የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት በግዳጅ እረፍት ተነሱ

– አቶ ፀሐይ ሽፈራው በጊዜያዊነት ተክተዋቸዋል

(በዳዊት ታዬና በየማነ ናግሽ)

የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክን በፕሬዚዳንትነት ከአሥራ አራት ዓመታት በላይ ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ለይኩን ብርሃኑ የግዳጅ የዓመት እረፍት እንዲወጡ ተወሰነ፡፡