የአፍሪቃ ሠላምና ሠላም አስከባሪ

ዉሳኔዉ ሠሜናዊ ማሊን ይቆጣጠሩ የነበሩትን የሙስሊም እና የቱአሬግ አማፂያንን እስካሁን ከሚወጋዉ የፈረንሳይ ጦር አባላት የተወሰነዉን፥ የምዕራብ አፍሪቃ የምጣኔ ሐብት ማሕበረሰብ (ኤኮዋስ) አባል ሐገራትን፥ እና የቻድ ወታደሮችን ሰማያዊ መለዮ ከማልበስ፥ የዕዝ መዋቅሩን ና ወጪን ከመለወጥ ባለፍ አዲስ ብዙም አዲስ ጦር አይዘምትበትም