ሰላም ያልሰፈነባት ጊኒ ቢሳው

የታጠቀ የጦር ሀይል ቡድን ትናንት በጊኒ ቢሳው የቢሳላንሳ የአየር ጦር ሰፈርን ለመቆጣጠር ያደረገው ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል። ሙከራው ሊከሽፍ ቢችልም፤ በድርጊቱ ሰባት ወታደሮች ተገድለዋል።