ችግሩ ወያኔን በማስወገድ ብቻ የሚፈታ አይደለም ! ! ፈቃዱ በቀለ፣ ዶ/ር ——— **** መግቢያ  ***** በየጊዜው ለመጻፍ ብዕሬን በመቃጣት ላይ እያለሁ እመለሳለሁ። ይህንን የማደርግበት ምክንያት በእንግሊዘኛም ሆነ በአማርኛ በየድህረ-ገጾች ላይ ተጽፈው ለንባብ የሚቀርቡ ጽሁፎች ስለማያረኩኝ ነው። ይህንን የምልበት ምክንያት እኔ …

ችግሩ ወያኔን በማስወገድ ብቻ የሚፈታ አይደለም ! ! ፈቃዱ በቀለ፣ ዶ/ር Read more »

#‎Tariku_Desaleng‬n ዛሬ ነሐሴ 13/2007ዓም በ8:00 ሰዓት የጠቅላይ ፍርድ ሰበር ሰሚ ችሎት ወሳኔ ለመስጠት ሲያነጓትተው የነበረውን የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የሰበር አቤቱታ ላይ ዛሬ ውሳኔውን አስተላልፏል። ፍርድ:- ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ ከዚህ ቀደም የእስር ፈርድ ቤቱ የሰጠው የ 3 አመት ፍርድ አግባብም …

የወያኔ ካንጋሮ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ እስራቱን አፀና:: Read more »

“ሀገር የተቀማ ትውልድ” የተሰኘው የዳንኤል ተፈራ ወጥ የፖለቲካ መጽሐፍ ዛሬ ከሰአት በኋላ የመጽሐፍ ገበያውን ተቀላቅሏል፡፡ ዳንኤል ተፈራ ከዚህ ቀደም በሳምንት ብቻ 20 ሺህ ኮፒ የተሸጠውን “ዳንዲ የነጋሶ መንገድ” እና “ከፓርላማው በስተጀርባ” የተሰኙ መጽሐፍትን ለአንባብያን አብቅቷል፡፡ እነሆ አሁን ደግሞ ወጣቱ ባለብዕር …

“ሀገር የተቀማ ትውልድ” የተሰኘው የዳንኤል ተፈራ መጽሐፍ ለገበያ ዋለ :: Read more »

አክራሪና አሸባሪዉ ኢህአዴግ ወይስ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት? (ርዕዮት አለሙ) =============================================== ልጆች ሆነን “እከሌ (እከሊት) አክራሪ ነዉ (ናት) ” ሲባል ይሰጠን የነበረዉ ትርጉም እና አሁን አክራሪነት እየሰጠ ያለዉ ትርጉም ለየቅል ይመስለኛል፡፡ ያኔ አንድ ሰዉ በአክራሪነት ሲጠራ ከብዙሃኑ በተለይ ሁኔታ …

አክራሪና አሸባሪዉ ኢህአዴግ ወይስ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት? (ርዕዮት አለሙ) Read more »

ለ35ኛ ጊዜ ማጉላላቱ ቀጥሏል::አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማርያን በካንጋሮው ፍርድ ቤት ለነሃሴ 18 ተቀጠሩ:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Freezone9bloggers‬ @zone9ners ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Kangaroocourt‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) «ኃላፊነት የማይሰማው ሥርዓት የገዛ ዜጎቹን ህይወት በእሳት ይማግዳል» በፌዴራል ከፍተኛው «ካንጋሮ ፍርድ ቤት» 19ኛ ወንጀል ችሎት ክሳቸው እንዲቀጥል …

ለ35ኛ ጊዜ ማጉላላቱ ቀጥሏል::አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማርያን በካንጋሮው ፍርድ ቤት ለነሃሴ 18 ተቀጠሩ:: Read more »

በሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ ሶልያና ሽመልስ (በሌለችበት) በፍቃዱ ኃይሉ፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ አጥናፍ ብርሃኔ እና አቤል ዋበላ በዛሬው ዕለት ‹ክሳቸውን መከላከል ያስፈልጋቸዋል ወይስ አያስፈልጋቸውም› በሚል የመጨረሻ ውሳኔውን ለመስማት በፍርድ ቤት ተገኝተው ነበር፡፡ በዕለቱ የተሰየመው ችሎት ‹‹ሰነዱ ሰፊ ነው ብዙ ማንበብ ይጠይቃል …

የዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ (Zone 9) Read more »

የነሐሴ 12 ቀን 2007 ዓ.ም. Finote Democracy Radio ዜናዎች (August 18, 2015 News) – በመቀሌ የወያኔ የጦር ፍርድ ቤት ብያኔ ሰጠ – የወያኔ አፋኝ አገዛዝ 20 በሚሆኑ የሙስሊሙ ህብረተሰብ አባላት ላይ ክስ መሰረተ – በሱማሌያ ውስጥ ከአፍሪካ የሰላም አስከባሪ እዝ …

በመቀሌ የወያኔ የጦር ፍርድ ቤት ብያኔ ሰጠ :: ዝርዝር ዜናዎች : ከታች ይጫኑ (to listen detail news click below) Read more »

በታሪክ ማህደር ብዙ ክፉዎች በሃገራችን ተከስተዋል:: በጣም ክፉዎች እጅግ በጣም ክፉዎች ግን እንደ ወያኔ ገጥሞን አያዉቅም:: እነዚህ ክፉዎች 24 ዓመት የስቃይ እና የመከራ ቀንበር ጭነዉ በኢትዮጵያ ምድር የፈለጋቸዉን በደል እያፈራረቁ ፈጥመዋል:: ዳሩ ከሕዝብ ተደብቆ የሚቀር ባይኖርም ለጊዜዉ በርካታ ወንጀሎችን ደብቀዉ …

<> ክፉ መሪ ክፉ ወንበዴዎች ክፉ ጎረቤቶች ጀግና ሐገር ኢትዮጵያ Tesfahun Alemneh Read more »

በሕዝብ ሃብት መቀለድ ተይዟል::ሰበታ አከባቢ ያልተጠናው የባቡር ሃዲድ እየፈረሰ ነው:: Minilik Salsawi ሰበታ አካባቢ ያለ የባቡር ሃዲድ መስመር በወያኔ ባለስልጣናት ትእዛዝ እየፈረሰ ነው በምስሉ እንደሚታየው አሁን ከተገነቡት መሀል አንዱ ሲሆን ምክንያትቱ ሳይታወቅ ሁኔታ በ24 ሰአት አንዲፈረሰ ትዕዛዝ ተሰጥቷል በተለያዩ የአዲስ …

በሕዝብ ሃብት መቀለድ ተይዟል::ሰበታ አከባቢ ያልተጠናው የባቡር ሃዲድ እየፈረሰ ነው:: Read more »

በህወሓት የሚመራው የትግራይ ክልል መንግስት የትግራይን ህዝብ ለማስተዳደር የሚመጥን ህዝባዊነት፣ ብቃትና ፍላጎት እንደሚያንሰው ባለፉት 24 ዓመታት ታይተዋል። በተለይ ወጣቱ በኣገሩ ሰርቶ የሚኖርበት ምቹ ሁኔታ ማበጀት እንዳልቻለ ከህዝቡም ተደጋግሞ እየተሰማ ያለው ሓቅ ነው። ይህ ብሙስና የበሰበሰ ኣቅመቢስ መንግ ስት ወጣቱ ሃይል …

የስደትና ሞት ፍርደኛው..! Amdom Gebreslasie Read more »

የደቡብ ክልል ዋና ከተማ የሆነችው ውቧ ሃዋሳ ከተማ በኮሚቴው ላይ መፈረዱን ተከትሎ በግራፊቲ ፅሁፎች አሸብርቃ ማደሯን የቢቢኤን ምንጮች ገለፁ። የአካባቢ ፖሊስ ማእከላትን ጨምሮ፣ በግድግዳዎች፣ በኤሌክትሪክ ፖሎች ላይ ድምፃችን ይሰማ የተፈረደው በኛ ላይ ነው እና ሌሎች መልእክቶቹም በቀይ ቀለም በስፋት ተፅፈው …

የሃዋሳ ከተማ በግራፊቲ ፅሁፎች አሸብርቃ አደረች ::(PHOTOS) Read more »

( የአባ ዳኘውን ድምፅ ከታች ያገኙታል) በሸክላ (ዲስክ) እየተቀረፀ የሚጫወተው መሣሪያ ( ግራሞፎን) ወደ ኢትዮዺያ የገባው በምኒልክ ዘመነ ምንግስት ነው:: የመጀመሪያው ግራማፎን በ1889 ዓ.ም ሄንሪ ደ ኦርሊንስ እና ኒኮላስ ሊዎንቲቭ ለምኒልክ አመጡላቸው:: ይህም እነሊዎንቲቭ ያመጡት ግራማፎን መጫወት ብቻ እንጂ ድምፅ …

በኢትዮዺያ ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፃቸው በዲስክ የተቀረፀው የምኒሊክና የጣይቱ ነው:: Read more »

የአንድነት ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና ማህበራዊ ጉዳዮች ኃላፊ የነበሩት አቶ አለነ ማህፀንቱ፤ ባሳለፍነው ሐሙስ ነሐሴ 7 ቀን 2007 ዓ.ም አራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት 5ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው እንደነበር የተከሳሹ ጠበቃ አቶ ገበየሁ ይርዳው ገለፁ፡፡ አቃቤ ሕግ በአቶ አለነ ላይ …

አቶ አለነ ማህፀንቱ ለነሐሴ 21 ;በ‹‹እነ አንጋው ተገኝ›› ላይ የአቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለመስማት ለጳጉሜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ Read more »

የልጅነቱ ሰለባ – ናትናኤል ‹‹3ኛ ተከሳሽ ናትናኤል ፈለቀ አበራ ከግንቦት 2004 ዓ.ም ጀምሮ ካልተያዙት ግብረአበሮች ጋር በመሆን በሕቡዕ በመደራጀትና የሕቡዕ ድርጅቱ የሀገር ውስጥ አስተባባሪ በመሆን በሥሩ በሚንቀሳቀሱት አባላት የሥራ ክፍፍልና መመሪያ በመሰጠት እራሱን የግንቦት ሰባት ብሎ በሚጠራው አሸባሪ ቡድን ጋር …

የልጅነቱ ሰለባ – ናትናኤል (Zone 9) Read more »

መንግስት በደ/ወሎ ለጋንቦ ወረዳ ያስነሳዉ እረብሻ እሱ እንደለለበትናዩኒቨርስቲዉ በጭራሽ እንዳልተነሳ ለማስተባበል እየሞከረና ጉዳዉን ከሙስሊሞች ጋራ ለማያያዝ ከዚህ ቀደም ጊባ ከተማ ላይ በተደረገዉ የሰደቃ ፕሮግራምና መንግስት ከፍተኛ ጭፍጨፋ ያደረገበትን ድርጊት በማንሳትበየመድረኩ እየለፈፈናደፋቀና እያለና የክልሉ ርእሰመስተዳደር አቶ ገዱ ለምክር ቤት አባሉናአቶ ደመቀ …

ዛሬ አቅስታ ከተማ የድንጋይ መከላከያ በለበሱና አስለቃሽ ጭስ በያዙ ፌደራል ፖሊሶች ተከባ በርካታ ወጣቶችን ሲያፍሱ ዉለዋል። Read more »

የነሐሴ 11 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜና (August 17, 2015 News) ፍኖተ ዲሞክራሲ ራዲዮ ያዳምጡ – ለሃጅና ዑምራ ፀሎት ወደ ሳዑዲ አረቢያ የሚሄዱ ሙስሊሞች እየተንገላቱ ናቸው – የወያኔ ዲያስፖራ በዓልና ቀን በአቤቱታ አለቀ – ዛሬ በአዲስ አበባ የተቃውሞ ጽሁፎች ተበትነው አደሩ [youtube …

ለሃጅና ዑምራ ፀሎት ወደ ሳዑዲ አረቢያ የሚሄዱ ሙስሊሞች እየተንገላቱ ናቸው :: የወያኔ ዲያስፖራ በዓልና ቀን በአቤቱታ አለቀ:: (ፍኖተ ዲሞክራሲ ) Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ስሜታውያን በርክተዋል::ተናግረው እፎይ ብለው የሚተኙ በርካቶች ሆነዋል::ልክ ልኩን ነገርጉት ብለው ሌላውን ደሞ ለማሸማቀቅ (የሚሸማቀቅ ካገኙ) አስበው በየምናምኑ የሚንጎዳጎዱ ጊዜው ይቁጠራቸው::በነፈሰበት የሚነፍሱ ሳያገናዝቡ የሚያራግቡ የፈጠራ እሳት የሚያርገበግቡ በተገኘበት ተደናብረው እና ደንብረው ደንግጠው ለማስደንገጥ የሚርበተበቱ እንዳሉ ሁሉ …

ያለንበት ጊዜ በተገኘው አጀንዳ ላይ የሚነፈስበት ሳይሆን ብስለት የሚጠየቅበት ጊዜ ነው:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

– ለ3 ቀን ያክል እህል ውሃ እንዳልቀመሠ እና በድብደባ ብዛት የሱ ያልሆነ ቃል እራሳቸው ያዘጋጁት ላይ እንዳስፈረሙትም ተውቇል – በድብደባ ወቅት አፀያፊ ስድብ ይሰድቡት እንደነበረ ተረጋግጧል – በምርመራ ወቅ ት የሚከተሉትን ጥያቄ እየተጠየቀ ተደብድቧል – በድብደባ ብዛት በርካታ የሠውነት ክፍሎቹ …

የመኢአድ የውጭ ግንኙነት ሀላፊ አብርሃም ጌጡ ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ እየተሠቃየ ይገኛል :: Read more »

በባሌ ዞን ሰልጣ ቀበሌ፣ ሲናና ወረዳ የሰማያዊ ፓርቲ የፓርላማ ዕጩ ተወዳዳሪ የነበሩት አቶ ወርቅነህ ጋድይ አያና የእድር ስብሰባ ላይ ጥያቄ ጠይቀሃል ተብለው መታሰራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ የዞኑ አስተባባ አቶ ደመላሽ በቀለ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ በተለይ ከምርጫው በኋላ ካድሬዎች አቶ ወርቅነህ እድርን …

የሰማያዊ ፓርቲ የፓርላማ ዕጩ ተወዳዳሪ እድር ላይ ጥያቄ አነሳህ ተብለው ታሰሩ Read more »

ሰሞኑን በአገራችን ‹አንዳንድ አካባቢዎች›በተከሰተው ድርቅ ስለሞቱ ከብቶች ክቡር አቶ ሪድዋንየሰጡት ምላሽ ብሶቴን ቀሰቀሰው ‹‹ከብቶቹ የተጎዱት እረኞቹ በወቅቱ ውሃ ወዳለበት አካባቢ ስላልወሰዷቸው ነው›› ለመሆኑ በሚሊየን የሚቆጠር ኢትዮጲያዊ ማጣፊያው ያጠረው ከላይ ለብሶ ውስጡን ርሃብ የሚሞረሙረው መሪዎቹ በወቅቱ እህል ወዳለበት ቦታ ስላልወሰዱት ነው …

<‹የእረኞች›› ችግር ነው!! (አሌክስ አብርሃም) Read more »

– የረሃብ አደጋ በሀገራችን አንዥቧል። – የወያኔ ውስጣዊ ጭቅጭቅ ገና አላበቃም። – አርከበ ጠቅላይ ሚኒስቴር ካልሆንኩ በሚል ቅስቀሳውን አጧጡፏል ተባለ። – የአሜሪካ ፖለቲካ የአፍሪካ ቀንድን አካባቢ እያተራመሰ ነው። – የጅቡቲ ፖለቲካ ቀውስ በመባባስ ላይ ነው። – አድሃሪው የሳውዲ አገዛዝ የመንን …

የወያኔ ውስጣዊ ጭቅጭቅ ገና አላበቃም። አርከበ ጠቅላይ ሚኒስቴር ካልሆንኩ በሚል ቅስቀሳውን አጧጡፏል ተባለ። Read more »

የትግላችንን አቅጣጫ አስመልክቶ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! ሰኞ ነሐሴ 11/2007 የመግለጫው ሙሉ ቃል በፒዲኤፍ፡- http://goo.gl/s0Zna5 የመግለጫው ሙሉ ቃል በጽሁፍ እንደሚከተለው ሰፍሯል፡- **** ‹‹አቅጣጫችን በሙስሊሙ ህብረተሰብ ላይ የተቃጣውን ብሄራዊ ጭቆና ለዘለቄታው መግታትን ያለመ ነው!›› ‹‹የሙስሊሙን ሁለገብ መብቶች ለማስከበር እንታገላለን!›› እሁድ ነሐሴ 10/2007 …

‹‹አቅጣጫችን በሙስሊሙ ህብረተሰብ ላይ የተቃጣውን ብሄራዊ ጭቆና ለዘለቄታው መግታትን ያለመ ነው!›› ድምፃችን ይሰማ Read more »

በለንደን ፖሊሶች በቁጥጥር ስር የዋለው የህወሀት አባል!!! በአውስትራሊያ ቻናል ፱ ቦርደር ሰቹሪትይ ልዩ ሽፍን ሰጥቶታል ከኢትዮጵያ ወደ ለንደን ቦርሳ ሙሉ ገንዘብና ወረቅ ይዞ ሊገባ ሲል በለንደን ፖሊሶች በቁጥጥር ስር የዋለው የህወሀት አባል ይህ ነው። የወያኔ አባል በትላንትናው እለት ሰርቆ ከኢትዮጵያ …

ቦርሳ ሙሉ ገንዘብና ወርቅ ይዞ ሊገባ ሲል በለንደን ፖሊሶች በቁጥጥር ስር የዋለው የህወሀት አባል ይህ ነው። PHOTO(አውስትራሊያ ቻናል ፱ ) Read more »

አቶ መለስ ምን አዲስ ነገር አበረከቱ? —– ጌታቸው ሺፈራው (የግል አስተያየት) አቶ መለስ እንደ አንድ ‹‹ኢትዮጵያዊ መሪ›› የሚገባቸው ክብር ካለ ቢሰጣቸው ክፋት አልነበረውም፡፡ ሆኖም እየተደረገ የሚገኘው ከሚገባቸው በላይ ማግነን ነው፡፡ ህወሓት/ኢህአዴግ አቶ መለስ የሞቱበትን ጊዜ ያመነበትን ሶስተኛ አመትን አስመክክቶም ይህ …

አቶ መለስ ምን አዲስ ነገር አበረከቱ? ጌታቸው ሺፈራው Read more »

ሰላም ጤና ይስጥልን አድማጮችና ተመልካቾቻችን ይህ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ነው። ሳምንታዊ ዜናዎችን መጣጥፎችን እና መንፈስን የሚያድሱ ሙዚቃዎችን አሰናድተን ወደናንተ መጥተናል ያዳምጡት:: [youtube http://www.youtube.com/watch?v=wTCL1TFS_Og]

የኢትዮ-ኤርትራ ድንበርን በማቋረጥ ኤርትራ ከሚገኘው ግንቦት ሰባት የተባለ በተወካዮች ምክር ቤት ሽብርተኛ ተብሎ ከተፈረጀ የሽብር ቡድን ጋር ለመቀላቀል ሲጓዙ ድንበር አካባቢ ማይካድራ ላይ እንደተያዙ በመግለጽ በመንግስት የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው እነ ብርሃኑ ተክለያሬድ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ፡፡ ዛሬ ነሐሴ 11/2007 ዓ.ም …

‹‹ድርጊቱን ፈጽመናል፣ ጥፋተኞች ግን አይደለንም›› = እነ ብርሃኑ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ:: Read more »

ተጽፈው ባደሩ ጽሁፎች መንግስት ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ገብትዋል:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Ethiomuslims‬ ‪#‎Graphics‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎BBN‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬ መልክቶቹን ህዝብ እንዳያያቸው ለማድረግ ና ለማጥፋት ፖሊሶች በከፍተኛ ቁጥር ተሰማርተዋል የተጻፈባቸው ባነሮች እየተቀደዱ ነው ቢቢኤን ሰኞ ነሃሴ 11/2007 በዛሬው እለት የሙስሊሙን ኮሚቴዎች ፍርድ ተከትሎ ጠንካራ መልክእት …

ተጽፈው ባደሩ ጽሁፎች መንግስት ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ገብትዋል:: Read more »

ፍትህ ለታሰሩት !!!! ….. አዲስ አበባ በግድግዳ ላይ ጽሁፎች እና ግራፊክስ አሸብርቃ አደረች:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Graphics‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ አዲስ አበባ በግሬቪቲ የተቃውሞ ፅሁፎችና ወረቀቶች ተጥለቅልቃ አደረች። በህዝበ ሙስሊሙ ኮሚቴዎች ላይ ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ ከ7 እስከ 22 መፈረዱን ተከትሎ የቁጣ መልእክት ያዘሉ …

አዲስ አበባ በግሬቪቲ የተቃውሞ ፅሁፎችና ወረቀቶች ተጥለቅልቃ አደረች። Read more »

ኢቲቪ የማያሳማቸው የማስደምጣቸው =  ከህዝብ ጆሮ እና አይን የተደበቁ የዲያስፖራ ቀን ትችቶች – ልዩ ፕሮግራም በሳዲቅ አህመድ (ቢቢኤን ሬዲዮ) “መላኒየም አዳራሽ በሰላ ትችት ስትናወጥ፣ በመዋሸት የሚታወቁት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከማፍጠጥና ከመንቆራጠጥ በስተቀር አማራጭ አልነበራቸዉም” እንደ ታዳሚዎች አገላለጽ …

የወያኔ ሚዲያዎች የማያስደምጧቸው ከህዝብ ጆሮ እና አይን የተደበቁ የዲያስፖራ ቀን ትችቶች Read more »

የፖለቲካ ጥላቻ እና የፖለቲካ ምቀኝነት – ለለውጥ እንቅፋት የሆኑ ደንቃራዎች ይወገዱ !!! ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎Unity‬ ‪#‎Freedom‬ ‪#‎StoppoliticalHate‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – ጥርስ መንከስ አሊያም በሰዎች የፖለቲካ ብስለት መቃጠል ሲልም እንደ በሽታ እና እብደት በላይ ላይ መደራረብ በፖለቲካ ጥላቻ እና በፖለቲካ …

የፖለቲካ ጥላቻ እና የፖለቲካ ምቀኝነት – ለለውጥ እንቅፋት የሆኑ ደንቃራዎች ይወገዱ !!! (ምንሊክ ሳልሳዊ‬) Read more »

ዛሬም … ? … ድርቅ ተንጠርብቧል፣ ደግሞ ረሃብ ሊዘንብ? እልቂት ከመሬት ሊፈላ? መፈናቀል ሊያንሰራራ? እዬዬ ሊያስተዳድረን? ዋዬ ሊውጠን?… ያኔ … … “አዬ ሰባ – ሰባት ባልተወለድኩኝ፣ እናቴ ከእጄ ላይ ጥሬ ስትቀማኝ” ያልነውን፤ ዛሬም … … “ሁለት ሺህ ሰባት ባልተወለድኩኝ፣ እናቴ …

ዛሬም እንደትላንቱ እንዳይሆን…?! ( አለማየሁ ገላጋይ ) Read more »

Written by  ኤልያስ The Addis Admass ሚኒስትሩ ዳያስፖራውን ሲያዝናኑና ሲፈርሙ አመሹ የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ (መሬት ይቅለላቸውና!) ፓርቲያቸው ኢህአዴግ ሥልጣን በያዘ ማግስት፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር ለውይይት መቀመጣቸው ይታወሳል፡፡ (ውይይት ሳይሆን ሽንቆጣ ነው የሚሉም አሉ!) በእርግጥ ማንም ቢሆን ጠ/ሚኒስትሩ …

በኢህአዴግ አድናቂ ማብዛት ያስገመግማል! (ፖለቲካ በፈገግታ ) Read more »

ስለዲያስፖራ ስንናገር ትውልድን እናስብ ! #Ethiopia #AddisAdmass #DiasporaDay #MinilikSalsawi #Addisababa ………. ” አንድ ህፃን ልጅ፤ “ወደፊት ምን ለመሆን ታስባለህ?” ተባለ አሉ ዘንድሮ፡፡ ልጁም፤ “ዲያስፖራ!” አለ፡፡ “………….. ////…… በአካል የሠረቀው ሌባ ሲባንን ይኖራል፡፡ በልቡ ስርቆቱን የያዘው የባሰ ሌባ፣ ከሌባ እየተሻረከ ሳይነቃበት …

ስለዲያስፖራ ስንናገር ትውልድን እናስብ ! Read more »

‎የነሐሴ‬ 09 ቀን 2007 ዓ.ም.ዜናዎች (August 15/2015 ‪#‎News‬) (ፍኖተ ዲሞክራሲን ያዳምጡ) ‪ወያኔ‬ በአዲስ አበባ የሰበሰባቸውን ዲያስፖራዎች እያሰለለ ነው የሱማሌ‬ ፕሬዚዳንት ከስልጣን እንዲነሱ ተጠየቀ ‪በኤሌክትርክ‬ ኃይል መቆራረጥ ሕዝብ እየተማረረና እየከሰረ ነው ‪በሚዲትራኒያን‬ ባህር 40 ስደተኞች በአየር እጥረት ታፍነው ሞቱ ‎ ‪በደቡብ‬ …

ወያኔ በአዲስ አበባ የሰበሰባቸውን ዲያስፖራዎች እያሰለለ ነው:: (ፍኖተ ዲሞክራሲን ያዳምጡ) Read more »

በኢትዮጵያዊነት ዙሪያ ብዙ ሰብከናል ፣ ኢትዮጵያዊነት የምናምንበት የጋራ ቤታችን ነው ። ከምንም ነገር በላይ ዛሬም ዋጋ የምሰጠው ስለ ኢትዮጵያዊነቴ ነው ። ግን ግን ዋጋ ለመስጠትም ሆነ ዋጋ ለመቀበል በመጀመሪያ እኔ መኖር አለብኝ ፣ የመፈጠሬ ምክንያት የሆኑት ሰዎች ሳይኖሩ ፣ ማንነት …

አንድ ነው ደማችን ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

በ1984 አ.ም አቶ መለስ ዜናዊ የተወሰኑ የፓርቲውን ቁልፍ ሰዎች ሰብስበው አጠር ያለች ቀጭን ትእዛዝ አስተላለፉ ። እንዲህ ሲሉ “ጓሃፍ ጽረጉለይ” “እነዚህን ቆሻሾች አስወግዱልኝ” ነበር ያሉት ። በእርግጥም (“ቆሻሻ“)የሚለው ትርጉም አይገልጸውም ። ጓሃፍ ለማየት የምትጠየፈውን አስቀያሚ ቆሻሻ አይነት ሃሳብ ነበር የእርሳቸው …

“ጓሃፍ ጽረጉለይ” (እነዚህን ቆሻሾች አስወግዱልኝ) አቶ መለስ ዜናዊ ያጠፏቸው የፓርቲው ሰዎች Read more »

ትናንት ምሽት የኮሚኒኬሽን ሚኒስትሩ ከጋዜጠኞች ጋር ያደረጉትን የጥያቄና መልስ ቆይታ የተከታተለ ሰው እንደ ተለመደው የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ብዥ እንደሚልበት የታወቀ ነው። ጋዜጠኞቹ ራሳቸውን እየጨመቁና እየተሽቆጠቆጡ ለሚያቀብሏቸው ጥያቄዎች ሚንስትሩ ለራሳቸው ብቻ በሚመች መልክ ብቻ ሳይሆን ራሳቸውን ብቻ በሚያሳምን መልኩ ምላሽ ሰጥተው …

ከድርቁ ይልቅ መግለጫው ያደርቃል! (የትነበርክ ታደለ) Read more »

ዛሬም እንደ ትናንቱ— የቃላት ጨዋታ? ያስተዛዝባል፣ ያጠያይቃል// ግርማ በቀለ የዛሬውን ጽሁፍ በጥያቄ መጀመር ፈለግሁ፡፡ ‹‹ ለሰው ልጅ ከትናንቱ/ከስህተቱ ለመማር ስንት ጊዜ ይፈጅበታል፣ ለመማር ስንቴ መውደቅ ይኖርበታል?›› በሚል፡፡ ይህን ጥያቄ በአገርኛ አባባል በቀላሉ መልሼ ወደ መነሻ ኃሳቤ ላምራ፡፡ ደጋግመን ወድቀናልና መልሱ …

ዛሬም እንደ ትናንቱ— የቃላት ጨዋታ? ያስተዛዝባል፣ ያጠያይቃል // ግርማ በቀለ Read more »

የመከላከያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) ከሀገሪቱ ሀብት እየዘገነ ራሱን ያስፋፋል እንጂ ስባሪ ሳንቲም ወደ መንግስት ካዝና አስገብቶ አያውቅም። እጅ ባጠረው ጊዜ መንግስት ይደጉመዋል፣ የሚተዳደረው በወታደራዊ ህግ ሲሆን ኦዲት አያውቀውም። ይህ በኢትዮዽያ መከላከያ ሰራዊት የቢዝነስ ኢምፓየር ዙሪያ እያቀረብን ካለነው ዘገባ …

የጀነራሎቹ ቤት Read more »

ሰሞኑን ስለ ዳያስፖራው እየተለፈፈ ነው አንድ ሁለት እንበል ከእልልታው ባሻገር ያለ ኡኡታ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎DiasporaDay‬ ? Jomanex Kassaye የሰሞኑ መንግሰት ከዳያስፖራው ጋር የያዘው ዳንኪራ እና በአፋር እና ሌሎች አካባቢዎች ከተከሰተው ድርቅ አንጻር “ታሪክ ራሱን ደገመ” ብለን በርዕስነት ወደያዝነው ጉዳይ እናምራ ዳያስፖራነት …

ከዳያስፖራ በዓል ባሻገር ያለ መራር እውነት Read more »

ሰላሳ ሶስት መኮንኖች ከየታሰሩበት እዝ ተግዘው አለም በቃኝ ተወረወሩ:: (ስም ዝርዝር ተያይዟል::) ……… #‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎EthiopianArmy‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Unity‬ ‪#‎Change‬  …. Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ….   የወያኔ ጉጅሌ አገዛዝ 7 መቶአለቆች 5 ሻምበሎች 8 ሻለቆች 13 ኮሎኔሎች በድምሩ 33 የወያኔ መከላከያ …

ሰላሳ ሶስት መኮንኖች ከየታሰሩበት እዝ ተግዘው አለም በቃኝ ተወረወሩ:: (ስም ዝርዝር ተያይዟል::) Read more »

ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት የለውጥ ሃይሎች በአንድነት መቆም ችላ የማይባል ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Unity‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎Freedom‬ ‪#‎Tolerance‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በእናት ሃገራችን ኢትዮጵያ ላይ ተንሰራፍቶ የሚገኘው የሕወሓት አምባገነን ቡድናዊ አገዛዝ በሕዝብ ላይ የሚፈጽመው የፖለቲካና የኢኮኖሚ በደል ገደቡት አልፎ …

ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት የለውጥ ሃይሎች በአንድነት መቆም ችላ የማይባል ነው:: Read more »

“የኢትዮጵያና የሕዝቧ ደመኛ…” ይሰቀል! …. ‹‹የትም ቦታና በማበናኛውም ጊዜ የሚፈፀምን ግፍና ኢፍትሐዊነትን በወቅቱ ማውገዝ ስነምግባር ግዴታችን ነው፡፡››……. በሰሎሞን ተሰማ ጂ…… በ1900ዓ.ም በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መንግሥታት ስምምነት፣ “በልዩ የቆመ ፍርድ ቤት” የሚል ስያሜ የተቋቋመ ፍርድ ቤት ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ የመጀመሪያ ሥራውን በ1914ዓ.ም …

“የኢትዮጵያና የሕዝቧ ደመኛ…” ይሰቀል! (በሰሎሞን ተሰማ ጂ.) Read more »

የኩናማ ብሄረሰብ ኣባል የሆነችውና በ2007 ዓ/ም ሃገራቀፍ ምርጫ ዓረና_መድረክ ወክላ ለፌደራል ምክር ቤት የተወዳደረችው ወይዘሪት ኣብረሀት ረዳ ዛሬ ሓሙስ 07 / 12 / 2007 ዓ/ም በሸራሮ ከተማ በህወሓት ካድሬዎችና ፖሊሶች ታስራለች። ወይዘሪት ኣብረሀት ረዳ በካድሬዎችና በፖሊስ ልትታሰር የቻለችው በምርጫ ወቅት …

የኩናማዋ ፖለቲከኛ ታሰረች። Read more »

Amdom Gebreslasie ሰሞኑ በመድረክ ኣስቸኳይ ኣጠቃላይ ጉባኤ ለመሳተፍ ብየ ወደ ኣዲስ ኣበባ መጥቻለው። በመድረኩ ስብሰባ በዘንድሮ ምርጫ ኢህኣዴግ “መቶ ፐርሰንት(100%) ኣሸንፍያለው” በሎ በማወጅ ለራሱ ተዋርዶ የዓለም መሳቅያ መሳለቅያ ኣድርጎን መሰንበቱ ይታወቃል። መድረክም የዚህ ምርጫ ውጤት እንደማይቀበለው ኣስቀድሞ የገለጸ ሲሆን የኢህኣዴግ …

ኣብራሃ ደስታ – ቃሊቲ የታሰረው ኣንበሳ Read more »

በአገራችን በሰሜን ምስራቅ እና በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ መጠኑ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ጉዳዩ ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርገው ተመሳሳይ ድርቅ በመጪው አመት 2008 ዓ.ም በጥቅምት እና በህዳር ወር ሊከሰት እንደሚችል ባለሙያዎች እየጠቆሙ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ ገዥው መንግሰት አሁንም የችግሩን አሳሳቢነት ወደ-ጎን በማድረግ ፤የስራዓቱ …

አሁንም መንግሰት ችግሩን እያደብሰበሰ ነው ! ይድነቃቸው ከበደ Read more »

መለስ ፈሪው 1. በ 1980 ዓ.ም አጋማሽ በእንጥጮ በምትገኝ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በሚስጥር በተሰበሰቡበት ቆርቆሮ ቤት አካባቢ ከሚጠብቁ ጓዶች አንዱ እንቅልፍ ይዞት ባርቆበት ጥይት ያጮሃል፥ ከዛም መለስየ ጀግናዋ የምትመራዉን ስብሰባ ዘንግታ ከባለሶስት ወንበር ላይ ወደኋላ ተንከባለለች ብሎ ኢያሱ በርሄ እየሳቀ …

መለስ (ለገሰ) ጀግና?! – ወገኖች ጀግንነት መቀለጃ ሆነ እንዴ? ተስፋዬ ገብረአብ Read more »

ጠባብ ቡድናዊ አመለካከት አገራዊ እና ሕዝባዊ እሴቶችን ስለሚያፈራርስ ለአገርና ሕዝብ አደጋ ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Unity‬ ‪#‎Freedom‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Ethiopianism‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ላለፉት 40 ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጎልቶ የሚታየው ትልቁ ችግር፣ ለዘመናት በኢትዮጵያዊነት ማዕቀፍ ውስጥ የሚታወቁትን መልካም እሴቶች …

ጠባብ ቡድናዊ አመለካከት አገራዊ እና ሕዝባዊ እሴቶችን ስለሚያፈራርስ ለአገርና ሕዝብ አደጋ ነው:: Read more »

ታገሉ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ /ከዝዋይ እስር ቤት/ #Ethiopia : ስለሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድም ሀሳቡን ሰንዝሯል ቦሌ አካባቢ ብርዱ ጠንከር ያለ ነበር፡፡ ከቦሌ ብራስ ወደሚሊኒየም አዳራሽ በሚወስደው ቀጭን መንገድ ላይ ወንዱም ሴቱም በፍጥነት ይራመዳል፡፡ ከታክሲ በሁለቱም አቅጣጫዎች የወረዱ ሰዎች …

ታገሉ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ /ከዝዋይ እስር ቤት/ : ስለሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድም ሀሳቡን ሰንዝሯል Read more »