(በውድነህ ዘነበ) አቶ አርከበ ዕቁባይ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አማካሪ ሆነው ከተሾሙ በኋላ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በአገሪቱ የሚካሄዱ ግንባታዎችን የመምራት ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል፡፡

(በዳዊት ታዬ) የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በዓለም ዓቀፍ ባንክ ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ምትኩ አቡሹ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ብሔራዊ ባንክ ትእዛዝ ማስተላለፉንና በባንኩ ፕሬዚዳንት ላይም ምርመራ ተካሂዶ እስከ ኅዳር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. ሪፖርት እንዲያቀርብ መታዘዙ ተገለጸ፡፡

– ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው የሞት ቅጣት ይግባኝ ውድቅ ተደረገ – የዓቃቤ ሕግ ይግባኝ በከፊል፣ የፍርደኞቹ ሙሉ በሙሉ ውድቅ ተደረገ– የብ/ጄ ተፈራ ማሞና የአቶ አሳምነው ጽጌ ንብረት እዲወረስ ታዘዘ (በታምሩ ጽጌ)

(በቃለየሱስ በቀለ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሐምሌ 2002 እስከ መስከረም 2003 ዓ.ም. ባሉት ሦስት ወራት ጊዜ ውስጥ በተለያዩ ክልሎች በባሕላዊ መንገድ ተመርቶ በነጋዴዎች አማካኝነት የቀረበለትን 50 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ ያለው 1,350 ኪሎ ግራም የሚመዝን ጥሬ ወርቅ እንደገዛ ታወቀ፡፡

(በአስራት ሥዩም) ሙሉ ወጪያቸውን ከመንግሥት በሚገኙ ድጐማዎች የሚሸፍኑት የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ከትምህርቱ በተጓዳኝ እንደ የግል ንግድ ተቋም ሆነው ተጨማሪ ገቢ ማመንጨት መጀመር አለባቸው ተባለ፡፡

– ግንባታው በሁለት ዓመታት ይጠናቀቃል (በታምሩ ጽጌ) በኢትዮጵያ የንግዱን ማኅበረሰብና የስካንዲኒቪያን አገሮች (ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ ፊንላንድና ኖርዌይ) ባለሀብቶችን ለማገናኘት የሚያስችል ዘመናዊ የንግድ ማዕከል ሊገነባ መሆኑ ታወቀ፡፡

ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 13/2010፤ ኀዳር 4/2003 ዓ.ም)፦ በጥቅምቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ የቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ዲን ሆነው የተመደቡት ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ዛሬ ኅዳር 4/ 2003 ዓ.ም በዲሲና አካባቢው አቆጣጠር ከጠዋቱ 3 ሰዓት (9:00 AM) ዋሽንግተን ዲሲ  መግባታቸው …

ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ወደ አሜሪካ ሄዱ Read more »

”ያወጣው አካል ያላከበረው ሕግ እንዳልተፃፈ ይቆጠራል” ዳኛ ወልደሚካኤል መሸሻ Ethiopia Zare (ቅዳሜ ኅዳር 4 ቀን 2003 ዓ.ም. November 13, 2010)፦ ከስዊድን በዕለተ እሁድ ከጠዋቱ አራት ሰዓት (10፡00 ሰዓት) ጀምሮ የሚተላለፈው የኢትዮጵያ ድምፅ ሬድዮ የዕለቱን ዝግጅት የጀመረው ’’አይ ሽብሬ” በሚለው ለሰማዕታት …

በስዊድን የሰማዕታት ቀን ተከበረ Read more »

የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር በብዙ መልኩ ከማይላወስበት ቅርቃር ውስጥ ገብቷል። መሠረታዊ ፖለቲካዊ ተሐድሶ (Political Reform) እንደሚያመጣ ተስፋ የተጣለበት ኢሕአዴግ በቀዳሚዎቹ ዓመታት ያደረጋቸውን ለውጦች ሳይቀር መልሶ እያጠፋ በኋላ ማርሽ መጓዝን መርጧል። በአጠቃላይ ሲታይም ኢትዮጵያ አዲስ የፖለቲካ ተሐድሶ እንደሚያስፈልጋት ግልጽ ነው። አሁን ለመወያየት …

[አንድ ለቅዳሜ] የፖለቲካ ተሐድሶን ፍለጋ Read more »

ከ20 በላይ መኪኖች እና ሰባት ሞተረኞች ጥቁር ውኃ ላይ ተሰልፈው  ተቀብለዋቸዋል፤ ፓትርያርኩ አልተገኙም፡፡ ብፁዕነታቸው፣ ‹‹ውበት የሚኖረው በአንድነት ውስጥ በመሆኑ በኅብረት   አንድ ሆነን መገኘት ያስፈልገናል፤›› በማለት መክረዋል፡፡  ጥቂት ቲፎዞዎች ጥቁር ጨርቅ ሲያውለበልቡ ታይተዋል እነ ያሬድ አደመ የተለቀቁት፣ ‹‹ዐቃቤ ሕግ የምርመራ ሂደቱን …

በሐዋሳ ለብፁዕ አቡነ ገብርኤል ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሁለት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ፣፬፦ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ሕብረት (ኢተፖድሕ)፣ ፓሪስ ሁለት፦ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ደርግ ሲወገድ የህዝባችን ምኞትና ጥባቆ ለዝንታለም ቀስፈው የያዙት የአመረባገነን ስርአቶች አዙሪት እንዲያከትምና …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? ክ.12 (አያልሰው ደሴ) Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሁለት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ፣፬፦ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ሕብረት (ኢተፖድሕ)፣ ፓሪስ ሁለት፦ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ደርግ ሲወገድ የህዝባችን ምኞትና ጥባቆ ለዝንታለም ቀስፈው የያዙት የአመረባገነን ስርአቶች አዙሪት እንዲያከትምና …

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? (ክ.12 – አያልሰው ደሴ) Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 12/2010፤ ኀዳር 3/2003 ዓ.ም)፦ እሑድ ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም በሐዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተፈጠረው ዐምባጓሮ በሕጋዊ የገዳሙ ሰንበት ት/ቤት አባላት ላይ ከፍተኛ የድብደባ ጉዳት በማድረሳቸው ተከሰው የተያዙት ያሬድ አደመ እና ዓለምነህ ሽጉጤን ጨምሮ 11 ያህል …

በሐዋሳ ቅ/ገብርኤል ውስጥ ብጥብጥ የፈጠሩት ተፈቱ Read more »

የዩናይትድ እስቴትስ ባለሥልጣናት፣ የናዚዎች ሰለባዎች ለሆኑ ሰዎች ካሣ ይሆን ዘንድ የተከፈገንዘብን አጭበርብረዋል ሲሉ 17 ሰዎችን መክሰሳቸውን የአሜሪካ የወንጀል ተከታታይ መሥሪያ ቤት (FBI) ከትናንት በስቲያ አስታውቋል።

ሊ/ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ‹‹በቅዱስ ሲኖዶስ ጥፋተኛ የተባለን ሰው ሹመት መስጠት ብቻ  ሳይሆን በሥራ መመደብ ስሕተት ነው፡፡››   (የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ተቃውሞ)  በአስተዳደር እና አቅም ግንባታ መምሪያ ቦታ አዲስ ሹመት ተሰጥቷል (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 11/2010፤ ኀዳር 2/2003 ዓ.ም)፦ የአዲስ አበባ ሀገረ …

የሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ ሹመት እያነጋገረ ነው Read more »

የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ምርጫ 2002 ታዛቢዎች የተልዕኮው ማጠቃለያ ሪፖርት አቅርቧል። ቡድኑ የ2002ቱ የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶች ምርጫ “ለምርጫ የተቀመጡ ዓለም ዓቀፋዊ ግዴታዎችን ያላሟላ ነበር” ሲል ደምድሟል። የታዛቢ ቡድኑ በሪፓርቱ ምርጫው “አስፈላጊ በሆነው የሂደቱ ክፍል ውስጥ ግልጽነትና ለሁሉም ተቃዋሚዎች የተመቻቸ …

በምርጫ ታዛቢው ሪፓርት መደሰታችን በኅብረቱና መንግሥታቱ ፓሊሲ ላይ ያለንን ቅሬታ አይለውጥም!!! Read more »

ከዝግጂት ክፍላችን ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ ቡድን፣ “ጅቡ አማራ መጣብህ” እያለ የትግራይን ህዝብ ማስፈራራትን እና ከጉያው ማስገባትን እንደ ፖለቲካ ስልት ሲጠቀም አስርተ አመታት ተቆጥረዋል። ይህ ስሌት አገዛዙ እድሜውን እንዲያራዝም ሲረዳው፤ የትግራይ ህዝብ ወደፊት ሊገጥመው ስለሚችለው አደጋ ያለውን ስጋት ግን እያባባሰው ሄደ …

በአንድ ስፍራ የሚፈጸም ኢ-ፍትሃዊነት፣ በየትኛውም ቦታ ላለ ፍትህ አደጋ ነው Read more »

ባለፈው ሰኞ ኖቨምበር ስምንት ቀን 2010 ዓም በኖርዎይ ኦስሎ ከተማ የኖርዎይ ዓለም አቀፍ ህግና ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ያዘጋጀውና Development without Freedom How Aid Underwrites Repression in Ethiopia በሚል ርእስ ሂዩማን ራይትስ ዋች በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ። በስብሰባው በርካታ …

በኖርዎይ ኦስሎ ሂዩማን ራይትስ ዋች ስለ ኢትዮጵያ ባወጣው ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ Read more »

ጄኖሳይድ ዋች የተባለው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፕሬዚደንት የሆኑት ዶ/ር ግሬጎሪ ስታንተን፤ በዋሽንግተን ዲሲ የሰማእታት መታሰቢያ ዝግጅት ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ የወያኔ አገዛዝ ሲወድቅ ለወንጀሉ የሚከፍለው የትግራይ ህዝብ እንዳይሆን እሰጋለሁ ብለዋል። “ከጥንት ስልጣኔዎች ውስጥ አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ፤ በአሁኑ ሰዓት በአረመኔያዊ …

ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ሲገለበጥ በትግራይ ተወላጆች ላይ ሊደርስ የሚችለው አደጋ ስጋት እየፈጠረ ነው Read more »

በጥቅምት 1998 አመተ ምህረት፤ በዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ትእዛዝ በአጋዚ ጦር የተጨፈጨፉትን ሰማእታት ለማሰብ ከተሰናዱት እና አንድ ወር ሙሉ ከሚካሄዱት ዝግጅቶች ውስጥ የመጀመሪያዎቹ እሁድ ኖቬምበር 7 ቀን በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች ተካሄደዋል። በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአፍሪካ፣ በአውስትራሊያ እና በመካከለኛው ምስራቅ …

በድህረ-ምርጫ 97 የወደቁትን ሰማእታት ለማሰብ የተሰናዱ ዝግጅቶች በአለም ዙሪያ ተካሄዱ Read more »

የህብረቱ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን የግንቦት 15፣ 2002ቱን የምርጫ ተውኔት ሪፖርት ከአምስት ወራት በኋላ በብራሰልስ ከተማ ይፋ ማድረጉን የዝግጅት ክፍላችን ባልደረባ ከስፍራው በላከው ዘገባ አሳውቋል። ቡድኑ በዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ላይ ጠንካራ ሂሶችን የሚሰነዝረውን ሪፖርት በአዲስ አበባ ለማቅረብ ፈልጎ የመግቢያ …

የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ባለፈው አመት የምርጫ ተውኔት ላይ ባወጣው ሪፖርት የወያኔን አገዛዝ ክፉኛ አወገዘ Read more »

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን – ኢሳት – በስራ ቦታ ዘረኛነት ምክንያት ስራቸውን እየለቀቁ የሚጠፉ የፌዴራል ፖሊስ አባላት ቁጥር ከመቼውም ጊዜ በላይ ጨምሯል ሲል የአዲስ አበባ ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል። ተለያዩ ወረዳዎች የፌደራል ፖሊስ አባላትን ለመቅጠር ማስታወቂያዎች የተለጠፉ ሲሆን፣ እስከዛሬ ድረስ ብዛት ያላቸው …

በርካታ የፌደራል ፖሊስ አባላት በዘረኛነት ምክንያት ስራቸውን እየለቀቁ እንደሆነ ተዘገበ Read more »

ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ በድህረ-ምርጫ 97 በዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ትእዛዝ የአጋዚ ጦር በንጹሃን ዜጎች ላይ ከፈጸማቸው ጭፍጨፋዎች ውስጥ በጥቅምት 98ቱ የወደቁትን ሰማእታት ለማሰብ መግለጫ አውጥቷል። ንቅናቄው ባወጣው መግለጫ፥ በጥቅምት 98 የወደቁትን በአስርት የሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች …

ግንቦት 7 በጥቅምት 98 የወደቁትን ሰማእታት አስመልክቶ መግለጫ አወጣ Read more »

የአዲስ አበባ መስተዳደር፥ የመጪው አምስት አመታት እቅዱን በገንዘብ በመደገፍ ስም ነዋሪው ስድስት መቶ ሚሊዮን ብር እንዲያዋጣለት እቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ተዘግቧል። የግንቦት 7 ድምጽ ሪፖርተር ከአዲስ አበባ በላከው ተከታይ ዘገባ፥ አንዳንድ ነዋሪዎች፣ “ልጆቻችንን የምናበላው አጥተን ባለንበት ዘመን ከየት አምጥተን እንድንሰጣቸው …

የወያኔ አገዛዝ የአዲስ አበባን ህዝብ ለመበዝበዝ የሚያደርገው ስንድት ምሬት ቀሰቀሰ Read more »

ለረዥም አመታት የወያኔን አገዛዝ ሲዋጋ የቆየው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ባለፉት በርካታ ሳምንታት በአገዛዝ ጦር ላይ በከፈተው ጥቃት 267 ወታደሮችን መግደሉን እና 157 ማቁሰሉን እንደገለጸ ሬውተርስ የዜና አገልግሎት ድርጅት ዘግቧል። የአገዛዙ ቃል አቀባይ ሽመልስ ከማል ጥቃቱ መፈጸሙን እንደ ወትሮው …

የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር 267 የወያኔ ወታደሮችን ገድያለሁ ማለቱ ተዘገበ Read more »

የጀርመን የልማት እርዳታ ጉዳይ ድርጅቶች፣ የነጻ ዴሞክራቱ ፓርቲ (FDP) ባልደረባ የሆኑት ዲርክ ኒበል፣ የኤኮኖሚና የልማት ተራድኦ ሚንስትር ከሆኑ ወዲህ፣ የልማት እርዳታ ፖለቲካ አዲስ አቅጣጫ ይዟል በማለት ሲወቅሱ ይሰማል።

አሜሪካ ከትላንት በስቲያ ይዛ ብቅ ያለችው የመፍትሄ ሀሳብ ዋንኛዋን አጨቃጫቂ ቦታ የሚመለከት ነው–አቢዬን። በደቡብ ሱዳን ጥር 9/2010 ህዝበ ውሳኔ ይካሄዳል ተብሎ በመጠበቅ ላይ ቢሆንም በነዳጅ ዘይት በከበረችው አውራጃ አቢዬ ፤ ምርጫው የጊዜ ሰሌዳውን ተከትሎ የሚከናወን አይመስልም።

– የብ/ጄ ተፈራ ማሞና የአቶ አሳምነው ጽጌ ንብረት ይወረስ ተባለ– በነፃ የተሰናበቱት አራት ግለሰቦች ጥፋተኛ ተባሉ (በታምሩ ጽጌ) የሥር ፍርድ ቤት ያስተላለፈባቸውን የዕድሜ ልክ እሥራት ላይ ‹‹ቅር ተሰኝቻለሁ›› በሚል የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በሞት እንዲቀጡለት ይግባኝ የጠየቀባቸው አምስት የግንቦት 7 ፍርደኞች …

ሰበር ዜና ፡ በግንቦት 7 ፍርደኞች ላይ የተጠየቀው የሞት ቅጣት ውድቅ ተደረገ Read more »

(በብርቱካን ፈንታ) የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ባለፈው ሰኞ የአውሮፓ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ያቀረበውን ሪፖርት አስመልክቶ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኢሕአዴግ ይቅርታ እንዲጠይቅ፣ ካሳ እንዲከፍልና ምርጫው እንዲደገም ጥሪ አቀረበ፡፡

የማኅደረ ጊላይ የለጋነት ዕድሜ እንዲሁ እንደ ዐይን ጥቅሻ እያለፈ ነው። ወደ ኋላ ተመልሶ ሲያስብ ደስ የሚል ነገር ትዝ አይለውም።ሕይወት ልክ ከማለዳ ጣፋጭ እንቅልፍ እንደሚያባንኑት አስፈሪ የልጅነት የተረት ጭራቆች የተሞላች ትመስለዋለች::  ተረት የሚመስሉ ታሪኮችን እየኖረ፣ እየሰማ እና እየታዘበ እዚህ ደርሷል። መባረር፣ …

በ”አምቼዎች” ዓለም ውስጥ፡ ፖለቲካ ፣ ማንነት እና ስደት Read more »

የተባበሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ላለፉት ሦስት አመታት በዚህ በዳላስ በወያኔ በኩል ተቋማትን ለመንጠቅ፣ ነዋሪውን እርስ በእርስ የማጣላት ስልትና የተቃዋሚው የፖለቲካ ስራ ነው ብለው ለምማሳየት ያደረጉት ጥረት በመጠኑም ቢሆን ሰርቶላቸዋል። በዚህ በዳላስ የምንኖር አገር ወዳዶች ይህን የጠላት የመለያየትና የማዳከም ስልት ሌላው …

በዳላስ ፎርትወርዝ ለሚኖር ኢትዮጵያዊ ወገን የትብብር ጥሪ Read more »

የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ባለፈው ኦክቶበር 17 ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሳን በክብር እንግድነት ለመጋበዝ የቦርዱ አባላት በድምጽ ብልጫ ካጸደቀው በኋላ በተነሳው የጥቂት የቦርድ አባላት ተቃውሞና በተደረገው የሞቀ ንትርክ የውሳኔው እንደገና መቀልበስ በዳያስፖራው የሚገኙ አያሌ ኢትዮጵያውያንን በከፍተኛ ደረጃ ያሳዘነ ያስቆጣና …

ካፈርኩ አይመልሰኝ ወይስ ሌላ ድብብቆሽ? – በዮሐንስ እ ተመስገን Read more »