አፍቃሬ ናዚዎች እና የጀርመን መንሥግሥት ይቅርታ
የጀርመን መንግሥት የሠብአዊ መብት ጉዳይ ሐላፊ ማርኩስ ሉኒንግ ጄኔቭ-ለተሰየመዉ ለተባበሩት መንግሥታት የሠብአዊ መብት ምክር ቤት ሥብሰባ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት ተጠርጣሪ ወንጀለኞቹ ፈጥነዉ አለመያዛቸዉ ግልፅ ሠብአዊ መብት ረገጣ ነዉ።ሉኒንግ ለተፈጠረዉ ጥፋት በጀርመን መንግሥት ሥም በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።
የጀርመን መንግሥት የሠብአዊ መብት ጉዳይ ሐላፊ ማርኩስ ሉኒንግ ጄኔቭ-ለተሰየመዉ ለተባበሩት መንግሥታት የሠብአዊ መብት ምክር ቤት ሥብሰባ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት ተጠርጣሪ ወንጀለኞቹ ፈጥነዉ አለመያዛቸዉ ግልፅ ሠብአዊ መብት ረገጣ ነዉ።ሉኒንግ ለተፈጠረዉ ጥፋት በጀርመን መንግሥት ሥም በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።