ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት 11 ቢሊዮን ብር ለማቅረብ ታቅዷል
– 80 በመቶው ከቁጠባ የሚገኝ ነው
በውድነህ ዘነበ
የፌዴራል መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ አዲስ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚስፋፋበት ስትራቴጂ አፀደቀ፡፡
በውድነህ ዘነበ
የፌዴራል መንግሥት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ አዲስ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚስፋፋበት ስትራቴጂ አፀደቀ፡፡