የአዲስ አበባው ሰላማዊ ሰልፍ እና ወጣቱ
የሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው እሁድ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ከምርጫ 97 ወዲህ የተካሄደ ትልቁ ሠላማዊ ሰልፍ ነው ። በዚህም ሰልፍ ላይ በርካታ ወጣቶች ተገኝተዋል።
የሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው እሁድ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ከምርጫ 97 ወዲህ የተካሄደ ትልቁ ሠላማዊ ሰልፍ ነው ። በዚህም ሰልፍ ላይ በርካታ ወጣቶች ተገኝተዋል።
ለፍቅረኛሞች፤ ብሎም ለቤተሰብና ዘመድ- አዝማድ፤ በሠርግ ድግስ ፤ተመርቆ ጎጆን ቀይሶ፤ በሶስት ጉልቻ መተሳሰርን የመሰለ ታላቅ ደስታ፤ ያለ አይመስለንም።…
ፕሬዝዳንት ኦባማ ከዚሕ ቀደም እንደተናገሩት ፀረ-ሽብር ዘመቻዉ ዉጤታማ እንዲሆን ከፈለጉ ዘመቻዉን በሌላ መልክ መቀጠል፥ የቤት-ሥራቸዉን በተገቢዉ መንገድ…
የተቀበይቱ ሐገር ማንነት በይፋ አልተነገረም።አንዳድ ምንጮች እንደሚሉት ግን ሥደተኞቹን ለመቀበል ፍቃደኛ የሆነችዉ ሐገር አንድም ኢትዮጵያ አለያም ዩጋ
ኪተሩስ በዘገባቸው ኤርትራውያን ድንበር አቋርጠው ሲሸሹ ለሞት አደጋ ያጋልጣቸዋል ያሉትን ተኩሶ የመግደል ፖሊሲን ክፉኛ አውግዘዋል ። ኤርትራ ውስጥ የሚታ…
የግንባታዉ ተግባር የዉሃዉን ፍሰት የሚጎዳ ከሆነ ግብፅ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የጀመረችዉን የግድብ ግንባታ እንድታቆም እንደምትጠይቅ የፕሬዝደንቱ
አዲሱ ዕቅድ ግን አዲስ ተቃዉሞ ገጥሞታል።ተቃዋሚዉ።ለተበዳዮች የሚቆረቆረዉ ዓለም አቀፍ የሕግ-ባለሙያዎች ኮሚሽ ነዉ፥ የኮሚሽኑ ባልደረባ ወይዘሮ ስቴላ
ትናንት ሩስያ ውስጥ በሶሪያ ጉዳይ ላይ ከሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የተነጋገሩት የአውሮፓ ህብረት ፕሬዝዳንት ኽርማን ቫን ሮምፖይ « በጣም አ
ጊዜያዊ ትርፍ ፤ ዘላቂ ኪሣራ እንዳያስከትል ፤ በምርምር ፤ የተመረኮዘ ግብርና ተፈለጊ ነው። በገፍ የሚያመርቱ ትላላቅ የእርሻ ቦታዎች ያሏቸው በሰፊ ንግድ …
የዓለም ዜና
በካናዳ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች ኮሚቴና ሌሎች የፖለቲካና የሲቪክ ማህበረሰብ አባላት የተካተቱበት የኢትዮጵያውያን የጋራ የትግል ሸንጎ ከዓለም ዓ
የ68 ዓመቱ የኤፍ ሴ ባየርን ሚውንኽኑ የእግር ኳስ ክለብ አሠልጣኝ ዩፕ ሀይንከስ በቀጣዩቹ የቡንድስሊጋ የግጥሚያ ወራት ዕረፍት እንደሚያደርጉ ትናንት በይፋ…
ጃፓን ውስጥ ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ሰኞ ሶሥት ቀናት የፈጀ የቶኪዮ ዓለምአቀፍ የአፍሪቃ ልማት ጉባዔ ተካሂዷል። በዚሁ አጋጣሚም ጃፓን ግንኙነቷን በማ
አዲሱ ዕቅድ ግን አዲስ ተቃዉሞ ገጥሞታል።ተቃዋሚዉ።ለተበዳዮች የሚቆረቆረዉ ዓለም አቀፍ የሕግ-ባለሙያዎች ኮሚሽ ነዉ፥ የኮሚሽኑ ባልደረባ ወይዘሮ ስቴላ
የዓለም የአየር ንብረት ለዉጥ መንስኤዎች ዛሬም እያከራከሩ ቢሆንም የምድራችን የአየር ጠባይ መለዋወጥ መቀጠሉን የሰሞኑ ክስተቶች ያመላክታሉ። አሜሪካን
ብሬመርሃፈን፣ እጎአ እስከ 1890 ድረስብቻ ቁጥራቸው ወደ 1.2 ሚሊዮን የሚደርስ ጀርመናውያን ወደ ተለያየየ ዓለምክፍል የሚያደርጉት ጉዞ መነሻ ነበረች። ባለፉ
ወደ ጀርመን በገቡት አፍሪቃዉያን ስደተኞች ምክንያት፤ የጀርመን እና የጣልያን ወዳጅነት እየተቃወሰ ነዉ። ከጥቂት ወራቶች ወዲህ በርካታ ወጣት ወንድ አፍሪ…
ዚምባቡዌ ለምርጫ እየተዘጋጀች ነዉ። የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞርጋን ቻንጊራይ አስቀድሞ አንዳንድ ማሻሻያዎች መደረግ እንደሚኖርባቸዉ እያሳሰቡ ነዉ።…
ብሪታንያ ባለፈው ሣምንት በሀገርዋ ያሰረቻቸው አምሥት የርዋንዳ ዜጎች አሁንም በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ይገኛሉ። አምሥቱ በብሪታንያ የሚኖሩት ርዋንዳውያን እ
በቱርክ ዐብይ ከተማና የንግድ ማዕከል በኢስታንቡል በመቶ ሽህ የሚቆጠሩ ተቃዋሚ ሰልፈኞች ጠቅላይ ሚኒስትር ረችብ ታይብ ኤርዶጋን ስልጣን እንዲለቁ ጠየቁ።…
የዕለቱ ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ ትናንት በአዲስ አበባ ግዙፍ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂዶዋል። ስለዚሁ ከ 1997 ዓም ወዲህ ትናንት ለመጀመሪያ ጊዜ ስለተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ የአዲስ
ኒዮርክ ታይምስ የተሰኘዉ የዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጣ ባለፈዉ መጋቢት አዋቂዎችን ጠቅሶ እንደዘገበዉ በዩናይትድ ስቴትስ የስለላ ድርጅት ሲ አይ ኤ ድጋፍ፥ በ
የአፍሪቃ አገራት ሙሉ በሙሉ ከቅኝ ገዥዎችና ከነጭ ዘረኞች አገዛዝና ጭቆና መላቀቃቸውና አፍሪቃውያንም መቀራረባቸው ትልቁ የ 50 ዓመት ፍሬ ቢሆንም በአንፃሩ…
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፉት ሳምንታት ጠርቶ ሲገፋ የቆየው ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
ዘ ሄግ ኔዘርላንድስ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የአፍሪቃ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች በአዲስ አበባ ባለፈው ሰኞ ጉባኤአቸው
ችግሩ ግን በልማዱ ፌደራል የሚባለዉ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሥት የሚቆጣጠረዉ ፖሊስ የሚፈፅመዉ-መስራት ካለበት መቃረኑ ወይም እንዲሰራ የሚገባዉን መስ
በርካታ ወጣቶች ዕድሉንና አጋጣሚውን ባለማግኘታቸው ብቻ ከእነችሎታቸው ተደብቀው ይገኛሉ ትላለች የዛሬዋ የወጣቶች ዓለም እንግዳ። በመድረክ፣ ፊልምና ሬ
በሶሪያ ተደራራቢ ውዝግቦች ናቸው የተከሰቱት። በፈላጭ ቆራጩ አገዛዝና በተቃውሞው ወገን መካከል ፣ የእርስ በርሱ ጦርነት ከተጀመረ ከ ሁለት ዓመት በላይ ሆ
የኤርትራ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር መግለጫ ተደጋጋሚ ማስፈራራትና በደል ይፈፀምባቸዋል ያላቸዉ በካናዳ የኤርትራ ማሕበረሰብ አባላት የሚደርስባቸዉን ችግር መ
የኢትዮጵያ የታሪክ ሊቅ የነበሩት ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት የዛሬ ሳምንት በ78 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ርድ ቤቱ ፤ የጋዜጠኛ ተመሥገን ምሥክሮች የሆኑት ፕሮፌሰር መሥፍን ወ/ማርያምና ዶ/ር ያሬድ ለገሠ ለምሥክርነት ሊቀርቡ አይገባም በማለት ያመለከተውን ነው ው…
የአፍሪቃ ኅብረት (አንድነት ድርጅት) 50ኛ ዓመቱን ባከበረበት የሳምንት ማለቂያ ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ በጆሐንስበርግ መዳረሻ፤ ሁከት ያገረሸበትና የጥላቻ እር…
የኢትዮ ምኅዳር ጋዜጣ አምደኛ የሆነዉ ሙሉቀን ተስፋሁን ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዉስጥ በፖሊስ መታሠሩን ከአዲስ አበባ ዘጋቢያችን በላከዉ ዘገባ አመልከተ።
ከኢንዱስትሪው አብዮት በኋላ በሚያስደንቅ ፍጥነት ፣ በሥነ ቴክኒክ መጥቀው ከተገኙት ጥቂት አገሮች መካከል አንዷ ጀርመን ናት። እስከ 2ኛው የዓለም ጦርነት …
ገዢዉ ፓርቲ ኢሕአዲግ በሚቆጣረቻዉ መገናኛ ዘዴዎች አማካይነት ባለፉት ሐያ-ሁለት ዓመታት ኢትዮጵያ ዉስጥ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መመሥረቱን፥ ፍትሕና ርት
ካንሰር በየዓመቱ የ50 ሺህ ሰዎችን ህይወት እንደሚቀጥፍ መረጃዎች ያመለክታሉ። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት ከ50 ዓመት እድሜ በላይ የሚገኙ ሰዎች አስቀድ
በአሁኑ ጊዜ ወደ ጀርመን የሚመጡ የውጭ ዜጎች ከጀርመናውያን የተሻለ የትምህርት ደረጃ እንዳላቸው በቅርቡ የተካሄደ አንድ ጥናት አስታውቋል ። ይሁንና ጥና
በሶማሊያና በኬንያ መንግሥታት መካካል አለመግባባት ተፈጥሯል የሚለዉን ዘገባ የሶማሊያዉ ፕሬዝዳት በቀጥታ ማመን አልፈለጉም። የሶማሊያ ፕሬዝዳት ሐሰን
የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ትናንት በብራስልስ ባካሄዱት ምክክር ላይ ህብረቱ በሶርያ ላይ የጣለው የኤኮኖሚ ማዕቀብ እንዲቀጥል…
የዓለም ዜና
ሁሉም ሐገራት ከቀጥታ ቅኝ አገዛዝ እና ከነጭ ዘረኞች ጮቆና ነፃ ወጥተዋል። አፍሪቃዉያን የእዉነተኛ ነፃነት ባለቤቶች፥ የሠላም፥ የዲሞክራሲ፥ የእኩልነት
ዛሬ በአፍሪቃ ህብረት በተጠናቀቀው የመሪዎች ጉባኤ ላይ ትልቅ ርዕስ ሆኖ የቀረበው የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
ሁሉም ሐገራት ከቀጥታ ቅኝ አገዛዝ እና ከነጭ ዘረኞች ጮቆና ነፃ ወጥተዋል። አፍሪቃዉያን የእዉነተኛ ነፃነት ባለቤቶች፥ የሠላም፥ የዲሞክራሲ፥ የእኩልነት
የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ትምህርትን ለማስፋፋት እና የተመድ ያሰቀመጠውን የምዕተ ዓመቱ የልማት ግብ ለማሳካቱ የሚሰጠው ርዳታ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስ
የኢትዮጵያ ፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ጠርጥሮ ከሁለት ሣምንታት ገደማ በፊት ያሰራቸው የግምሩክ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የባለሀ…