የ19 አመቱ አትሌት መሀመድ አማን
መሀመድ በአጭር ርቀት የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ በመሮጥ የራሱንና የኢትዮጵያን ስም በማስጠራት ላይ የሚገኝ ወጣት አትሌት ነው። በዛሬው ዕለትም ዲያመንድ ሊግ በመባል በሚታወቀው የምርጥ አትሌሎች የሩጫ ውድድር በ 800 ሜትር ለመካፈል፤ ቀጣር መዲያ ዶሀ ይገኛል።
መሀመድ በአጭር ርቀት የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ በመሮጥ የራሱንና የኢትዮጵያን ስም በማስጠራት ላይ የሚገኝ ወጣት አትሌት ነው። በዛሬው ዕለትም ዲያመንድ ሊግ በመባል በሚታወቀው የምርጥ አትሌሎች የሩጫ ውድድር በ 800 ሜትር ለመካፈል፤ ቀጣር መዲያ ዶሀ ይገኛል።