የኢትዮጵያ ጦርና ሶማሊያ
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ብትወጣ የሚፈጠረው የፀጥታ ክፍተት ለአሸባብ አመቺ ሁኔታ መፍጠሩ እንደማይቀር ተናግረዋል ። ይሁንና ኢትዮጵያ ወታደሮቿ በቅርቡ ከሶማሊያ እንደሚወጡ ብትናገርም ፣ ለራሷ የፀጥታ ጠቀሜታ ስትል እርምጃውን ትወስዳለች ተብሎ አይታሰብም ።
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ብትወጣ የሚፈጠረው የፀጥታ ክፍተት ለአሸባብ አመቺ ሁኔታ መፍጠሩ እንደማይቀር ተናግረዋል ። ይሁንና ኢትዮጵያ ወታደሮቿ በቅርቡ ከሶማሊያ እንደሚወጡ ብትናገርም ፣ ለራሷ የፀጥታ ጠቀሜታ ስትል እርምጃውን ትወስዳለች ተብሎ አይታሰብም ።