣ አደረጃጀት እና አሠራር
ለውጥ አስፈላጊነት ላይ ሲመክር የሰነበተው አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ለመንፈሳዊና
ማኅበራዊ አገልግሎቶች መ…
(ደጀ ሰላም፤ ጥቅምት 12/2005 ዓ.ም፤ ኦክቶበር 22/2012/ READ THIS NEWS IN PDF)፦ ላለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ተለያይተው የቆዩትን አባቶች ለማስታረቅ እና የቤተ ክርስቲ…
በዮናስ ዓብይ
ላለፉት ስምንት ቀናት አብዛኛዎቹ የምሥራቅ ኢትዮጵያ ነዋሪዎች በኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ እንዲሰቃዩና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖ
መንግሥት መካከለኛ ገቢ ያላቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች የቤት ባለቤት ማድረግ የሚያስችለውን የ40/60 የቤቶች ልማት ፕሮጀክት ግልጽነት በተላበሰ ሥርዓት ሊመ
– ጠበቆቹን አሰናብቶ ራሱ ይከራከራል
በታምሩ ጽጌ
በተከሰሰበት የሽብርተኝነት ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወ
በታምሩ ጽጌ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ ባንክ ስለማቋቋም ባወጣው መመርያ ምክንያት የፈረሰው የመርካቶ ሲቲ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ባለአክሲዮኖች ገን…
ታሪክን መጠበቅና ማክበር ማለት፣ የምንወዳቸውንና የምናከበራቸውን መሪዎች ታሪክ ራዕይና ተግባር ማክበርና መጠበቅ ማለት በክብደትም፣ በስፋትም፣ በቀለም…
በውድነህ ዘነበ
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ለውጥ ያመጣሉ ካሏቸው ኢንቨስተሮች ጋር ረቡዕ ጥቅምት 14 ቀን …
አቶ ግርማ ሰይፉ፣ የመድረክ ብቸኛው የፓርላማ ተወካይ
ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባል በመሆን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን የተቀላቀሉት የመድረክ አመራር
በታምሩ ጽጌ
የፌዴራል የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ እንዳያንቀሳቅሱ ያገደባቸውን ገንዘብ በሚመለከት፣ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባ
‹‹የሥነ ምግባር አዋጁን ፈርመን ብንደራደር በግሌ ችግር የለብኝም›› አቶ ግርማ ሰይፉ (መድረክ)‹‹እንደ ዜጋ አዋጁን አከብራለሁ አስገድደው ሊያስፈርሙን…
በውድነህ ዘነበ
የቀድሞው የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አቶ ከፍያለው አዘዘ በመኮብለላቸው ሾፌራቸው አቶ ደምሴ ጌታቸው በዲስፒሊን ጉድለት ተጠያቂ ተደረጉ…
– የሟች እናትና ሁለት ግለሰቦች ቆስለው መትረፋቸው ታውቋል
በታምሩ ጽጌ
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ፣ ላፓ
በምስራቅ አፍሪቃ የባህር ጠረፍ ላይ ተሰማርቶ የሚገኘዉ የጀርመን የባህር ሃይል፤ የባህር ላይ ወንበዴዎች በአንድ የኢራን መርከብ ላይ የሚያደረሱትን ጥቃት…
ተስፋዬ ገብረአብ
የኤርትራውያን የአረብኛ ፓልቶክ ክፍል በረከት ስምኦንን እንግዳ አድርጎ ጋብዞ ነበር። ጥያቄዎች ይቀርቡ የነበሩት በአረብኛ ቢሆንም፣
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ልማት ለአንድ አገር በጣም አስፈላጊ ነዉ። አገራችን ኢትዮጵያ ሰለጠኑ ከሚባሉ አገራት ጋር ስትነጻጸር ብዙ የሚቀራት ናት:: አገራችንን ከድህነት ነጻ ለማዉጣት፣ በአጭር ጊዜ ዉስጥም ወደ መካከለኛ አገራ ዉስጥ እንድትመደብ ለማድረግ፣ ኢሕአዴግ የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ ነዉ:: ይህ ኢሕአዴግ የጀመረዉን የልማት እንቅስቃሴ ከመደገፍ ባሻገር፣ ኢትዮጵያዉያን በሙሉ ባላቸው አቅምና ጉልበት የድርሻቸዉን ሊያበረክቱበት የሚገባ እንቅስቃሴ ነዉ:: አዲሱ ጠቅላይ […]
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ የሆኑት ባንኪሙን በስዊዝርላንድ ጄኔቫ እ.ኤ.አ ግንቦት 11/2011 ዓ.ም ስፖርት ለሰላምና ለልማት ያለው አስተዋእፆ በሚል ባደረጉት ንግግራቸው ስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገራትን ድንበር ተሻግሮ፣ የዘር የጎሳና ሃይማኖት ልዩነቶች ሳይገድበው፣ የዓለም አቀፍ መግባቢያ ቋንቋ መሆን እንደቻለና ስፖርት ለሰው ልጆች ሰላም፣ አንድነትና እድገት ቁልፍ እየተጫወተ ያለውን ትልቅ ሚና እንዲህ በማለት ነበር የገለጹት፡- “Sport has […]
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በመተዳደሪያ አንቀጹ ቁጥር IV ሥር ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሚያድርገውን ውይይት ሲያጠናቅቅ ባወጣው ሪፖርት ላይ ተመሥርቼ Ethiopia & IMF: Drawing lances or lines? በሚል ርዕስ ጥቅምት 2፤ 2012 አቡጊዳ ላይ ላቀረብኩት ጽሑፍ አቶ በፈቃዱ በቀለ የሰጡትን አስተያትት ዛሬ ጥዋት ለመመልክት ዕድል አግኝቼአለሁ። አስተያቶችንና ግንዛቤዎችን መለዋወጥ የሚኖራቸውን ጠቃሚነት አበክሬ ስምገነዘብ፡ ከዚያ አንጻር […]
አማኑዔል ዘሰላም
ልማት ለአንድ አገር በጣም አስፈላጊ ነው። አገራችን ኢትዮጵያ ሰለጠኑ ከሚባሉ አገራት ጋር ስትነጻጸር ብዙ የሚቀራት ናት። አገራችንን ከ
ግርማ ካሣ
“Hailemariam Desalegn a perfect mimic of Meles” በሚል ርእስ ሥር በኢትዮሜዲያ የቀረበች አጭር ትንተና አነበብኩ። የአቶ ኃይለማርያም ባለቤት ወ/ሮ ሮማን ተስፋ
የዓለም ዜና
የተለያዩ ሚሊሺያ ቡድኖች የሚንቀሳቀሱበት ምሥራቃዊ ኮንጎ አሁንም ውጥረት ይታይበታል። ርዋንዳና ዩጋንዳ ይህንኑ ያማፂ ቡድን እንደሚያስታጥቁና እንደሚያ…
በዳዊት ታዬ
ባሳለፍነው ዓመት ኅብረተሰቡን በብርቱ ካሟገቱና የሕዝቡን ቀልብ ከሳቡ ጉዳዮች መካከል የሊዝ አዋጁና አዋጁን ለማስፈጸም ይተገበራሉ የተባሉ ደ…
በዮናስ አብይ
የ43 ዓመቱ ጐልማሳ መንገሻ መንዳዶ የተወለደባትንና አድጐ የተማረባትን አነስተኛዋን የአረካ ከተማን ለቆ መኖርያውን በአርባ ምንጭ ከተማ ካደ
ያልተነገሩ የልጅነት ታሪኮች
በየማነ ናግሽ
በታሪክና በተራራ የተከበበች፣ በአፈጣጠሯም ለታሪክ የተመረጠች ከተማ ትመስላለች፡፡ በደቡብ በኩል በአንድ ወ
በምሕረት ሞገስና ታደሰ ገብረማርያም
አውራ መንገዱ ፒስታ ነው፡፡ በአካባቢው በብዛት የሚተላለፉት የድንጋይ ጫኝ መኪኖች ከክረምቱ ዝናብ ጋር ተደማምረው መ…
ጋዜጣችን ‹‹ሪፖርተር›› አሥራ ሰባተኛ ዓመትዋን እያከበረች ናት፡፡ አሳታሚ ድርጅታችን ሚድያ ኤንድ ኮሙዩኒኬሽንስ ሴንተር ከአሥራ ሰባት ዓመት በፊት በ
በአስራት ስዩም
የሸማቾች ገቢና ታዳጊው የዋጋ ግሽበት አንገት ላንገት ተናንቀው እንዳሉ ግሽበቱ እያየለ እንዲሁ ያለፈውን ዓመት አጠናቀን የአዲሱን ዘመን
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተቋቋመለት ዓላማ ውጭ በንግድ ተቋምነት እየተንቀሳቀሰ ነው በሚል እስካሁን ያፈራው ሀብትና ንብረት ድርጅቱ በተቋቋመበት ዓላማ ጋር…
በውድነህ ዘነበ
ባለፈው ዓመት ከታህሳስ ወር ጀምሮ ወደ አገር የሚገቡ ዕቃዎች ከጂቡቲ ወደብ በሚፈለገው ፍጥነት ማንሳት ባለመቻሉ ታላቅ መነጋገሪያ ሆኖ ሰን
በሚዲያና ኮሙዩኒኬሽንስ ሴንተር አሳታሚነት ‹‹ነፃ ፕሬስ፣ ነፃ ሐሳብ፣ ነፃ መንፈስ›› በሚል መርህ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የተለያዩ መረጃዎችን በማቅረብ የሚ
በሔኖክ ያሬድ
አምና መገባደጃው ላይ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከተፈጠሩት ክሥተቶች ውስጥ ዋነኛው የቤተ ክርስቲያኒቱ ርእስ ብፁዕ ወቅዱ…
የኢትዮጵያን የተፈጥሮ መስህብና ቅርሶች፥ የሕዝቦቿን ባህል፤ ልማድ፥ ወጎችና አናኗር፤ እንዲሁም ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች፤ ማራኪ የመልክዓ ምድራዊ ትእይንት…