የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ክርክር

በአብዛኛዉ በዩናይትድ ስቴትስ የዉጪ መርሕ ላይ ባተኮረዉ ክርክር ፕሬዝዳት ኦባማ የአራት አመት የመሪነት ልምዳቸዉን በትክክል ማንፀባረቅ መቻላቸዉን ክርክሩን የተከታተሉ ታዛቢዎች አረጋግጠዉላቸዋል።