የደቡብ ክልል ከጣሊያኑ ኩባንያ ላይ 15 ሺሕ ሔክታር መሬት ነጠቀ
– ከዕፅዋት ነዳጅ ለማምረት ቦታ ከተረከቡ ኩባንያዎች ውጤታማ የሆነ የለም
የደቡብ ክልል ለጣሊያኑ ኩባንያ ኤፍአርአይ ኤልግሪን ኩባንያ ከሰጠው 30 ሺሕ ሔክታር መሬት ውስጥ፣ 15 ሺሕ ሔክታር መሬት ነጠቀ፡፡
የደቡብ ክልል ለጣሊያኑ ኩባንያ ኤፍአርአይ ኤልግሪን ኩባንያ ከሰጠው 30 ሺሕ ሔክታር መሬት ውስጥ፣ 15 ሺሕ ሔክታር መሬት ነጠቀ፡፡