ማነው? አንዷለምንና አጋሮቹንየሚገርፋቸው?የሚያስገርፋቸው? ወያኔ ወይስ እኛ?
የጐንቻው
ገሃዱ እውነታ አንዷለምንና አጋሮቹን አሳልፈን ለግርፋት፤ ለውርደት፤ ለስቃይ፤ ‘ለቁም-ሞት’ የዳረግናቸው በለየለት ጠላት (ወያኔ) እናሳብ እን
የጐንቻው
ገሃዱ እውነታ አንዷለምንና አጋሮቹን አሳልፈን ለግርፋት፤ ለውርደት፤ ለስቃይ፤ ‘ለቁም-ሞት’ የዳረግናቸው በለየለት ጠላት (ወያኔ) እናሳብ እን
ዛሬ ዕለቱ በኢትዮጵያ የሰማእታት ቀን ነዉ። የካቲት 12 ቀን 1929 ልክ የዛሬ ሰባ አምስት ዓመት ፋሺት ኢጣሊያ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ እጅግ ዘግናኝ ጭፍጨፋ …
የእውቁ ደራሲ ና ጋዜጠኛ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር የቀበር ሰነ ሰርዓት ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተፈፀመ ። በሰነ ፅሁፍ ባለሞያዎች የአጭር ለብ ወለድ አባት
በአውሮፓ እግር ኳስ ሊጋዎች ሻምፒዮና ውድድር ያለፈው ሰንብት በየቦታው ማራኪ የሆኑ ግጥሚያዎችና በርካታ ጎሎች የታዩበት ነበር።
የዓለም ዜና
የያኔዉ እስረኛ-ያሁኑ ሚንስትር፥ ከያኔዉ ሚንስትር፥ ካሁኑ እስረኛ ጋር ሲነጋገሩ የተርቤልን ፅሑፍ ያነበበዉ፥ መታሰራቸዉን የሰማዉ አምስት መቶ ያሕል የቤ…
የጀርመን ፕሬዚዳንት ስልጣን ከለቀቁ ከ2 ቀናት በኋላ አዲስ ፕሬዚዳንት ዕሁድ የካቲት 11 ቀን 2004 ዓ. ም. በእጩነት ቀርበዋል። መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርኬል…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤ ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው። አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤ ርስትህንም አስቸገሩ። መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5 በ1993 ዓ.ም በዋናው መሥሪያ ቤት “ትልቅ” ብለው የጠሩት ሥብሰባ ይካሄዳል በመባሉ አምባሳደሮች ከያሉበት አዲስ አበባ ገስግሰው ደርሰዋል።ወጪያቸውም በሙሉ በመሥሪያ ቤቱ ይሸፈናል በመባሉም ደስታቸው ልክ አጥቷል።በዋናው መሥሪያ ቤት ውስጥም ከሶስተኛ ጸሃፊ በላይ ያሉ ብቻ በስብሰባው እንዲሳተፍ ማስተወቂያ […]
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤ ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው። አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤ ርስትህንም አስቸገሩ። መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5 በ1993 ዓ.ም በዋናው መሥሪያ ቤት “ትልቅ” ብለው የጠሩት ሥብሰባ ይካሄዳል በመባሉ አምባሳደሮች ከያሉበት አዲስ አበባ ገስግሰው ደርሰዋል።ወጪያቸውም በሙሉ በመሥሪያ ቤቱ ይሸፈናል በመባሉም ደስታቸው ልክ አጥቷል።በዋናው መሥሪያ ቤት ውስጥም ከሶስተኛ ጸሃፊ በላይ ያሉ ብቻ በስብሰባው እንዲሳተፍ ማስተወቂያ […]
አሁን ሰሞኑን በህዝቦች መካከል እየደመቀ የመጣው የመተባበር እና አብሮ የመስራት መልካም ፍላጎት ጥቂቶችን እያሸበረ ነው።መለስ ዜናዊና ግብረ አበሮቹስ በብሄሮች መካከል የገነቡት የጠብ ግድግዳ ሲናድ አይተው ብዙ ቢጮኹ የቆሙበት መሠረታቸው ቀስ በቀስ እየተናደ በመሆኑ ተሸበርን ቢሉ እውነት ስላላቸው አይገርምም።የሚገርመው ግን “መለስ ዜናዊ የገነባው የጭቆና መረብ መበጣጠስ አለበት ብለን” ተነስተናል ብለው ሲያበቁ እየደመቀ የመጣውን የትግል አንድነት ጥሪ […]
(ሙሉውን ጋዜጣ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
ነፍሰ ጡሯ በባለቤቷ በደረሰባት ድብደባ በዓይኖቿ፣ በአፍንጫዋና በመላ ሰውነቷ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት በከፍተኛ ስቃይ ላይ እንደምትገኝ ቤተሰቦቿ አስ…
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ፤ መነሻና አቅጣጫ ላይ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሣ ዋሽንግተን ዲሲ ላይ ተናግረዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ የሣይንስ ልዑክ ፕፎፌሰር ገቢሣ ኤጄታ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው በትምህርት ማዳረስና ጥራት እንዲሁም በምግብ ዋስትና ጉዳዮች ላይ ተናግረዋል፡፡
በምዕራብ አፍሪቃዊትዋ ሴኔጋል፣ የተቃዋሚው ወገን ደጋፊዎች የአገሪቱ ገዢ አብዱላሂ ዋዴ ለመጪው ሣምንት እሁድ በታቀደው የአገሪቱ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ላይ …
የዲ/ን ዳንኤል ክብረት “ራእየ ዮሐንስ – የዓለም መጨረሻ” መጽሐፍ ተመረቀ (አዲስ አድማስ ጋዜጣ፤)18ኛ መጽሐፉ ነው ተብሏልከመጽሐፍ ቅዱስ(ዐሥራው) መጻሕፍ…
ከአምስት ቀናት በፊት በቃሊት እሥር ቤት ሃላፊዎች ቤት ትእዛዝ፣ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ አንዱዋለም አራጌ ላይ፣ ጭካኔ የተሞላበት ድብደባ የፈጸመዉ ኢብሳ አስፋዉ የተባለ ግለሰብ፣ ሶስት መቶ እስረኞች በሚገኙበት የቃሊት እሥር ቤት ዞን እንደተሸጋገረ ፣ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመለክታል። ከነዚህ ሶስት መቶ ሰዎች መካከል፣ መሰረት በሌለዉ የሽብር ተግባር የተከሰሰዉ፣ ሌላዉ የአንድነት ፓርቲ […]
ከአምስት ቀናት በፊት በቃሊት እሥር ቤት ሃላፊዎች ቤት ትእዛዝ፣ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ አንዱዋለም አራጌ ላይ፣ ጭካኔ የተሞላበት ድብደባ የፈጸመዉ ኢብሳ አስፋዉ የተባለ ግለሰብ፣ ሶስት መቶ እስረኞች በሚገኙበት የቃሊት እሥር ቤት ዞን እንደተሸጋገረ ፣ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመለክታል። ከነዚህ ሶስት መቶ ሰዎች መካከል፣ መሰረት በሌለዉ የሽብር ተግባር የተከሰሰዉ፣ ሌላዉ የአንድነት ፓርቲ […]
ግብርና ሚኒስቴር የሼሕ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ኩባንያ ለሆነው ሆራይዘን ፕላንቴሽን 20 ሺሕ ሔክታር መሬት እንዲሰጠው ፈቀደ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አጠገብ ለማስገንባት ያቀደውን አዲስ የዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ የዲዛይን ሥራ ቤት አር…
ሰሞኑን ወደ ኢሚግሬሽን ጽሕፈት ቤት አካባቢ ጎራ የሚል ሰው የሚያየው ለጥምቀት፣ ለደመራ ወይም ለኢድ የተሰበሰበ የሚመስል የሕዝብ ብዛትና መጨናነቅ እንጂ
በሕገወጥ መንገድ ከ70 በላይ ዜጐችን በኮንቴይነር አሽጐ ጉዞውን ወደ ዓረብ አገሮች መሸጋገሪያ ድንበር ያደረገ ተሽከርካሪ አፋር ውስጥ በፖሊስ ክትትል ሲያዝ…
ቡና በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ፈላጭ ቆራጭነቱ ጐልቶ ለዘመናት የአገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ ሲያመነጭ ኖሯል፡፡
በጉምሩክና በሎጂስቲክስ ችግሮች ዙርያ የግሉ ዘርፍ ያቀረበውን ጥናትና የመፍትሔ ሐሳቦች መንግሥት ያለማንገራገር ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ ቃል ሲገባ፣
– ጠቅላላ ጉባዔው ተጠያቂ የሚያደርጋቸው አባላት እንደሚኖሩ ተጠቆመ በቀይ ሽብር ሰማዕታት ቤተሰቦችና ወዳጆች ማኅበር ውስጥ ደርሰዋል የተባሉ ብልሹ አ
• ኤጀንሲው ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ይሆናል• ለውጭ ባለሀብት የተቀመጠው ዝቅተኛ ካፒታል ቅሬታ ፈጥሯል
ኮተቤ አካባቢ ለሙሽሮች በተዘጋጀ የመልስ ድግስ ላይ በኃይልና በጉልበት “ድንኳን ሰብረው” በገቡ ጎረምሶች በርካታ ተሽከርካሪዎች መሰባበራቸውንና በተጋ
ነፍሰ ጡሯ በባለቤቷ በደረሰባት ድብደባ በዓይኖቿ፣ በአፍንጫዋና በመላ ሰውነቷ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባት በከፍተኛ ስቃይ ላይ እንደምትገኝ ቤተሰቦቿ አስ…
በኢሳት የተጀመረው እወካ ለአረብ ሀገራት ተርፏል
የእውቀት ማነስ ነው ተብሏል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ የካቲት 10 ቀን 2004 ዓ.ም. February 18, 2012)፦ የኢትዮጵያ መንግስት
ተስፋዬ ገብረአብ
ሳቂታ ውብ ጥርሶችና ታማኝ አይኖች ያሏት ሸዋረጋ የምትባል አንዲት ልጅ ነበረች። ነዋሪነቷ ወሎ ላይ ነበር። ገና የስምንት አመት ህፃን ሳ
ጥቁር አንበሳ
”አንተ ምን አለብህ ያለኸው እውጭ? የፈለከውን ትቀባጥራለህ! እዚህ ለእኛ ደግሞ ዕዳ ትሆናለህ። እዚያ ያለህበት አርፈህ ብትቀመጥ ለእኛም የመ…
ትኩረት በአፍሪቃ ሁለት ዓበይት ርዕሰ-ጉዳዮችን አካቷል። የምዕራብ አፍሪቃ ሐገራት የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ትብብር በእንግሊዘኛ ምህፃሩ ECOWAS ጉባኤን የሚመለ
ተመስገን ደሳለኝ (አዲስ አበባ)
አማራው የህወሓት ቼ ጉቬራ
ፋኖ ተሠማራ… ፋኖ ተሠማራ…
እንደ ሆቺሚኒ… እንደ ቼ ጉቬራ…
በዱር በገደሉ ታሪክ ልትሰራ
ዛሬ ፋኖ…
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት፣ አቶ አንዱዋለም አራጌ በእሥር ቤት ፣ ከእሥር ቤት ሃላፊዎች በተላከ ሌላ እስረኛ እጅ፣ ከፍተኛ ድብደባ እንደደረሰባቸው ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል። አቶ አንዱዋለም የተደበደቡት ከትላንትና ወዲያ እሮብ ቀን ሲሆን ፣ ጉዳዩን ለመከታተልና አቶ አንዱዋለም ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ፣ ዛሬ ጠዋት ወደ እሥር ቤት የሄዱት የአቶ አንዱዋለም ቤተሰቦችና የአቶ አድንዋለም ጠበቃ፣ […]
መቼም ርዕሱን ስትመለከቱ በውስጣችሁ በርካታ ጥያቄዎች እንደሚመላለሱ እገምታለሁ። አዎን ለጊዜውም ቢሆን እርግዝና እና ህመም ማልታ በተሰኘችው ሐገር ላይ …
ሳቂታ ውብ ጥርሶችና ታማኝ አይኖች ያሏት ሸዋረጋ የምትባል አንዲት ልጅ ነበረች። ነዋሪነቷ ወሎ ላይ ነበር። ገና የስምንት አመት ህፃን ሳለች ወላጅ እናቷ ስለሞተችባት ለአንዲት አሮጊት በግርድና ለማገልገል ተቀጠረች። ይህች እድለቢስ ልጅ አባቷን አታውቀውም። እንጀራ ጋጋሪ ከነበረች ወላጅ እናቷ የተገኘ ውርስም አልነበራትም። አሮጊቷ በበቅሎ ሲጓዙ፣ እየተከተለች ከበቅሎዋ እኩል መስገር ዋና ስራዋ ሆነ። ምሽት ላይ የአሮጊቷን እግር […]
ጀርመን ፕሬዝዳንቷ ሥልጣን ለመልቀቅ ሲገደድባት ሁለት አመት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ቩልፍ ሁለተኛዉ ናቸዉ።ቩልፍ ተክተዋቸዉ የነበሩት ሆርስት ከለር ሥልጣን ለ…
ደቡብ አፍሪቃ ዉስጥ የሚገኙ የኦጋዴን ማኅበረሰብ አባላት ዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢትዮጵያ ዉስጥ በኦጋዴን አካባቢ ይፈጸማል ያሉትን የመ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በቅርብ ዓመታት ውስጥ በአገራችን የሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን፣ ጋዜጦችና መጽሔቶች እንዲሁም የመዝናኛ ስፍራዎች ‹‹የቫለንታይን ቀን›› ወይም በሀገሪኛው አገላለፅ ‹‹የፍቅረኞች ቀንን›› በተመለከተ እለቱን በሚያዘክሩ የተለያዩ ዝግጅቶችና የሙዚቃ ድግሶችን በማዘጋጀት ፍቅረኞች እለቱን በደስታና በሐሴት እንዲያከብሩት ሽር ጉድ የሚሉበትን ሁኔታ እየታዘብን ነው፡፡ ይህ እለትም ለአበባ ሻጮች፣ ለስጦታ ዕቃ መሸጫ ሱቆችና መዝናኛ ስፍራዎች ሞቅ ያለ ገቢ የሚያገኙበት የሞቀና የደራ የገበያ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን በውጭና እውስጥ ያሉት ጉዳይ
(ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
የሳዑዲ አረቢያ ባለሥልጣናት ያሰሯቸዉን ኢትዮጵዉያን ክርስቲያኖች እስልምና እንዲቀበሉ ግፊት እያደረጉባቸዉ ነዉ ሲል አንድ የክርስቲያኖች መብት ተማጋች…
የሳዑዲ አረቢያ ባለሥልጣናት ያሰሯቸዉን ኢትዮጵዉያን ክርስቲያኖች እስልምና እንዲቀበሉ ግፊት እያደረጉባቸዉ ነዉ ሲል አንድ የክርስቲያኖች መብት ተማጋች…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኢትጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ሁለት ሲኖዶሶችን የሚወክሉ ባለሥልጣናት ጠብ-ልዩነታቸዉን ለማስወገድ አሪዞና-ዩናይትድ ስቴትስ ዉስጥ እየተ
ስድሳ ሁለተኛዉ የበርሊኑ አለማቀፍ የፊልም መድረክ የሆሊዉድዋን ኮከብ የፊልም ተዋናይ እና የኦስካር ተሸላሚ Meryl Streep በፊልም ስራ ረገድ ላበረከተችዉ አስተ…