ዴኒስ ጎልድበርግ-ደቡብ አፍሪቃዊዉ የመብት ታጋይ
የአይሁድ ዝርያ ካላቸዉ ቤተሰብ የተወለዱት የኮሚንስት መርህ አራማጁ የአትላንቲክ ዉቅያኖስ ዳርቻን የሚያዋስነዉ ዘመናዊ የመኖርያ ህንጻዎች የሚገኙበት ኬፕታዉን አቅራብያ የሚገኘዉ የነጮች የመኖርያ ስፍራ ለሆነዉ ሆት ቤይ ነዋሪዎች ብርቅዬ ነዋሪ ናቸዉ። እኝህ ሰዉ እስከ ዛሪም ጃኮብ ዙማ ለሚያራምዱት ፓርቲ ደጋፊም ናቸዉ።
የአይሁድ ዝርያ ካላቸዉ ቤተሰብ የተወለዱት የኮሚንስት መርህ አራማጁ የአትላንቲክ ዉቅያኖስ ዳርቻን የሚያዋስነዉ ዘመናዊ የመኖርያ ህንጻዎች የሚገኙበት ኬፕታዉን አቅራብያ የሚገኘዉ የነጮች የመኖርያ ስፍራ ለሆነዉ ሆት ቤይ ነዋሪዎች ብርቅዬ ነዋሪ ናቸዉ። እኝህ ሰዉ እስከ ዛሪም ጃኮብ ዙማ ለሚያራምዱት ፓርቲ ደጋፊም ናቸዉ።