ቃለ መጠይቅ ከአንጋፋዉ ኢትዮጵያዊ ዲፕሎማት ጋር

ድርጅቱ በተመሠረበት ወቅት የኢትዮጵያ የመልክተኞች ቡድን አባል የነበሩትን አምባሳደር መንግሥቴ ደስታን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አነጋግሯቸዋል