ብሩንዲ የዓባይ ተፋሰስ አገሮች የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ፈረመች
– የትብብር ስምምነቱ ሕግ ሆኖ እንዲወጣ ያስችለዋል
በዘካሪያስ ስንታየሁ
ብሩንዲ የዓባይን ወንዝ በፍትሐዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችለውን የዓባይ ተፋሰስ አገሮች የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ፈረመች፡፡
በዘካሪያስ ስንታየሁ
ብሩንዲ የዓባይን ወንዝ በፍትሐዊ መንገድ ለመጠቀም የሚያስችለውን የዓባይ ተፋሰስ አገሮች የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ፈረመች፡፡