በታምሩ ጽጌ በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ 23 የወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠባቸው አያት አክሲዮን ማኅበር፣ አቶ አያሌው ተሰማ፣ ዶ/ር መሐሪ መኮንንና አቶ ጌታቸው አጐናፍር ከትናንት በስቲያ ሦስት መከላከያ ምስክሮችን በከፍተኛው ፍርድ ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት አቅርበው ማሰማት …

የአያት አክሲዮን ማኅበር ተከሳሾች መከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማት ጀመሩ Read more »

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የነዳጅ ዋጋ በአሳሳቢ ሁኔታ እያሻቀበ ነው፡፡ በሊቢያ የተከሰተው ሕዝባዊ አመፅ የበለጠ በመካረሩ፣ በቀን 1.6 ሚሊዮን ነዳጅ ለዓለም ገበያ የምታቀርበው ሊቢያ የነዳጅ ምርቷ ተስተጓጉሏል፡፡

በኃያል ዓለማየሁ በአገሪቱ ውስጥ ከዘይት መጥፋት ጋር እየጨመረ የመጣውን የዘይት ፍላጎት ለማሟላት፣ መንግሥት በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ 100 ሺሕ ቶን የምግብ ዘይት (ፓልም ኦይል) የሚያስገባ መሆኑን፣ በንግድ ሚኒስቴር ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አማከለ ይማም ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

– ‹‹ከመተዳደሪያ ደንቡ ውጪ የሚሠራ ሥራ በዝቷል›› ዶ/ር ታዲዮስ ቦጋለ በታምሩ ጽጌ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል በቅርቡ በፓርቲው ውስጥ የተፈጠረውን ችግርና አለመግባባት ካስተካከሉና ካፀዱ በኋላ፣ ከፕሬዚዳንትነታቸው እንደሚሰናበቱ መጋቢት 1 ቀን 2003 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት …

ኢንጂነር ኃይሉ የድርጅታቸውን ችግር አፅድተው ሥልጣን እንደሚለቁ አስታወቁ Read more »

• የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ነገ አጠቃላይ ስብሰባ ጠርቷል በውድነህ ዘነበ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በአገሪቱ የሽያጭ መመዝገቢያ ማሽን የሚጠቀሙ ነጋዴዎች ቁጥርን ከ10 ሺሕ ወደ 100 ሺሕ ለማሳደግ በያዘው ዕቅድ መሠረት 90 ሺሕ ማሽኖችን ወደ አገር እንዲያስገቡ ለዘጠኝ አስመጪዎች ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

• በዚህ ዓመት መጨረሻ የተበላሸ ብድርን ወደ 9.7 በመቶ ዝቅ አደርጋለሁ አለ በውድነህ ዘነበ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ለማበደር ካቀደው 28 ቢሊዮን ብር ውስጥ 11 ቢሊዮኑን ከቦንድ ሽያጭ ለማግኘት ያለመ በመሆኑ፣ በጥልቀት ወደ ገጠር በመግባት ገበሬውንና የጥቃቅንና አነስተኛ …

የልማት ባንክ የቦንድ ገበያ ገጠር ላይ አነጣጥሯል Read more »

• ተማሪዎቹ ትምህርታቸውን ለማቋረጥ መገደዳቸውን አስታውቀዋል በብርቱካን ፈንታ ከጥቂት ወራት በፊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተገንጥሎ ራሱን ችሎ በኢንስቲትዩትነት የተቋቋመው የአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ፋኩልቲ፣ በማታ ተማሪዎች ላይ እጥፍ ያህል የክፍያ ጭማሪ አደረገ፡፡

በታምሩ ጽጌ | ሪፖርተር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ባልደረባ በሁለት ፖሊሶች ላይ፣ በቁጥጥር ሥር ያልዋሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች ባደረሱት አሰቃቂ ድብዳባ፣ አንደኛው ሕይወቱ ሲያልፍ ሌላኛው ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበት በሕክምና ላይ መሆኑን በኮሚሽኑ የሰው መግደልና ወንጀል ምርመራ ዲቪዚዮን አስታወቀ፡፡ ሁለቱ …

በሁለት የአዲስ አበባ ፖሊስ ባልደረቦች ላይ ግድያና ድብደባ ተፈጸመ Read more »

በኃያል ዓለማየሁ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ አርከበ ዕቁባይን፣ እንደ አዲስ በተዋቀረው የኢትዮ ቴሌኮም የቦርድ ሊቀመንበር አድርጐ ሰየመ፡፡

በዘካሪያስ ስንታየሁ በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን በአሰንዳቦ ባለፈው ረቡዕ የእስልምና ተከታዮች በቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ቁራን ተቀዶ ሽንት ቤት ውስጥ አግኝተናል በሚል እስካሁን ዘጠኝ ቤተ ክርስቲያኖችን ማቃጠላቸውን ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡

  (በአስራት ሥዩም) ኢትዮ-ላይፍ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማበር የተቋቋመበትን የሕይወት ኢንሹራንስ ላይ ብቻ ያተኮረ አልግሎት የመስጠት ዕቅዱን በመተው አጠቃላይ የኢንሹራንስ ሥራ ውስጥ ሊገባ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በጥቅምት 2001 ዓ.ም. በአገሪቱ ብቸኛው በሕይወት ኢንሹራንስ ላይ ብቻ የሚሠራ ኩባንያ ሆኖ የተቋቋመው ኢትዮ-ላይፍ፣ የኢንሹራንስ ዘርፍ …

ኢትዮ-ላይፍ ወደ አጠቃላይ የኢንሹራንስ ዘርፍ ሊገባ ነው Read more »

በታምሩ ጽጌ የኤርትራ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ ፈጽሞት በነበረው ወረራ ምክንያት ለብሔራዊ ደኅንነት ስጋት ይሆናሉ ተብለው ከአገር እንዲወጡ የተደረጉ ኤርትራውያንን ንብረት ከወኪሎቻቸው ላይ የገዙ ኢትዮጵያውያን፣ ንብረቶቹን እንዲመልሱ በተለያዩ መንገዶች ግፊትና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

‹‹የታገዱት ብጥብጥና ሁከት ለማስነሳት ጥረት ሲያደርጉ በመገኘታቸው ነው›› የክልሉ መንግሥት– በቃጠሎው የወደመው ንብረት እስከ አራት ቢሊዮን ብር ተገምቷልበታምሩ ጽጌ እና በዘካሪያስ ስንታየሁ በሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በሐረር ከተማ ውስጥ ሸዋበር አካባቢ ጥር 4 ቀን 2003 ዓ.ም. ባልታወቀ ምክንያት በተነሳ የእሳት …

በሐረር ከተማ የሸዋበር ባለይዞታዎችና የክልሉ መንግሥት ሊግባቡ አልቻሉም Read more »

– ባለቤቱ መንግሥትን ድረስልኝ እያሉ ነው በታምሩ ጽጌ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ኤልያስ ራጉኤል (እንጦጦ አፋፍ) የሚገኘውና በስዕል ማሳያነት ላለፉት ስምንት ዓመታት ሲያገለግል የነበረው ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን …

ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአካባቢ ባለሥልጣን ተሰጠ Read more »

“ሕጉን ተከትለን እየሠራን ነው” የማተሚያ ቤቱ ሥራ አስኪያጅ በብርቱካን ፈንታ የቦሌ ማተሚያ ቤት ሠራተኞች ከሕግ ውጭ በግዳጅ የዓመት ፈቃድ እንዲወጡ መደረጋቸውንና ባላሰቡት ሁኔታ የጡረታ ፎረም እንዲሞሉ መገደዳቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

በታምሩ ጽጌ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ በመሰረተባቸው ክሶች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት እንዲከላከሉ ብይን ያስተላለፈባቸው የአያት አክሲዮን ማኅበር፣ አቶ አያሌው ተሰማ፣ አቶ ጌታቸው አጎናፍርና ዶ/ር መሐሪ መኮንን ሲሆኑ፤ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ከማሰማታቸው በፊት ማቅረብ የነበረባቸውን የተከሳሽነት …

የአያት አክሲዮን ማኅበር ተከሳሾች የተከሳሽነት ቃል ተሰምቶ ተጠናቀቀ Read more »

(በኃያል አለማየሁ) በኢትዮጵያ የሚገኘው የሊቢያ ኤምባሲ በፕሬዚዳንት ሙአመር ጋዳፊ የሚመራው የሊቢያ መንግሥት፣ በሰላማዊ ተቃዋሚ ሠልፈኞች ላይ እየወሰደ የሚገኘውን የኃይል ዕርምጃና ቅጥር ነፍሰ ገዳዮችን ማሰማራቱን አጥብቆ እንደሚያወግዝ አስታወቀ፡፡

– የትብብር ስምምነቱ ሕግ ሆኖ እንዲወጣ ያስችለዋል በዘካሪያስ ስንታየሁ ብሩንዲ የዓባይን ወንዝ በፍትሐዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችለውን የዓባይ ተፋሰስ አገሮች የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ፈረመች፡፡

የ10ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ማዕከል ያደረገ የማትጊያ ፕሮግራም እየተቀረጸ ነው በአስራት ስዩም ኢትዮጵያ የእንግሊዝ መንግሥት ለዓለም አቀፍ ልማትና ትብብር ከመደበው አጠቃላይ 12.4 ቢሊዮን ፓውንድ (343.5 ቢሊዮን ብር) ውስጥ፣ 10.5 በመቶ ወይም 1.3 ቢሊዮን ፓውንድ (36 ቢሊዮን ብር) ያህሉን በቀጣዮቹ አራት …

እንግሊዝ ለኢትዮጵያ 36 ቢሊዮን ብር ዕርዳታ ልትሰጥ ነው Read more »

(በጋዜጣው ሪፖርተር) በቦሌ ክፍለ ከተማ በመሬት ልማት አስተዳደር ውስጥ በተለያዩ የሥራ ኃላፊነት ይሠሩ የነበሩ ኃላፊዎችና ግብረ አበሮቻቸው፣ በሰሚትና በሲኤምሲ አካባቢዎች ግምታቸው 38,577,452 ብር የሆነ 82,038 ካሬ ሜትር መሸጣቸው በመረጋገጡ ከአሥር እስከ ዘጠኝ ዓመታት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡

‹‹ሕፃናቱን የሚረከበኝ አጥቻለሁ፤ የሚቻለኝን ያህል ግን እየተንከባከብኳቸው ነው›› ብሩህ ዘመን ሕፃናት ማሳደጊያ ‹‹ሊያስረክቡን ፈቃደኛ ባለመሆናችው ጉዳዩ በቦርድ ተይዟል››  የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ በብርቱካን ፈንታ

– የጋዝ ክምችቱን በፍጥነት ለመጠቀም ታስቧል በቃለየሱስ በቀለ የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያየ ጊዜ ለማሌዥያው የፔትሮሊየም ኩባንያ ፔትሮናስ የሰጣቸውን የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት የሚገኙባቸውን የካሉብና የሂላላ መሬቶችና ሌሎች በኦጋዴን ክልል የሚገኙ የነዳጅ ፍለጋ ቦታዎችን መልሶ ተረከበ፡፡

– በለስ የሚያመነጨውን ኃይል ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀም ያስችላል በዳዊት ታዬ ከበለስ የኃይል ማመንጫ ወደ አዲስ አበባ የተዘረጋውና ከ1.9 ቢሊዮን ብር በላይ የወጣበት ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመርና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ግንባታቸው ተጠናቀቀ፡፡

– መሬት አጥሮና ቆፍሮ መጥፋት ዕርምጃ ያስወስዳል በታምሩ ጽጌ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው 30 ሜትር ስፋት ባላቸው ዋና ዋና መንገዶች ላይ ለሚገኙ የኪስ ቦታዎች፣ የፌዴራል መንግሥት ለሚያስተዳድራቸው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ንብረት ለሆኑ ቤቶችና የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራትን የሚመለከት …

አስተዳደሩ ለኪስ ቦታዎች፣ ለመንግሥት ቤቶችና ለመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት አዲስ መመሪያ አወጣ Read more »

– የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ሠራተኞችም በተጠናው ጭማሪ ደስተኞች አይደሉም በታምሩ ጽጌ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ሠራተኞች መንግሥት ባለፈው ወር ተግባራዊ ያደረገው የደመወዝ ጭማሪም ሆነ፣ መሥርያ ቤታቸው አዲስ የደመወዝ ስኬል አስጠንቻለሁ በሚለው ተጠቃሚ አለመሆናቸው እንዳሳሰባቸው ገለጹ፡፡

– የሪል ስቴት ግንባታ እንዳያካሂድ ታግዷል በውድነህ ዘነበ ላለፋት 40 ዓመታት በግንባታ ኢንዱስትሪ ውስጥ የቆየው በርታ ኮንስትራክሽን ኩባንያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሊዝ ክፍያ ገንዘብ እንዲቀበለው እየተማፀነ መሆኑን ገለጸ፡፡

በብርቱካን ፈንታ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከለጋሾች በሚሰባሰብ ትርፍ በሚያስገኝ ካፒታል የኢንዶውመንት ፈንድ ማቋቋሙን ባለፈው ዓርብ አጋሮች ይሆኑኛል ብሎ ከጠራቸው ባለሀብቶች ጋር ባደረገው ውይይት ላይ ገለጸ፡፡

በብርቱካን ፈንታ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ወላጆቻቸውን በኤችአይቪ/ኤድስ ምክንያት ያጡ ከ1500 በላይ ሕፃናትን ለማሳደግ፣ የአስተዳደሩ የመንግሥት ሠራተኞች ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠሪያ ፅሕፈት ቤት ተረከቡ፡፡

– 80 በመቶው ከቁጠባ የሚገኝ ነው በውድነህ ዘነበ የፌዴራል መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ አዲስ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚስፋፋበት ስትራቴጂ አፀደቀ፡፡

‹‹ነጋዴውና ግብር ሰብሳቢው አይጥና ድመት ሆነዋል››  ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ‹‹የመንግሥትን ለመንግሥት፣ የቄሳርን ደግሞ ለቄሳር ከተከፈለ ችግር አይፈጠርም››አቶ መላኩ ፈንታ፣ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በአሥራት ስዩም

በዳዊት ታዬ በቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን ሥር ይሠሩ የነበሩት ነገር ግን በአዲሱ ኢትዮ ቴሌኮም ያልተካተቱ ሠራተኞች ይቋቋማሉ የተባሉት የሦስት ኩባንያዎች ጥናት መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡

‹‹እኛን የማገድ ሥልጣን የላቸውም›› ዶ/ር ታዲዎስ ቦጋለ በብርቱካን ፈንታ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለድርጅቱ ውስጣዊ ብጥብጥ መንስዔዎች ናቸው ያላቸውን 14 አባላቱን በፍርድ ቤት እንዲታገዱ ማድረጉን ትናንት በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታወቀ፡፡

– ጅንአድ ከውጭ አገር ዕቃዎችን በገፍ ሊያስገባ ነው በውድነህ ዘነበ የንግድ ሚኒስቴር በገበያ ውስጥ የተፈጠረውን የሸቀጦች አቅርቦት ችግርን መፍታት ያስችላል ያለውን አዲስ ጥናት በሚቀጥለው ሳምንት ያጠናቅቃል፡፡

  በታምሩ ጽጌ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ሊቀመንበር ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ወደ ፓርቲያቸው ተመልሰው የዕለት ከዕለት ሥራቸውን ለማከናወን አሁን ብቃት እንደሌላቸው ለፓርቲው መግለጻቸውን፣ በቅርቡ ኢንጂነር ግዛቸው የተኩትና የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

በታምሩ ጽጌ ለም ሆቴል አካባቢና ከቀድሞው ኢምፔሪያል ሆቴል አለፍ ብሎ ባሉ የኖክ ነዳጅ ማደያ ጣቢያዎች ላይ በተመሳሳይ ሰዓት የፈነዱ ፈንጂዎችን ማጥመዳቸው የተረጋገጠባቸውና ወንጀለኛ ሆነው በመገኘታቸው በከፍተኛው ፍርድ ቤት በሞት፣ በዕድሜ ልክና በዓመታት እንዲቀጡ የተወሰነባቸው አምስት ግለሰቦች ላይ ቅጣቱ እንዲፀና የፌዴራል …

በነዳጅ ማደያ ላይ ፈንጂ በመጣላቸው በሞት የተቀጡ ግለሰቦች ውሳኔ ፀና Read more »

በውድነህ ዘነበ ባሳለፍነው ሳምንት ቅዳሜ ዕለት በራሳቸው አነሳሽነት መርካቶ ላይ የተሰበሰቡ 800 የሚጠጉ መካከለኛ ነጋዴዎች መንግሥት ‹‹የአገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ ሥርዓት ለማስያዝ›› በሚል እየወሰደ ያለው አዲሱ ዕርምጃ ክፉኛ ችግር ውስጥ እየተከተታቸው መሆኑን ገለጹ፡፡

በቱኒዚያ የተጀመረው የዓረብ አገሮች አብዮት ፕሬዚዳንት አል አቢዲን ቤን አሊን ለ23 ዓመት ከተቆናጠጡበት የሥልጣን ወንበራቸው አስነስቷቸዋል፡፡ አብዮቱ በግብፅ ቀጥሎ በታህሪር አደባባይ ለ18 ቀናት በተካሄደው ተቃውሞ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክን ለ30 ዓመታት ከተደላደሉበት የሥልጣን ወንበር አሰናብቷቸዋል፡፡ ይህ የዓረብ አገሮች አብዮት እንደ ወረርሽኝ …

መሪዎች ከዓረብ አገሮች አብዮት ምን ይማራሉ? Read more »

በዓረብ አገሮች የሠራተኞችን ጉዳይ የሚከታተል ተቋም ባለመኖሩ ችግሩ ተባብሷል በታምሩ ጽጌ ከኢትዮጵያ ወደ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኩዌት፣ ዱባይና የመን በሕገወጥ መንገድ የሚላኩ ኢትዮጵያውያን እየደረሰባቸው ያለውን ስቃይ፣ እንግልት፣ አካል መጉደልና ሞት ለመታደግ መንግሥት ከጎናቸው እንዲቆምና

– የኖርዌይ ልዕልትና የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ይመጣሉ በዳዊት ታዬ የኮንፈረንስ ቱሪዝም ፍሰት እያደገና አሁን ባለው ደረጃ ከአቅም በላይ እየሆነ በመምጣቱ፣ የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ብቻ የሚመለከት መሥሪያ ቤት እንደሚቋቋም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡