የወያኔን ሥርዓት ከመጣል ባሻገር (ኢብሮ)
ኢብሮ ከጀርመን [email protected]
ንጉሥ ኃይለሥላሤ፣ ረሃብና ድርቅ፣ ድህነት አሁን አሁን ደግሞ ሩጫችን እዚህ በጀርመን አገር ጥሩ መታወቂያችን ናቸው። በቃ ኢትዮ…
ኢብሮ ከጀርመን [email protected]
ንጉሥ ኃይለሥላሤ፣ ረሃብና ድርቅ፣ ድህነት አሁን አሁን ደግሞ ሩጫችን እዚህ በጀርመን አገር ጥሩ መታወቂያችን ናቸው። በቃ ኢትዮ…
የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች፥ ሰላይ-ገራፊዎች በተጠርጣሪ አሽባሪዎች ላይ የፈፀሙት ግፍ-በደል፥ለአስረኛ ዓመት ሲያከራክር አሽባሪን ሊያጠፋ፥ ሠላም ዴሞ
የዕለቱ ዜና
ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ በቴሌቪዥን የሚሰራጩ ፕሮግራሞችን ኢትዮጵያ ሆን ብላ ታፍናለች ሲል የኤርትራ መንግሥት ያቀረበውን ጥብቅ ነቀፌታ ኢትዮጵያ አስተባ
ተመስገን ደሳለኝ
…ባለመሆንና በመሆን መካከል
ሰው አይሻገረው፣ አለ ትልቅ ገደል።
የማይሆነው ነገር፣ ምን ጊዜም አይሆንም
የሆነውም ነገር ከቶ አይለወጥ
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ፣ የኧርነስት ኤንድ ያንግ ማኔጂንግ ፓርትነር
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ የኧርነስት ኤድ ያንግ የኢትየጵያ ማኔጂንግ ፓርትነር ናቸው፡፡
በመጪው ማክሰኞ በአፍሪካ ኅብረት አደራዳሪነት አዲስ አበባ ላይ የሚካሄደው የሁለቱ ሱዳኖች የነዳጅና ድኅረ አጠቃላይ የሰላም ስምምነት ድርድር የሚበረታታ …
መንግሥት አገርን ይመራል ሕዝብን ይመራል ሲባል ሕግ ያወጣል፣ ያዛል፣ ይቀጣል ማለት ብቻ አይደለም፡፡
– ፕሬዚዳንቱን ሊገድሉ ሞክረዋል በሚል ዕድሜ ልክ የተፈረደባቸው ተለቀቁ በደቡብ ክልል በሐዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሬት አስተዳደር ሠራተኞችና ግለሰ
የጋምቤላ ክልልን በመምራት ላይ የሚገኘው የጋምቤላ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋሕዴን) ባካሄደው ግምገማ፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ኡሞድ ኦቦንግን ከፓ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ለገጠር ኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ማስፋፊያ እንዲውሉ ብሎ ከውጭ ያስመጣቸው ትራንስፎርመሮች አገልግሎት ላይ አለመዋላ…
“ሕጋዊ ሰነድ ያለው ማንኛውም የግል ይዞታ አይነካም” አቶ መኩሪያ ኃይሌ፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትርየከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አ…
ባለፈው ረቡዕ በመሠራት ላይ ያሉ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን የጎበኙት ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ችግር ለግንባታው መፋጠን እንቅፋት እየሆነ መም…
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥር 5 ቀን 2004 ዓ.ም. January 14, 2011)፦ ባለፈው አመት ጁን ወር ላይ በሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሰው የኦብነግ ወታደሮች ጋር በጥይት ተመተው የተማረኩት
በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን ድርቅና ረሃብ ለመታደግ የተደረገው አለም አቀፍ ትብብር፤ ብዙ ህይወት ማትረፉን የተባበሩት መግስታት ድርጅት አስታውቋል።
SouthWest Energy በጋምቤላ ክልል የነዳጅ ዘይትና ጋዝ ለማሰሰ ስምምነት ፈረመ
አገራችን እና ሕዝቧ በአንድ ጠባብ ዘረኛ ቡድን መዳፍ ውስጥ ናቸው። በአገራችን የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የግለሰብም ሆነ የቡድን መብቶቻቸው ተረግጠው በባርነት እየተገዙ፤ ጉልበታቸውና ሃብታቸው እየተመዘበረ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ የምገኝ ዜጎችና ማኅበረሰቦች ሁሉ እጣ ፈንታችን ተሳስሯል። ሁላችንም ነፃ ካልወጣን በስተቀር ማናችንም በተናጠል የነፃነት አየር መተንፈስ አይቻለንም። ስለሆነም ለራሳችን የግልም የሆነ የቡድን ጥቅም ስንል እያንዳንዳችን ስለሁላችን ማሰብና መጨነቅ […]
ህወሃት ልዩነቶቻችንን አብዝቶና አርብቶ ክብራችንን አዋርዶ ረግጦ ሊገዛን ዘመኑን ሙሉ ሠርቷል። ለብዙ ግዜም አንዱን ህዝብ የአንዱ ጠላት አድርጎ ሲሰብክ ኑሯል። ይህንንም እውነት ለማስመሰል በበደኖ ፤በአርባ ጉጉ፤ በሃረርጌና በሌሎች ሥፍራዎች የብዙ ንጹሃን ዜጎችን ደም አፍስሶ ለርካሽ ፖለቲካ ፍጆታ አውሎታል። በደኖ ላይ አፈር ገፍቶ ይኖር የነበረ አማራ የተባለ ዘር የተጨፈጨፈው በህወሃት ፊታውራሪነት ነው። በአርባ ጉጉ ላይ የተፈጸመው […]
በአማራ ክልል ሥር በሚገኘው የምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ በአዴት ከተማ በተነሳ የህዝብ ተቃውሞ ሁለት የወያኔ ሹሞች ሲገደሉ ሌሎች ሁለት ፖሊሶች እና ሌላ ጄሌ ባለስልጣን ከፉኛ መቁሰላቸውን የግንቦት 7 ዘጋቢ ከስፍራው በላከልን ዜና ገለጸ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት ባለፈው ረቡዕ ጥር 2 ቀን ለወያኔ በጄሌነት አድረው ህዝባቸውንና አገራቸውን በመበደል ላይ የሚገኙት የወረዳው ባለስልጣናት የጨረቃ ቤቶችን ለማፍረስ […]
በአማራ ክልል ሥር በሚገኘው የምዕራብ ጎጃም ዞን በይልማና ዴንሳ ወረዳ በአዴት ከተማ በተነሳ የህዝብ ተቃውሞ ሁለት የወያኔ ሹሞች ሲገደሉ ሌሎች ሁለት ፖሊሶች እና ሌላ ጄሌ ባለስልጣን ከፉኛ መቁሰላቸውን የግንቦት 7 ዘጋቢ ከስፍራው በላከልን ዜና ገለጸ። እንደዘጋቢያችን ሪፖርት ባለፈው ረቡዕ ጥር 2 ቀን ለወያኔ በጄሌነት አድረው ህዝባቸውንና አገራቸውን በመበደል ላይ የሚገኙት የወረዳው ባለስልጣናት የጨረቃ ቤቶችን ለማፍረስ […]
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴለቪዥን ኢሳት እንደዘገበው ከሳምንት በፊት የተጀመረው የአወሊያ ኮሌጅ ተማሪዎች ተቃውሞ እየከረረ በመሄዱ የወያኔ የጸጥታ ሀይሎች በተማሪዎች ላይ ስለሚወስዱት እርምጃ ግራ ተጋብተው የኮሌጁን ግቢ ዘግተው ተቀምጠዋል። መንግሥት ተብዬው አገዛዝ ያሰማራቸው የኮሌጁ ባለሥልጣናት አለአግባብ የትምህርት ይዘቱን በመቀየራቸውና መምህራንን በማባረራቸው የተቆጡት የኮሌጁ ተማሪዎች ተቃውሞአቸውን ማሰማት ከጀመሩበት ያለፈው ማክሰኞ ጥር 1 ቀን ጀምረው ምግብ እንዳላገኙና ግቢያቸውን ለመልቀቅም […]
የወልዲያ ፖሊስ ሁለት ራሱን የወንጌል ዓለም ሁሉ ቤተክርስትያን ብሎ የሚጠራ የክርስትና ሀይማኖት ዘርፍ ሐዋርያውያን ሠራተኞችን አሠረ።
አንድነታችንን የሚፈሩ ሰዎች ብቻ ናቸው የተለያየን እንደሆንን እና የተለያየ ፍላጎት እንዳለን የሚነግሩን፡፡ በፊት ኢትዮጵያውያን ነበርን አሁን ትግሬ፣
የፍትህ ጋዜጣ እትም 169 ን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ !
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ስደተኞች ጉዳይ፥ ይልቁንም የኢትዮጵያውያን ዕጣ ዛሬም እያነጋገረ ነው። የሳውዲው እስር ቤት ውሎና አዳር እጅግ የከፋ መሆኑን ታሳሪዎቹ ይናገራሉ።
ለበርካታ አመታት ኢትዮጵያዉያንን ሲያሰባሰብ የነበረዉ የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያዉያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሁለት ተክፈለ። ከሼክ አላሙዲ ጋር ግንኙነት ባላቸዉ ጥቂት ግለሰቦች ችግር ላይ የወደቀዉ ይህ ፌዴሬሽን፣ ያለፈዉ አመት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን በክብር እንግድነት በመጋበዙ ዙሪያ በዉስጡ በተፈጠረዉ አለመግባባት፣ ትልግ ዉዝግብ ዉስጥ ገብቶ እንደነበረ ይታወቃል። በከፍተኛ የሕዝብ ግፊት ወ/.ት ብርቱካን አትላንታ በተደረገዉ የፌዴሬሽኑ ዝግጅት ላይ ንግግር እንዳደረጉም […]
አሸባሪነትን ደግፈዋል፣ ወደሀገሪቱም በሕገወጥ መንገድ ገብተዋል በሚል ከጥቂት ጊዜ በፊት አስራ አንድ አመት እስራት የተበየነባቸዉ ስዊድናዉያን ጋዜጠኞ
በጀርመን ሂልደስ ሃይም ከተማ በተዘጋጀዉ የመጀመርያዉ የአዝማሪ ጉባኤ ላይ በርካታ የአለም የሙዚቃ የታሪክ ምሁራን እና አዝማሪዎች ተገኝተዋል። በኢትዮጽ
የኔዘርላንድ መንግስት በአገሪቱ የጫት ንግድን ለመከልከል ማቀዱን አስታውቋል።
የኢራን የአቶም ሳይንቲስት ለተገደሉበት መንስዔ ተጠያቂዎቹ ዮናይትድ እስቴትስ እና እስራኤል ናቸው ትላለች ኢራን።
አዲሱ ፌዴሬሽን (ESFNA-ONE) ተብሏል
አቶ አብነት የስፖርት ክለቦችን ለመደለል ገንዘብ መበተን ጀምሯል
Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥር 3 ቀን 2004 ዓ.ም. January 12, 2011)፦ የሰሜን አ
የፌደራሉ አቃቤ ሕግ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር በሆኑት በአቶ በቀለ ገርባ የክስ መዝገብ ቁጥር 113633 በ9 ሰዎች ላይ 3 ክሶችን መስርቶ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 3ኛ ወንጀል ችሎት ሰኞ ታህሳስ 30 ቀን 2004 ዓ.ም ክሳቸው ተሰምቷል፡፡ ይህ የክስ ጭብጥ ተጠርጣሪዎቹ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አሸባሪ ተብሎ ከተሰየመው ኦነግ ጋር ተባብረዋል፣ ሰዎችን አደራጅተዋል፣በድርጅቱ ኬንያ ሄደው ሥልጠና ወስደዋል የሚል […]
ጥቆማዬም መንግስት አዲስ የጡረታ አዋጅ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም የተነሣ የግል ድርጅቶች ጡረታ እንዲከፍሉ እየተደረገ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በግል ድርጅቶች ውስጥ 15,16 አመት የሰሩ ሰራተኞች አሉ፡፡ በድርጅቱ በኩል የአገልግሎት እየተቆረጠ ሲጠራቀምላቸው ነበር፡፡ ገንዘቡም በርካታ ነው፡፡ የተማረ የሰው ሀይል ያለባቸው ድርጅቶች ለምሳሌ፡- የግል ትምህርት ቤቶች ሆስፒታሎች ወዘተ የመሳሰሉት ሰራተኞችን በመወያየት ሰራተኛው ይሄ ገንዘብ ይመለስልን በማለቱ ገንዘቡ […]
ባለፈው ሳምንት ሰማያዊ የተባለ አዲስ ፓርቲ የምሥረታ ጉባኤውን ሲያካሂድ በአብዛኛው አባላት ከአንድነት ፓርቲ ጋር በታክቲክም ሆነ በስትራቴጂ አብረው ሊሠሩ ያልቻሉ፤ ሆኖም ግን ለሃገርም ሆነ ለዴሞክራሲያዊ ግንባታ አስተዋፅኦ እናደርጋለን ያሉ ኃይሎች ፓርቲ መሠረቱ፡፡ በፓርቲ ምስረታቸውም ዕለት የአንድነት ፓርቲ በእንግድነት እንዲገኝላቸው ጥሪ አደረጉ፡፡ አንድነት ፓርቲ ጥሪያቸውን በማክበር አጀንዳ ይዞ ውይይት ካደረገ በኋላ የፓርቲው ሊቀመንበር የተከበሩ ዶ/ር ነጋሶ […]
ሀገራችን ኢትዮጵያ ረጅም የመንግስትና የፖለቲካ ታሪክ ካላቸው ሀገሮች ተርታ የምትመደብ ናት፡፡ ይችው እድሜ ጠገብ ውድ ሀገራችን መንግስት በማቋቋም፣ በስልጣኔ በንግድና ሉዓላዊነቷን በመጠበቅ ፈር ቀዳጅ ከሆኑ ጥንታዊ ሀገሮች የምትመደብ ቢሆንም ቀዳሚነቷን አስጠብቃ መጓዝ ግን አልቻለችም፡፡ ኢትዮጵያችን በድህነትና በኋላቀርነት፣ እንዲሁም በበሽታና በእርዛት መታወቅ መቻሏ ኢትዮጵያውያንን ሁሉ በቁጭት የሚያንገበግብ፤ የእኛ ባህሪ የሆነውን አይነኬነት የሚፈትንና እልህ የሚያስይዝ ጉዳይ ነው፡፡ […]
ለቀምት ከተማ በሚገኘው የወለጋ ዩኒቨርስቲ በተፈጠረ ግጭት ሁለት የሕግ ተማሪዎች ሞተው ከትላንት በስቲያ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው መፈፀሙን የዜና ምንጮቻችን ለዝግጅት ክፍላችን አስታወቁ፡፡ አንድ የውስጥ አዋቂ እደሚሉት ከሆነ ደግሞ “ተማሪዎቹ የሞቱት በምግብ መመረዝ ነው” ይላሉ፡፡ የዜና ምንጮቻችን እንደሚሉት ሲራጅና ከማል የተባሉ ሁለቱ የሕግ ተማሪዎች መሞታቸውንና ከትላንት በስቲያ የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው የተፈፀመ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ጉዳዩን ለማጣራት […]
የሚበዙት ወጣቶች ፥ ታዳጊዎች እና ህጻናትም አሉባቸው
አቤ ቶኪቻው
ወዳጄ … እንዴት ሰነበቱልኝ!?
ዛሬ አንድ እንግዳ ይዤ መጥቻለሁ። እንግዳዬ ለበርካታ ግዜያት በጠላፊነት ሙያ ሀገሩን እና መንግስቱን ይበልጡንም…
በዋሽንግተን ዲሲ በተሰናዳ የቀድሞው የቼኮዝላቫኪያ ፕሬዝደንት ቫትስላቭ ሃቨል መታሰቢያ የብርማዋ አንሳንሱቺ፣ ፕሬዝደንት ኦባማ፣ ዳሊ ላማና ሌሎችም ታዋቂ ሰዎች መልእክት አስተላልፈዋል
ሰውየው ፤ ከአልበርት አይንሽታይን ወዲህ በአሁኑ ዘመን እጅግ ዝነኛው የፊዚክስ ሊቅ መሆናቸው ነው የሚነገርላቸው።
ኢትዮጵያ ዉስጥ አሸባሪዎችን በመደገፍና በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ወንጀል አስራ-አንድ አመት እስራት የተፈረደባቸዉ ሁለቱ የሲዊድን ጋዜጠ…
– ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹን ማሰማት ጀምሯልየኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ሥራ አስፈጻሚ አባልና የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ
የትምህርት ነጻነታችን ይከበር በሚል አዲስ አበባ የሚገኘው የአወሊያ ት/ቤት፣ በወለጋ ዩኒቨርስቲ የምግብ ጥራት መጓደል፣ በሆሳእና ደግሞ የስራ መጥፋት ተማሪዎችን ለተቃውሞ አነሳስተዋል።
የትምህርት ነጻነታችን ይከበር በሚል አዲስ አበባ የሚገኘው የአወሊያ ት/ቤት፣ በወለጋ ዩኒቨርስቲ የምግብ ጥራት መጓደል፣ በሆሳእና ደግሞ የስራ መጥፋት ተማሪዎችን ለተቃውሞ አነሳስተዋል።
ዩኤስ አሜሪካ ባለፈው ሣምንት አዲስ የመከላከያ በጀት ቅነሳ ሕግን ማጽደቅዋ ይታወሳል። ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ባጸደቁት አዲሱ ሕግ መሠረት፡ የወደፊቱ ያ
የአፋር ሕዝብ ፓርቲ፡ በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ ኤ ፒ ፒ ሰሞኑን ባሰራጨው መግለጫው በርካታ የአፋር ክልል ነዋሪዎች ለእሥር መዳረጋቸውን፡ ያካባቢው አርብቶ አ