በፖለቲካ ፓርቲዎች የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውይይት ዋዜማ

– ኢሕአዴግ መድረክ ለውይይት የሚጠራው የሥነ ምግባር ደንቡን ሲፈርም ነው አለ
– መድረክ ለውይይቱ ቢጋበዝም ባይጋበዝም እንደማያሳስበው አስታወቀ
– መኢአድ ውይይቱ ለከንቱ ፕሮፓጋንዳ ስለሚውል እንደማይቀበለው ገለጸ

(በሰብለወንጌል ሐብታሙ)