በሙስና ተጠርጣሪ ባለስልጣናት ፍርድ ቤት ቀረቡ
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የመንግስት ባለስልጣናት ዛሬ፥ ግንቦት 5 ቀን 2005 ዓም ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታወቀ። ፍርድ ቤቱ ለነገ ከሠዓት በኋላ ተጨማሪ ቀጠሮ …
በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የመንግስት ባለስልጣናት ዛሬ፥ ግንቦት 5 ቀን 2005 ዓም ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታወቀ። ፍርድ ቤቱ ለነገ ከሠዓት በኋላ ተጨማሪ ቀጠሮ …
የኢዝላማባድ ፖለቲከኞች «መሪዎቻችን በአሸባሪዎች ሥለተገደሉ፥ ባልደረቦቻችን ሥለታገቱ» ወይም ከአወደ አፍሪቃ በተደጋጋሚ እንደምንሰማዉ «መስዋዕትነት…
በተራቸው ተባራሪዎች ከሆኑ ሶስት ወራት አልፏል። ጂሐዲስቶቹ ቲምቡክቱን ለ10 ወራት ግድም ተቆጣጥረው የከረረ አመለካከታቸውን ነዋሪው ላይ በኃይል በመጫን
ሶማሊያ ከ20 ዓመታት በላይ ያለ ቋሚ መንግስት ቆይታለች። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ በሶማሊያ በርካታ ተቋማት ፈራርሰዋል። እናም በለንደኑ የሶማሊያ ጉባኤ ለጋ…
የፌዴራሉ የስነ ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታን እንዲሁም፣ምክትል ዳይሬክተሩን አቶ ገብረዋ
መሀመድ በአጭር ርቀት የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ በመሮጥ የራሱንና የኢትዮጵያን ስም በማስጠራት ላይ የሚገኝ ወጣት አትሌት ነው። በዛሬው ዕለትም ዲያ
ዓለም አቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት አምንስቲ ኢንተርናሽናል ኤርትራን ከዓለም ከፍተኛ ጭቆና የሚፈፀምባት፥ ዝግና ድብቅ ሐገር ይላታል።አንዲት ኤርትራዊ
ሴቶች በፆታቸዉ ወደ ጎን ገሸሽ የማይደረጉበት ሁኔታ እንዴት ነ ይገመገማል? የዛሪዉ የባህል ዝግጅት አብይ ርዕስ ነዉ። የረጅም ዘመናት ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ…
የአፍሪቃ ኅብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል የሚከበርበት በመሆኑ፤ ዓለም አቀፍ ትኩረት ለማግኘት እንደሆነ የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂኔር ይልቃል
ለ 3 ቀናት ጉብኝት ማክሰኞ ማታ አዲስ አበባ የገቡት የጀርመን የግብርና ሚንስትር ወ/ሮ ኢልዘ አይግነር፤ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 170 ኪሎሜትር ራቅ ብሎ በአሰ…
የፖለቲካ አዋቂዎች እንደሚሉት የኬሪ የመጀመሪያ አላማ ባይሳካም ከሞስኮ ባለሥልጣናት ጋር የደረሱበት ሥምምነት አስጊዉን የሶሪያ የርስ በርስ ጦርነት ለማ
በዘንድሮዉ ምርጫ ያልተካፈሉትን የአብዛኞቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ቅሬታና ጥያቄም ቦርዱ ወደፊት የሚመለከተዉ መሆኑን አቶ ይስማዉ ገልፀዋል
የአውሮፓ ሕብረት ከአፍሪቃ መንግሥታት ጋር የኤኮኖሚ ሽርክና ውል ለማስፈን ሲጥር የተወሰኑ ዓመታት አልፈዋል።
ዋና ማዕከሉ ፤ ጀርመን ውስጥ፤ በባደን ቩርተምበርግ ፌደራል ክፍለ- ሀገር፤ ፍራይቡርግ አቅራቢያ ፣ Merzhausen በተባለችው ንዑስ ከተማ ነው። በእስዊትስዘርላን
የጀርመንዋ የግብርና ሚኒስትር ወይዘሮ ኢልዘ አይግነር በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሠወስት ቀናት ጉብኝት ዛሬ በይፋ ጀምረዋል።ሚንስትር አይግነር ትናንት…
ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ሱዳን ዉስጥ በነዳጅ ዘይት በታደለዉ በአብዬ ግዛት የ21 ሰዎች ህይወት የጠፋበትን የጎሳ ግጭት ለማርገብ ሁለቱ የሱዳን ፕሪዚደንቶች
በርስ በርስ ጦርነት ስትወድም ከ20 ዓመት በላይ ያስቆጠረችው ሶማሊያ አሁን የሀያሉን አለም በተለይም የብሪታንያን ትኩረት መልሳ ያገኘች ይመስላል።
ዶቸ ቬለ Bobs ወይም የምርጥ ብሎግ ሽልማት የሚለዉን ሽልማት በመላዉ ዓለም ከሚገኙ የአምደ መረብ አምደኞች አወዳድሮ ይሸልማል።የዘንሮዉን ሽልማት ያሸነፈዉ
ጥሩዉ ትኩረት ለሶማሌዎች እንዲጠቅም የሶማሊያ ፖለቲከኞችና የልብ ደጋፊዎቻቸዉ ደቡብ ሶማሊያ፥ ሶማሊላንድ፥ ፑንትላንድ፥ ወዘተ እየተባለ አራት ቦታ የተ
እ አ አ በ 2000 እና በ 2007 ዓም መካከል 10 ሰዎችን ገድሏል በተባለው በጀርመን በህቡዕ በሚንቀሳቀሰው የኒዎ ናዚዎች ቡድን አባል በሆነችው ቤአት ሼፐ እና በሌሎች …
ሚያዚያ 25 ቀን 2005 ዓም ዓርብ ነዉ ቀኑ። የዶቼ ቬለ ራድዮ ጣቢያ ሥርጭቱን የጀመረበት 60 ኛ ዓመት ዛሬ ነው ፤ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ቋንቋ ክፍል ደግሞ ከሁለት
ሚያዚያ 25 ቀን 2005 ዓም ዓርብ ነዉ ቀኑ። የዶቼ ቬለ ራድዮ ጣቢያ ሥርጭቱን የጀመረበት 60 ኛ ዓመት ዛሬ ነው ፤ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ቋንቋ ክፍል ደግሞ ከሁለት
የማታውቃት ወላጅ እናቷ ከአጠገቧ ሆና፣ የማታውቃቸው እህት ወንድሞቿም አብሮ አደጎቿ ሆነው ለአስርት ዓመታት ኖራለች። ወጣቷ በማደጎ ነው ያደገችው። የዛሬ…
የጣቢያው ዋና ሥራ – አስከያጅ ሁኜ ኃላፊነቱን ከመረከቤ በፊት ይህ ሁኔታ ግልጽ ያደረገልኝ ነገር ቢኖር፣ እንደ ዶቸ ቬለ ያለ ትልቅ ተቋም ለአንድ አገር ፣ እ
«Back Road To Ethiopia» ይሰኛል በሚቀጥሉት ሳምንታት በጀርመኑ የሙዚቃ መድረክ የሚለቀቀዉ አፍሪቃዊ በተለይም የኢትዮጵያ ባህላዊ ሙዚቃዎችን ያካተተዉ የሙዚቃ አ
ከዓለም ታላላቅ ግድቦች መከከል አንዱ እንደሚሆን የሚጠበቀው የ« ጊቤ 3 » ግድብ ፣ መጠነ -ሰፊ የሰብአዊ ቀውስና የድንበር ግጭት ሊፈጥር ይችላል ሲል ፤ አንድ …
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፤ በእነ አንዱዓለም አራጌ መዝገብና በሌሎች መዝገቦች ፤ በአሸባሪነት ተከሠው ይግባኝ የጠየቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአመራር አ
በዓለማችን አንድ ቢሊዮን ያህል ህዝብ በካባድ ድህነት የሚማቅቅ ስለመሆኑ በተደጋጋሚ ነው የሚነገረው። ችግሩን ለመቅረፍ፤ ከተቻለም ለማስወገድ ዓለም አቀ
ነዳጅ ዘይትና ጋዝ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው መኖሩ ይታመናል።
ባለራዕይ ወጣቶች ማሕበር ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተፈጸሙ ነዉ ያላዋቸዉን የህዝብ መፈናቀል፤ የፕሪስ አፈና እና የጋዜጠኞች መታሰርን ለማስወገድ ብሄራዊ ኮሚቴ …
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦቦማ ሁለተኛ ዘመነ-ሥልጣናቸዉን የያዙበትን መቶኛ ቀን ምክንያት በማድረግ ባለፉት መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉንና ወደፊት …
አዲሱ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤንሪኮ ሌታ የሁለቱን የኢጣልያ ምክር ቤቶች ይሁንታ ጠይቀዉ እጎአ ከ1948 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥምር መንግሥት መስርተዋል
የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሁለንተናዊ ትግል እንዲነሳሳ የ33ቱ አቤቱታ ፈራሚ ፓርቲዎች አስተባባሪ ኮሚቴ ጠየቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ3 ወራት ያህል ከመሬት እንዳይነሳ በመላው ዓለም ታግዶ የቆየውን ድሪም ላይነር አውሮፕላን በማስነሳት ተሳፋሪዎችን ጭኖ መደበኛ
ጀርመንን ጨምሮ በ13 የተለያዩ አገራት ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች ስለተለያዩ ሐይማኖቶች ምን እንደሚያስቡ ለማወቅ አንድ ጥናት ተካሂዶ ነበር።
ብሪታንያ በሶማሊያ ሥለ ሶማሊያ ሠላም የሚነጋገር ዓለም አቀፉ ጉባኤ ለማስተናገድ በተዘጋጀችበት ባሁኑ ወቅት ለሃያ-ሁለት ዓመታት ያሕል ዘግታዉ የነበረዉን…
ዉሳኔዉ ሠሜናዊ ማሊን ይቆጣጠሩ የነበሩትን የሙስሊም እና የቱአሬግ አማፂያንን እስካሁን ከሚወጋዉ የፈረንሳይ ጦር አባላት የተወሰነዉን፥ የምዕራብ አፍሪ
የታመመችውን ርዕዮትን የቃሊቲ ማረሚያ ቤት በቀጠሮዋ መሠረት ሐኪም ቤት እንደማይወስዳት አባትዋ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። በሌላ በኩል ጋዜጠኛ ውብሸት ታዮ
ዛሬና ነገ በሚሰጠው የመታማኛ ድምፅ ሌታ የራሳቸውን የዴሞክራሲያዊ ፓርቲና ከርሳቸው ፓርቲ ጋር የሚጣመረውን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮ
ሚያዝያ 27 ቀን 2005 ፤ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች፣ በፋሺስት ኢጣልያ ላይ ድል ተቀዳጅተው ንጉሠ ነገሥቱ ከስደት ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የገቡበት 72ኛ ዓመ
የአይሁድ ዝርያ ካላቸዉ ቤተሰብ የተወለዱት የኮሚንስት መርህ አራማጁ የአትላንቲክ ዉቅያኖስ ዳርቻን የሚያዋስነዉ ዘመናዊ የመኖርያ ህንጻዎች የሚገኙበት
የሁለቱ ማሕበራት መሪዎች ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ ከተነጋገሩ በሕዋላ እንዳስታወቁት ግጭትና ጦርነት በሚካሔድባቸዉ የአፍሪቃ ሐገራት ሠላም ለማስፈን እና ሠ…
ካሳለፍነው ማክሰኞ ጀምረው ሰባት ኢትዮጵያዊ እና የውጭ ዜግነት ያላቸው ወጣቶች ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ሀረር ጎዞ ጀምረዋል። ጉዞዋቸው በመኪና ወይን
ድርጅቱ በተመሠረበት ወቅት የኢትዮጵያ የመልክተኞች ቡድን አባል የነበሩትን አምባሳደር መንግሥቴ ደስታን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአ
የጀርመን መንግሥት የሠብአዊ መብት ጉዳይ ሐላፊ ማርኩስ ሉኒንግ ጄኔቭ-ለተሰየመዉ ለተባበሩት መንግሥታት የሠብአዊ መብት ምክር ቤት ሥብሰባ ባደረጉት ንግግ…
የዓለም ዜና
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ብትወጣ የሚፈጠረው የፀጥታ ክፍተት ለአሸባብ አመቺ ሁኔታ መፍጠሩ እንደማይቀር ተናግረዋል ። ይሁንና ኢትዮጵያ ወታደሮቿ በቅርቡ ከሶማ
በዘንድሮዉ የአዉሮጳ ሻምፒዮን ሊግ የጀርመን ክለቦች ጎልተዉ መዉጣታቸዉ የሰሞኑ የስፖርት የሞቀ ዜና ነዉ።
ኢትዮጵያ ካለፉት አራት ዓመታት ወዲህ ይህን መድሃኒት መጠቀም ማቆሟን የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ገልፀዋል። ዲዲቲ መጠቀም እንዲቀር ለዉሳኔ ካደረሱ ምክንያቶች…