የፕሬዝዳት ኦባማ መርሕና የገጠመዉ ተቃዉሞ

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦቦማ ሁለተኛ ዘመነ-ሥልጣናቸዉን የያዙበትን መቶኛ ቀን ምክንያት በማድረግ ባለፉት መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉንና ወደፊት ሊሠሩ ያቀዷቸዉን ተግባራት ትናንት በዝርዝር አስረድተዋል።