መልሶ ማልማቱና የተነሺዎች ቅሬታ Ethiopian Reporter December 26, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በውድነህ ዘነበ ላለፉት 120 ዓመታት ቀስ በቀስ ሲስፋፋ ቆይቶ የዛሬውን መልክ የያዘው የአዲስ አበባ ከተማ ማዕከላዊ ክፍል ፈርሶ በድጋሚ እንዲገነባ ዕቅድ ተነድፏል፡፡