ኮርፖሬሽኑ ከውጭ ያስመጣቸው ትራንስፎርመሮች አገልግሎት እየሰጡ አይደለም Ethiopian Reporter January 14, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ለገጠር ኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ማስፋፊያ እንዲውሉ ብሎ ከውጭ ያስመጣቸው ትራንስፎርመሮች አገልግሎት ላይ አለመዋላቸው ታወቀ፡፡