ኢትዮጵያ ዉስጥ የታሰሩት የስዊድን ጋዜጠኞች አቋም
ኢትዮጵያ ዉስጥ አሸባሪዎችን በመደገፍና በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ወንጀል አስራ-አንድ አመት እስራት የተፈረደባቸዉ ሁለቱ የሲዊድን ጋዜጠኞች ምሕረት እንጂ ይግባኝ እንደማይጠይቁ አስታወቁ።
ኢትዮጵያ ዉስጥ አሸባሪዎችን በመደገፍና በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ወንጀል አስራ-አንድ አመት እስራት የተፈረደባቸዉ ሁለቱ የሲዊድን ጋዜጠኞች ምሕረት እንጂ ይግባኝ እንደማይጠይቁ አስታወቁ።