ወንጀለኛ የተባሉት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች ያለቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን ጋር ድንበር ተሻግረው ሲሰሩ የነበሩ ሁለት ስዊድናዊ ጋዜጠኞች በሃምሌ ወር ከተያዙ በኋላ ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ ቆይቶ፤ ረቡዕለት ጥፋተኛ ተብለዋል።
በባዶ እግሯ የአለምን የሙዚቃ መድረክ በልዮ ዜማዋ በማንቆርቆሯ በባዶ እግር የምታዜማዋ የሙዚቃ እመቤት የሚል መጣርያ የተሰጣት አፍሪቃዊትዋ ሲሳሪያ ኤቮራ…
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሁለቱ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ላይ ትናንት ያሳለፈውን የጥፋተኝነት ብይን ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት በ…
የጀርመኑ ርዕሰ ብሄር ክርስትያን ቩልፍ ከአንድ ነጋዴ ገንዘብ በመበደራቸዉ ሰበብ ለገጠማቸዉን ተቃዉሞና ወቀሳ ዛሬ ይቅርታ ጠየቁ።
ግርማ ካሣ [email protected]
”… እነ መለስ ናቸው ሕግ። መለስ የፈለገውን ነገር ሕገ ወጥ ነው ካለ ሕገ ወጥ ነው። ይህን አውቀህ ምኑን ነው ታገል የምትለው? ምኑን
የኔሰው ጓንጉል [email protected]
”ሀሳብን በነጻ የመግለጽ መብት ከሰጪው የተለየ ሀሳብ ላለው ካልተሰጠ መብቱ እርባና ቢስ ነው።”
ሮዛ ሉክዘምበርግ ለሌኒን ከ
click here for pdf በዓለም ላይ በሃይማኖት መንገድ አያሌ የጽድቅ ሥራዎች ተሠርተዋል፤ በተቃራኒውም በሃይማኖት ሽፋን አያሌ ግፎች ተሠርተዋል፡፡ አንዳንድ ሰዎ…
[email protected] ዲሴምበር 20 2011 «እነ መለስ ናቸዉ ሕግ። መለስ የፈለገዉን ነገር ሕገ ወጥ ነዉ ካለ ሕገ ወጥ ነዉ። ይህን አዉቀህ ምኑን ነዉ ታገል የምትለዉ? ምኑን ነዉ በሰላማዊ መንገድ ለዉጥ አመጣለሁ የምትለዉ ? እርሱ እኔ በፍጹም ትርጉም ያለዉ እዉነተኛ ለዉጥ ለማምጣት የሚደረግ እንቅስቃሴ ነዉ ብዬ አላምንም ….. ጊዜ ማጥፋትና እራስን መሸንገል ካልሆነ በቀር» « ..ግን መገፋት […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቶ በረከት ስምዖን መጽሀፍ አሳተመ ሊያስመረቅም ነው የሚል ዜና ከወደ ሸገር ሰማንና ተደመምን ። እ ህ ህ ም አልን። የአረም እርሻን ያስታውሷል ! የደርጉ ካሳዬ አራጋው በዘመነ ደርግ መገባደጃ የሆነ መጽሀፍ ጽፈው ነበር እናም እቀድሞው ወመዘክር አግኝቼ ሳነበው ለአማርኛ አስተማሪዬ አዘንኩላቸው ፤ ለካንስ በእነ ካሳዬ አንጻር እርሳቸው ሊቅ ነበሩና ! ዛሬ ደግሞ ምስጋና ለእድገትና ትራንስፎርሜሽን […]
የቅጣት ውሳኔ ለመበየን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።
አቤ ቶኪቻው
ወዳጄ እንዴት ሰነበቱልኝ? ሁሉ ሰላም ሁሉ መልካም ይሆን ዘንድ አጥብቄ እመኝልዎታለሁ። “አጥብቆ የተመኘ ከሰጠ እኩል ነው” የሚለውን አባባልም …
ስደተኞች በያሉበት ሃገር የሚገጥሟቸው ችግሮች በርካታ ናቸው በቅርቡ እንኳን በዓረቡ ዓለም ህዝባዊ ንቅናቄ ወቅት ግንባር ቀደሞቹ ተጠቂዎች ስደተኞች ነበሩ…
የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 3 ተኛ ወንጀል ችሎት በሁለቱ ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ማርቲን ሽቤዮና ዮሀን ፐርስን ላይ ዛሬ የጥፋተኝነት ውሳኔ አሳልፏ…
በዚሁ ክፍል በዓለም በፖለቲካው፡ በኤኮኖሚው፡ በማህበራዊው፡ በሳይንሱ እና በስፖርት ዘርፎች የታዩ ዓበይት ክንውኖች ባጭሩ ይቃኙበታል።
ምንጭ፦ አዲስ ነገር
ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተ
በዳግማዊ ምኒልክ ጎዳና በሚገኘው ሒልተን ሆቴል አዳራሽ ከሁሉም ክልሎች የንግዱ ኅብረተሰብ የወከላችውና ከ180 በላይ የሚሆኑ ተወካዮች ጠቅላላ ጉባዔያቸውን …
የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባደረገው ጠቅላላ ጉባዔው፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ይህን አስመልክቶ አጭር አስተያየት የሰጠው …
ፓርላማው በቅርቡ የመሬት ሊዝ አዋጅ አውጥቷል፡፡ ሕዝቡም በአዋጁ ላይ ያለውን አመለካከት እየገለጸ ነው፡፡
በአገር መከላከያ ሠራዊት ውስጥ ያለውን ብሔራዊ ተዋጽኦ ለማመጣጠን፣ ተሳትፎ ዝቅተኛ በሆነባቸው ክልሎች የምልመላ መስፈርቱ ዝቅ መደረጉን የአገር መከላከ
ከጤፍ ዱቄት ብስኩት፣ ኬክና ዳቦ እያመረተ ለአውሮፓ ገበያዎች የሚያቀርበው የኔዘርላንድ ኩባንያ፣ ከስሬያለሁ በሚል ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ በመከ
‹‹መሐመድ ሳቅና ዕድሜህን ያብዛልህ›› አቶ በረከት‹‹በምርጫ 97 አንዱ ሰለባ እኔ ነበርኩ›› ሼክ አል አሙዲ
– ተጎጂዎች የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ድርጅትን ተጠያቂ ያደርጋሉበአዲስ አበባ ከሚገኙ ትላልቅ የገበያ ሥፍራዎች መካከል አንዱ በሆነው አቧሬ ገበያ
የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪ ድርጅትነት በተፈረጀው ግንቦት 7 ድርጅት ውስጥ ጥምረት በመፍጠር፣ አመራርና አባል በመሆን፣ የ
‹‹ቤቱ የግላቸው ሳይሆን የመንግሥት ነው›› የቦሌ ክፍለ ከተማ ሥራ አስፈጻሚ ሸራተን አዲስ ከተሠራበት ቦታ ላይ ተነስተው ወደ ሲኤምሲ ከተዛወሩ ከ15 ዓመታ
ሥልጠናው የክልሉን የቤት አውቶሞቢሎች ይጨምራልየኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ የክልሉ ሰሌዳ ያላቸውን ጨምሮ በክልሉ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎች…
በቅርቡ ወደ ሥራ ከገቡት ባንኮች አንዱ የሆነው ቡና ባንክ ከተለመደው የንግድ ባንኮች አሠራር ወጣ ባለ መንገድ፣ ዝቅተኛ መጠን ያላቸው እስከ 1,000 ብር ወይም
ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ላይ በኢቲቪ አኬልዳማ ዶኩመንተሪ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ሰዎችን በዋና ምስክርነት አቀረበ፡፡ ብዙዎቹ መስካሪዎች በጭንቀትና በመርበትበት ሲናገሩ፣ አንዳንዶቹም ሲያለቅሱ ነበር። ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ አርቲስት ደበበ እሸቱ 29ነኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር ሆኖ ከፍተኛው ፍርድ […]
ይድረስ ለሥነኪን ሃዋርያው
ዓለማየሁ ታዬ [email protected]
ከጥቂት ወራት በፊት ይድረስ ለሥነኪን ተጠባቢው ዓለማየሁ ታዬ ካለህበት ብለህ በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ
ግሎባል ፋይናንሻል ኢንተግሪቲ የሚባል በዓለም ዙሪያ ህገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰትን የሚመረምር ድርጅት እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ከ1993ዓም እስከ 2001 ዓም ወደ 12 ቢሊዮን ዶላር ከሃገር ሸሽቷል።
በአዲስ አበባ በተደረገዉ ታላቁ ሩጫ እንደ ወትሮው ሕዝቡ በሕወሃት/ኢሕአዴግ አገዛዝ ላይ ያለዉን ብሶት ምሬት ገለጸ። በሩጫዉ የተሳተፉ ቁጥራቸው እጅግ በጣም በርካታ የሆኑ ወጣቶች በተቀናጀና በተቀነባበረ መልኩ የተለያዩ ዜማዎችን ያሰሙ የነበረ ሲሆን፣ አቶ መለስ ዜናዊ የሙአመር ጋዳፊ እድል እንደሚገጥማቸዉ በመግልጽ ለእኝሁ አምባገነን መሪ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። ጋዳፊ የተመኩበት ሰራዊታቸዉና የደህንነት አባሎቻቸዉ በጥቅምና በገንዘብ የገዟቸዉ ባሪያዎቻ ከሕዝብ ቁጣ […]
የሰሜን ኮሪያውን መሪ የ ኪም ዦንግ ኢልን ሞት ተከትሎ አሜሪካንና ሰሜን ኮሪያ የሚያካሂዱት ድርድር ላልተወሰነ ጊዜ መቋረጡ ተነገረ
በቪድዮና ኦድዮ ለሚቀርበው ማስረጃ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
በቪድዮና ኦድዮ ለሚቀርበው ማስረጃ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
የጀርመኑ ፕሬዝዳንት ክርስቲያን ቩልፍ የኒደርዛክሰን ፌደራዊ ክፍለ ግዛት ጠቅላይ ሚኒስትር በነበሩበት ወቅት ከግለሰብ በተበደሩት ገንዘብ መንስኤ የሚሰ
የኢህዲሪ የመከላከያ ሚንስቴር አቶ ሲራጅ ፈርጌሣ፤ ለህዝብ እንደራሴዎች ባቀረቡት ሪፖርት፤ የሠራዊቱን የግዳጅ አፈጻጸም ብቃት ለማሳደግ፣ በሚንስቴር መ/
ዳዊት ከበደ
ሀገሬን ከለቀቅኩ ድፍን አንድ ወር ሞላኝ። በኢትዮጵያ ምድር ዳግም እንዳትታይ የተፈረደባት አውራምባ ታይምስ ጋዜጣም ህትመቷ ከቆመ እነሆ አራ
ዓለም ስለአረንጓዴ እድገት መነጋገር ከጀመረ ዉሎ አደረ።
የዓለም ዜና
ማክሰኞ ታህሳስ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ፡- የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ በሽብርተኝነት ወንጀል በከሰሳቸው 24 የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት፣ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ላይ በኢቲቪ አኬልዳማ ዶኩመንተሪ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ሰዎችን በዋና ምስክርነት አቀረበ፡፡ ብዙዎቹ መስካሪዎች በጭንቀትና በመርበትበት ሲናገሩ፣ አንዳንዶቹም ሲያለቅሱ ነበር። ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ አርቲስት ደበበ እሸቱ 29ነኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር ሆኖ ከፍተኛው ፍርድ […]
click here for pdfDoris Kearns Goodwin የጻፈቺውን Team of Rivals የሚለውን ዳጎስ ያለ መጽሐፍ ሰሞኑን እያነበብኩት ነበር፡፡ መጽሐፉ ስለ ታላቁ የአሜ
ሁልጊዜ የክፉዎች፣ ገፊዎች፣ የአመጸኞችና አስጨናቂዎች መዝገበ ታሪክ እያገለባበጥን ግድፈት፣ ክፋት፣ ሴረኝነትና አረመኔነት ማተት ብቻ ሳይሆን አንዳንድ ጊዜ ደግሞ (በተለይ በአሁን ሰዓት) ዓይን የማፍረጥና እጅ የመቆረጥ ያክል ቢያመንም፣ ባንፈልገውም የሚያስፈልገን፣ ጀሮአችን ይሰማው ዘንድ ባይወድም ነፍሳችን ማወቅ የሚገባትን፣ የሚበጀንና ህልማችንን እውን የሚያደርግ፣ የሚፈለገውንም ስፍራ የሚያደርሰን እስከሆነ ድረስ እርስ በርሳችን በግላጭ መነጋገሩ፤ ከዚህም አልፎ እንደሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሆነ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
[email protected] የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ባደረገዉ ጠቅላላ ጉባዔው ፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ይህን አስመልክቶ አጭር አስተያየት የሰጠዉ አፍቃሪ ኢሕአዴጉ አይጋ ፎረም፣ የቅንጅት ነገር እንዳበቃለት ይናገራል። “With Gebru Asrat leading ARENA and Dr Negasso leading UDJ, MEDREK may finally shed its “tseguri hemeq” inherited from Kinjit! It will also mean EPRDF will have […]
በእስልማና ሃይማኖት ዙሪያ በማትኮር የሚታተመው «የሙስሊሞች ጉዳይ» የተባለውን መጽሔት 3 ከፍተኛ አዘጋጂዎች፤ ፖሊስ፣ ባለፈው ዓርብ ከቀትር በኋላ፤ በቁ
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ፣ የመባልዕት ዋጋ እጅግ እየተወደደ መምጣት ያስጨነቀው የኢትዮጵያ ህዝብ ፤ በተለይ የሞት-ሽረት ጉዳይ የሆነው የመድኀኒት እጥረትና