በሀገር ውስጥ ያለው ቅዱስ ሲኖዶስ የሰላምና የእርቅ ጉባኤ አስመልክቶ ስብሰባ አካሔደ። በስደት የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ ስብሳባ ያካሂዳል። ሁለቱን ሲኖዶሶች በማገናኘት አዎንታዊ ተልእኮውን በመወጣት ላይ የሚገኘው የሰላምና የእርቅ ኮሚቴም መጪውን የሰላምና የእርቅ ጉባኤ ለማስተናገድ በዋሺንግተን ዲሲ ሰሞኑን ስብሰባ ያደርጋል። በሀገር …

የሰላምና የእርቅ ጉባኤ Read more »

መሬት ለኢትዮጵያውን ገበሬወች የህልውናቸው እስትንፋስ ነው:: ለኢትዮጵያውን መሬት ከምጣኔ ሀብታዊ መተዳደሪያነቱ ባሻገር የአርነታቸው ነጸብራቅም ነው:: በተለያዩ ስርዓቶች ገበሬው ላይ ሲደርሱ የነበሩና እየደረሱ ያሉት ግፍና ሰቆቃ የገበሬውን እና የመሬቱን ጥብቅ ቁርኝት መነሻ በማድረግ ነው:: ቀደም ባሉት ጊዜያት ገበሬው ጭሰኛ : ገባር …

የወያኔ የመሬት ፖሊሲና የገበሬው ሰቆቃ Read more »

በአለም ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያውን ማህበራት እና ግለሰቦች የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በእናት አገራቸው በዜጎች ላይ የሚፈጽመውን ሰቆቃ እያወገዙ ነው። የኢትዮጵያውያን ሴቶች የሰብአዊ መብት ጥምረት የተባለው ድርጅት ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ የሶስት ልጆች እናት የሆኑ ሴት ሰቆቃ እየተፈጸመባቸው ስለመሆኑ ማስረጃ እንደደረሰው ገልጿል። …

በአለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአገራቸው የሚፈጸመውን ሰቆቃ እያወገዙ ነው Read more »

የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ግብር ባለመክፈል እና በመሳሰሉት ክሶች ሽፋን ከትግራዩ ገዢ ጉጅሌ በሚደርስባቸው ጥቃት ምክንያት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደሚገኙ ተደጋጋሚ ዘገባዎች ሲያሳዩ ቆይተዋል። ፎርቹን የተባለው እና ለአገዛዙ ቅርበት ያለው የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ፥ በርካታ ነጋዴዎች ከዚህ ስጋት የተነሳ አገር …

በርካታ ነጋዴዎች አገር ጥለው በሽሽት ላይ እንደሚገኙ ተዘገበ Read more »

(ሙሉ ገ.) የአዲስ አበባ መሥተዳድር ስድስት መቶ ሚሊዮን ብር  ከአዲስ አበባ ሕዝብ እና የንግድ ድርጅቶች  ለመሰብሰብ የያዘውን እቅድ ዳር ለማድረስ የአዲስ አባባ እድሮች  ላይ የገንዘብ ኮታ ጣለ፡፡ የመስተዳደሩ  ምንጮች ለአዲስ ነገር እንደተናገሩት በአዲስ አበባ ደረጃ የተቋቋሙ  ዕድሮች በመላ የሚወከሉባቸው የእድር …

የአዲስ አበባ መሥተዳድር ዕድሮች ላይ የገንዘብ ኮታ ጣለ Read more »

የአመቱ ህዳር 5 (ኖቨንበር 14) የአለም የሰኳር በሸታ መታስቢያ ቀን ተብሎ በአለም የጤና ጥበቃ ድርጅትና (WHO) በአለም የሰኳች በሽታ ማህበር ከተወሰነ ስንብቷል። ዋና አላማው የበሸታውን በአሳሳቢ ደረጃ መሰፋፋትና አሰከፊነት ለህዝብ በማሳወቅ ወይም በማሰታወሰ የመከናከያ እርምጃ እንዲወሰድ ለማበረታታት ነው። ይህ ጽሁፍ …

የስኳር በሽታ በተለይም ለኢትዮጵያዊያን በወርቁ አበበ Read more »

በንግግሩ ቅድመ ሁኔታዎች ስምምነት ላይ ከተደረሰ በሁለቱም ወገኖች የተላለፈው ቃለ ውግዘት ይነሣል የዕርቀ ሰላም ንግግሩን የሚያስተናብሩ ሽማግሌዎች ተመርጠዋል (ደጀ ሰላም፤ ዲሴምበር 29/2010፤ ታኅሣሥ 20/2003 ዓ.ም)፦ በምዕራቡ ዓለም በስደት ከሚገኙት አባቶች ጋራ የሚደረገው የዕርቀ ሰላም ንግግር በመጪው ጥር ወር 2003 ዓ.ም አንድ የመገናኛ …

የአባቶች ዕርቀ ሰላም ንግግር በጥር ሊጀመር ይችላል Read more »

የጊቤ ሁለት ኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ተመርቆ በተከፈተ በጥቂት ቀናት ውስጥ በማስተላለፊያ መሥመሩ ላይ ደርሶ በነበረው የአለት ናዳ ምክንያት ሥራው ለአሥራ አንድ ወራት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወሣል፡፡ ጥገናው ተጠናቅቆ የኃይል ማመንጫው አገልግሎት መስጠት የጀመረው ዕሁድ ታኅሣስ 17 ቀን 2003 ዓ.ም …

ጊቤ ሁለት እንደገና ተከፈተ Read more »

ዓለም ዓቀፍ የጤና ባለሙያዎች በአፍሪቃ በርካታ የፈጠራ ስራዎችና ባለሙያዎቹ የምርምር ዉጤታቸዉ ይፋ ስለማይወጣ ካሉበት ከፍ አለማለታቸዉንና ለተጠቃሚዉ ኅብረተሰብም መድረስ እንዳልቻለ አመለከቱ።

በዘካሪያስ ስንታየሁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ በደርግ የተገደሉትን የስድሳዎቹን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከፍተኛ ወታደራዊና የሲቪል ባለሥልጣናት ቤተሰቦችን ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ያነጋግራሉ፡፡

– ንግድ ሚኒስቴር በፍጆታ ዕቃዎች ላይ በነገው ዕለት የሚያካሂደው ስብሰባ ይጠበቃል በብርሃኑ ፈቃደ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የሲሊንደር ጋዝ ዋጋ ባለፉት ሁለት ወራት ያሳየው ጭማሪ ከወትሮው የተለየ ሲሆን፣ ምክንያት የተደረጉት ደግሞ የነዳጅ ዋጋ መጨመርና የውጭ ምንዛሪ ለውጥ ናቸው፡፡

በውድነህ ዘነበ ሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካን ለመግዛት በመወዳደር ላይ የሚገኙ ኩባንያዎች፣ የፕራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ፋብሪካውን ለእንግሊዙ ግዙፍ ኩባንያ ዲኤጎ ለመስጠት መንገዶችን እያመቻቸ ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡

‹‹አቅሜ ስለማይችል ሱፐር ማርኬቴን ሸጬ ከከፈልኩ በኋላ አገሬ እገባለሁ›› ሚስተር ባምቢስ‹‹የፈጸሙት የግብር ስወራና ማጭበርበር ወንጀል ነው›› ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በታምሩ ጽጌ የባምቢስ ሱፐር ማርኬት ሳይከፍል የተጠራቀመበት 87 ሚሊዮን ብር ታክስ እንዳለበት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡

– አውሮፕላንና ሄሊኮፕተር ያስመጣል– የሠልጣኞች ማደሪያ ሕንፃ ለመገንባት አቅዷል በብርሃኑ ፈቃደ የአቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት የግል የበረራ ማሠልጠኛ ተቋም በተለያዩ አየር መንገዶች ተቀጥረው መሥራትና ማብረር የሚችሉ አብራሪያዎችን ለማሠልጠን የሚያስችለውን ፈቃድ ከሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አገኘ፡፡

– የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ተሾመለት በታምሩ ጽጌና በኃይሌ ሙሉ የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አቶ ጌቱ ገለቴን ከተከሰሱበት የወንጀል ክስ በነፃ ያሰናበቷቸው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ችሎት ዳኛ አቶ ዘሪሁን ቦዴ፣ ከፍተኛ የሥነ ምግባር ግድፈት መፈጸማቸውን በማረጋገጥ …

አቶ ጌቱ ገለቴ ከተከሰሱበት የወንጀል ክስ ነፃ ያደረጓቸው ዳኛ ተባረሩ Read more »

በሔኖክ ያሬድ በጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ በ1953 ዓ.ም. የተካሔደውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ታሪካዊ ፋይዳና ከሙከራው ስለሚገኝ ትምህርት የፊታችን ዓርብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውይይት እንደሚካሔድ ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ፡፡

በኢትዮጽያ በቢዮ ፊዉል ልማት ማለት ለአማራጭ ነዳጅ የተክል እርሻ ስራ ተሰማርተዉ ከሚገኙት የዉጭ ድርጅቶች አንዱ ፍሎራ ኤኮ ፓወር ሃረር ባቢሌ አካባቢ የጀመረዉን ስራ አቋርጦ መዉጣቱን ማስታወቁ ይታወሳል።

የአራት ሃይማኖቶች አባቶች በእስር ላይ የሚገኙ የቀድሞ መንግስት ለስልጣናት እንዲፈቱ ጥረት መጀመራቸውን በይፋ አስታዉቀዋል። ላለፉት 20 ዓመታት የታሰሩት እነዚህ ባለስልጣናት የሚፈቱበት ሁኔታ ህጋዊ መሠረቱ ምን ይሆን?

በዘካሪያስ ስንታየሁ| ሪፖርተር የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በሥልጣን ዘመናቸው በአገሪቱ ላይ በፈጸሙት በደልና ጥፋት ተጸጽተናል በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብና የተጐጂ አካላትን ይቅርታ ለመጠየቅ የተቆረጠው የይሁንታ ቀን ተራዘመ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን፣ የወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ፣ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያንና የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር …

የደርግ ባለሥልጣናት ለገና መፈታታቸው አጠራጣሪ ሆኗል Read more »

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ቅዳሜ እና ዕሁድ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ከፖለቲካው ዓለም ራሳቸውን እንዳገለሉ የተናገሩትን የድርጅቱን ፕሬዝዳንት ኢንጅነር ኃይሉ ሻውልን በድጋሚ ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ድርጅቱን እንዲመሩ መርጧል ። ኃይሉ ሻውል ይህን የፓርቲውን ከፍተኛ ሥልጣን ለሌላ ያስረክባሉ ተብሎ ሲጠበቅ ነበር …

የኃይሉ ሻውል ወደ መኢአድ መሪነት መመለስ Read more »

በታምሩ ጽጌ | The Reporter ‹‹ቀበሌ ስሄድ የሚመለከተው ክፍለ ከተማውን ነው ይሉኛል፤ ክፍለ ከተማ ስሄድ ደግሞ እኛን አይመለከተንም፤ የሚመለከተው አስተዳደሩን ነው ይሉኛል፤ አስተዳደሩ ዘንድ ስሄድ ደግሞ ይኼማ የክፍለ ከተማው ሥራ ነው ይሉኛል፤›› ያለችው አርቲስት ሐመልማል አባተ፣ ለመንግሥትና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ፍትሕ …

አርቲስት ሐመልማል አባተ ፍትሕ በኢትዮጵያ አጣሁ አለች Read more »

(ኢትዮ እማማ) ከስድስት አምት በፊት ወደ አሜሪካ በጉዲፈቻ የገቡ የውጪ ሕፃናት 22,990 ሲሆኑ ከነዚህ መካከል 284ቱ ኢትዮጵያዊያኖች ነበሩ ።እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆች 2010ዓ/ም ብቻ ከ11,000 በአጠቃላይ ከዓለም አቀፍ ወደ አሜሪካ በጉዲፈቻ ከመጡ ሕፃናት ውስጥ 2,500 የሚጠጉት ኢትዮጵያዊያኖች ናቸው።ይህም ኢትዮጵያ እንደ ቻይና …

“በጉዲፈቻ “ስም የሕፃናት ባሪያ ንግድ ኢትዮጵያ ውስጥ ተጧጡፏል Read more »

አውሮፓን ከብዙ ዕንቅስቃሴዎች የገታው በቅርብ ዓመታት ታሪክ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት በረዶ ከቅዳሜ አንስቶ በመጠኑም ቢሆን ጋብ ብሏል ። ይሁን እንጂ የተቆለለው በረዶ እና ኃይለኛው ንፋስ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ አልቀረም ።

በመጸሃፈ ሲራክ በዚህ ድርጊት ልባቸው የተሰበረና የቤቱ ቅናት ያቃጠላቸው ሊቀ-ሊቃውንት አለቃ አያሌው ታምሩ ለእውነት በመቆም የሚከተለውን የግዝት ቃል አስተላልፈው ነበር። “ከዛሬ ጀምሮ በብፁህ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ እና ተባባሪ በሆኑት ሊቃነ ጳጳሳት እጅ ቡራኬ እንዳትቀበሉ፡ እንዳትናዘዙ፡ስማቸውን በጸሎተ ቅዳሴ የሚጠሩ አባቶች ቀሳውስት …

“አባ ጳውሎስ” እባኮዎት የምንኩስናዎን ልብስ ያውልቁና አለማዊ ልብስ ይልበሱ Read more »

በታምሩ ጽጌ ‹‹ቀበሌ ስሄድ የሚመለከተው ክፍለ ከተማውን ነው ይሉኛል፤ ክፍለ ከተማ ስሄድ ደግሞ እኛን አይመለከተንም፤ የሚመለከተው አስተዳደሩን ነው ይሉኛል፤ አስተዳደሩ ዘንድ ስሄድ ደግሞ ይኼማ የክፍለ ከተማው ሥራ ነው ይሉኛል፤›› ያለችው አርቲስት ሐመልማል አባተ፣ ለመንግሥትና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ፍትሕ ማጣቷን ለማሳወቅ አንድ …

አርቲስት ሐመልማል አባተ ፍትሕ በማጣቷ ነጠላ ዜማ እንደምትለቅ አስታወቀች Read more »

  በውድነህ ዘነበመንግሥት ከጥር ወር ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኞች ከሚደረገው የደመወዝ ጭማሪ ጋር ተያይዞ በሸቀጦች ዋጋ ላይ ያልተገባ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ዕርምጃ መውሰድ የሚያስችለውን መቆጣጠሪያ ዘዴ ሊዘረጋ ነው፡፡

የመታሰቢያ ሐውልት እየተሠራላቸው ነው በቃለየሱስ በቀለና በብርቱካን ፈንታ ባለፈው ዓመት በጥር ወር በቤይሩት አቅራቢያ ድንገተኛ አደጋ በደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን ሕይወታቸውን ላጡ ተሳፋሪዎችና የአውሮፕላኑ ሠራተኞች ቤተሰቦች እስካሁን ድረስ ኢንሹራንስ እንዳልተከፈላቸው ታወቀ፡፡

በታምሩ ጽጌ የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በግንቦት ወር 2000 ዓ.ም. በተጠረጠሩበት የሙስና ወንጀል በአራት የክስ መዝገብ ክስ መስርቶባቸው የነበሩት፣ የቀድሞው የኢትዮጽያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተስፋዬ ብሩን ጨምሮ 14 ተከሳሾች በአንድ የክስ መዝገብ ከትናንት በስቲያ በዋለ …

የቴሌ ተከሳሾች በአንድ የክስ መዝገብ በነፃ ተሰናበቱ Read more »

የ286 ትምህርት ቤቶችን መረጃ የማሰባሰብ ሥራ ተጠናቀቀ በምሕረት ሞገስ በግል የመጀመርያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ ብቻ ሲደረግ የነበረው የትምህርት ጥራት፣ ክትትል፣ ቁጥጥርና ግምገማ ወደ መንግሥትና ሕዝብ የመጀመርያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዘለቀ፡፡

እግዚአብሄር ቀድሞውንም ይጥቀም ብሎ ሰውን በህገ ልቦና ፈጠረው። በዚየ ጸንቶ መኖር ባይቻለው ከስጋ ፍርድ ይድንበት ዘንድ ህገ ኦሪትን ሰራለት። በህገ ኦሪት ጸድቆ ወደቀደመ ክብሩ መመለስ ባይሆንለት አንድ ልጁን በስጋ ማሪያም ገልጾ ህገ ወንጌልን ሰራ፤ ስጋውን ደሙን ሰጠ። ሁዋላ ደግሞ ፍጹም …

“አባ ጳውሎስ” እባኮዎት የምንኩስናዎን ልብስ ያውልቁና አለማዊ ልብስ ይልበሱ፤ በምንኩስና የሚያገኙት ክብር ይቅርብዎት፤ ባይሆን በጥምቀት ያገኙት ጸጋ ይበቃዎታል በመጸሃፈ ሲራክ Read more »

ኢትዮ እማማ) በቴሌ ሠራተኞች ላይ ያለመረጋጋትን ፈጥሮ የነበረው የምደባ ጉዳይ በቀጣዩ ሳምንት ሊለይለት ነው ። የፈረንሳይ ንብረት የሆነው ፍራንስ ቴሌኮም የተባለው ኩባንያ ለሁለት ዓመታት ኮንትራት በኢትዮጵያ መንግሥት 30 ሚሊዮን ዩሮ እየተከፈለው የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሸን ኮርፖሬሽን የቴሌን የሥራ አመራር ለሁለት ዓመት …

በቴሌ ሠራተኞች ላይ ያለመረጋጋትን የፈጠረው የምደባ ጉዳይ በቀጣዩ ሳምንት የለይለታል Read more »

ኢትዮ እማማ) ከሳምንታት በፊት ወደ እስራኤል ለመግባት ያሰቡ 29 ኢትዮጵያንን ድንበሯ ላይ ይዛ የነበረችው ግብፅ ዲፖርት ማድረጓን የኩዌት ዜና አገልግሎት ኩና (KUNA) ከካይሮ አስታወቀ። ዜና አገልግሎቱ ምንጮቹን ጠቅሶ እንደዘገበው ከሆነ ኢትዮጵያውያኖቹ በሶስት ምድብ ተከፍለው ከሲናይ በረሀ ወደ ካይሮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን …

ግብፅ 29 ኢትዮጵያንን ዲፖርት አደረገች Read more »