የሶማሊያና የብሪታንያ ግንኙነት

ብሪታንያ በሶማሊያ ሥለ ሶማሊያ ሠላም የሚነጋገር ዓለም አቀፉ ጉባኤ ለማስተናገድ በተዘጋጀችበት ባሁኑ ወቅት ለሃያ-ሁለት ዓመታት ያሕል ዘግታዉ የነበረዉን ሞቃዲሾ የሚገኘዉን ኤምባሲያዋን ከፍታለች።