በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ ያልተወራረደ ሒሳብ መኖር ተጠቆመ
(ሪፖርተር) — በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በኩል በሃዋላ፣ በሲፒኦ እና በቼክ ልውውጥ የተደረገባቸው ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ሰነዶች፣ ሳይወራረዱና ሳይታረቁ በዋናው መሥሪያ ቤት ሒሳብና የሒሳብ ማስታረቂያ መምሪያ (Account and Reconciliation Office) ተወዝፈው እንደሚገኙ የባንኩ ምንጮች አስታወቁ፡፡ አንዳንድ የመንግሥት ድርጅቶች …
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ ያልተወራረደ ሒሳብ መኖር ተጠቆመ Read more »