19 06 2012 የዓለም ዜና 16:00 UTC
የዕለቱ ዜና
click here for pdfየሰው ሀልወቱ ብዙ ነው ይባላል፡፡ ሰው በዚህ ምድር ይኖራል፡፡ በታሪክ ውስጥ ይኖራል፡፡ በሰዎች ኅሊና ውስጥ ይኖራል፡፡ በልጆቹ ውስጥ ይኖራል፡…
ትላንትና ከስንት ጊዜ በኋላ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትርዬን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አየኋቸው። ያኔ አበበ ገላው በዋሽንግተን ዲሲ ቆሌያቸውን ከገፈፋቸው በኋላ በቴሌቪዥን መስኮት ስናያቸው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። (በቅንፍ፤ እንደ ድሮ ጎረቤት ብንሆን ኖሮ በቴሌቪዥን መስኮት ሲጠፉብን በሳሎናቸው መስኮት ለማየት ሙከራ እናደርግ ነበር። ዛሬ ግን ሩቅ ሆንና ናፍቆታቸው ሲያስቸግረን ሰነበተ! ብዬ ሀሳቢነቴን ለመግለፅ እወዳለሁ።) አረ እዝች ጋ ሳይረሳ […]![]()
ትላንትና ከስንት ጊዜ በኋላ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትርዬን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አየኋቸው። ያኔ አበበ ገላው በዋሽንግተን ዲሲ ቆሌያቸውን ከገፈፋቸው በኋላ በቴሌቪዥን መስኮት ስናያቸው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። (በቅንፍ፤ እንደ ድሮ ጎረቤት ብንሆን ኖሮ በቴሌቪዥን መስኮት ሲጠፉብን በሳሎናቸው መስኮት ለማየት ሙከራ እናደርግ ነበር። ዛሬ ግን ሩቅ ሆንና ናፍቆታቸው ሲያስቸግረን ሰነበተ! ብዬ ሀሳቢነቴን ለመግለፅ እወዳለሁ።) አረ እዝች ጋ ሳይረሳ […]![]()
ተመስገን ደሳለኝ (ፍትህ ጋዜጣ – አዲስ አበባ)
ማን ይፈራል ሞት ማን ይፈራል ለእናት ሀገር ሲባል…
(ይህንን መዝሙር ያደመጥኩት በዘንድሮ አመት የግንቦት ሃያ …
ከተስፋዬ ገ/አብ “ሰው ለሰው” የተባለው ድራማ በድንገት ከመጠናቀቁ ጋር በተያያዘ በርካታ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። ትኩረቴን የሳበው ግን ስለ ተዋንያኑ ውክልና ፌስ ቡክ ላይ የተሰራጨው ወግ ነው። ይችን ቁራጭ መታጥፍ ለመክተብ መነሻ ሆኖኛል። አበበ ባልቻ ሲተውነው የቆየው ገፀባህርይ (አስናቀ አሸብር) እንደ ህወሃት ወኪል ተሰይሞአል። አስናቀ በጠባዩ ለሃገሪቱ ደንታ የለውም። ገንዘብ በጣም ይወዳል። አብሮአደጉን መስፍን ሊበቀለው ይፈልጋል። […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሰሞኑን አቶ በረከት ሰምዖን “ኢሳት ቴሌቪዥን ወደ ኢትዮጵያ ከሚገባ ቢላ በአንገቴ…” አይነት ንግግር መናገራቸውን ሰምተናል። እንዴት አደሩ አቶ በረከት…! እኔ የምልዎት ከ “አረብ ሳት” ባለስልጣናት ጋር ያደረጋችሁትን ውይይት ኢሳት ቴሌቪዥን ዘግቦት ተመልክተነው እኮ! እውነት እርሶዎ አፍዎን ሞልተው፤ “የኤርትራ ቴሌቪዥን ከፈለገ ይግባ በኢሳት ጉዳይ ግን አንደራደርም!” ብለው ተናገሩ!? ምነው አቶ በረከት ለራስዎ ስምዎ ጥሩ አይደለም። አንዳንድ […]![]()
“ትእቢተኛ ነገስታት የነበሩት እነ ናቡከደነጾር በጸሎት ተሸንፈዋል” አባ መላከጸሐይ አፈወርቅ
Ethiopia Zare (እሁድ ሰኔ 710 ቀን 2004 ዓ.ም. June 17, 2012)፦ በቫንኩቨር-
ስም ያለው ነገር ሁሉ ‹‹ያለ›› ነገር ነው እያለ ከልጆቹ’ጋ ሲሟገት የነበረ አንድ ጦማሪ ወዳጄ፥ ስማቸው ከመቃብር በላይ የዋለላቸው ሰዎችም ስማቸውን የሚጠሩ ሰዎች እስካሉ ድረስ ‹‹የሉም›› ማለት አይቻልም – ምክንያቱም ‹‹አሉ›› ብሏል፡፡ መከራከሪያው ለዚህ ጽሁፍ መንደርደሪያ ግብአትነት ብቁ ስለሆነ ያለምንም ክርክር …
የሙስሊሙ ጥያቄዎች ምንድናቸው? አግባብነታቸውና ሕጋዊነታቸው ምን ይመስላል? መንግሥት መልስ ሰጥቻለሁ ይላል፤ አስተባባሪዎቹ አልተመለሰልንም ይላሉ፡፡ የአክራሪነት መሠረቶችና መገለጫዎች በኢትዮጵያ አሉ?
የሕወሓት መሥራች የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የዓረና ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት አቶ አስገደ ገብረ ሥላሴ ‹‹ጋህዲ›› በተሰኘው የትግርኛ ተከታታይ…
ረዳት ፕሮፌሰር ናስር ዲኖ፣ በምሥረታ ላይ የነበረው የዘምዘም ባንክ ቦርድ ሰብሳቢ
ኢትዮጵያ ውስጥ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት የአንድ መቶ ዓመታት ዕድሜ አ
ከዓለም ግንባር ቀደም የማዕድን ኩባንያ የሆነውና በአፋር ክልል በፖታሽ ማዕድን ፍለጋ ሥራ ላይ የተሰማራው ቢኤችፒ ቢሊተን የተሰኘው ግዙፍ የአውስትራሊያ
ይበል ኢንዱስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ለውጥ ለማምጣት በማሰብ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለመጠቀም የሚችሉ…
– ተከራዮች ክሳቸውን አንስተዋልየኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተርሚናል 1 እና 2 የመንገደኞች አዳራሽ ውስጥ የ
• የኢኮኖሚ ዕድገቱን ትንበያ ከአምስት ወደ ሰባት በመቶ አሻሽሏል• የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አኅዝ አይወርድም እያለ ነው• የውጭ ምንዛሪ ክምች
በትግራይ ክልል ቃፍታ ሑመራ ወረዳ የተከፈተው የዓረና ትግራይ ሉዓላዊነት ለዲሞክራሲ ፓርቲ አዲስ ጽሕፈት ቤት መዘረፉን ፓርቲው አስታወቀ፡፡
የግብፅ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት በግብፅ ከቀድሞው ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክ መወገድ በኋላ በሀገሪቱ የተካሄደው የመጀመሪያው ምክር ቤታዊ ምርጫ ትክክለኛ…
መስፍን ማሞ ተሰማ
“ሀዲስ አለማየሁ…የኢትዮጵያ መንግስት በፈረሰ ጊዜ ከራስ እምሩ ጋር ሆኖ ስለነፃነቱ በሚጋደልበት ጊዜ ቆሞም ተቀምጦም ተኝቶም የሚያቃ
መስፍን ማሞ ተሰማ
“ሀዲስ አለማየሁ…የኢትዮጵያ መንግስት በፈረሰ ጊዜ ከራስ እምሩ ጋር ሆኖ ስለነፃነቱ በሚጋደልበት ጊዜ ቆሞም ተቀምጦም ተኝቶም የሚያቃ
click here for pdf ዲ/ን ዳንኤል ሰላምና ጤና ከነቤተሰቦችህ እየተመኘሁይህቺን አጭር ጽሁፍ ለአንባቢያን አስተያየት እንዲሰጡበት ታደርግልኝ ዘንድ በመተማመን …
ጋምባያዊቷ ፋቱ ቤንሱዳ ለአለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች መዳኛ ፍርድ ቤት በእንግሊዘኛው ምህፃር የICC ጠቅላይ አቃቢተ ህግነት ዛሬ ቃለ መሃላ ፈፀሙ ። ዘ ሄግ
በፋይናንስ ቀውስ ክፉና የተዳቀቀችው ግሪክ የፊታችን እሁድ የፓርላማ ምርጫ ታካሂዳለች። 75 ከመቶው የግሪክ ህዝብ ፣ አገሪቱ ከዩውሮ ተጠቃሚ 17 አውሮፓ ኅብረ…
ኢትዮጵያ ፕረስንና ድረ-ገጾችን ሳንሱር ለማድረግ የተራቀቀ ቴክኖሎጂ መጠቅምዋ ተገለጸ
ዩናይትድ እስቴትስ፣ አፍሪቃ ውስጥ መጠነ-ሰፊ ምሥጢራዊ የአየር ኃይል ምሽጎችንም ሆነ ማረፊያ ጣቢያዎችን በማስፋፋት ላይ መሆኗ ተገልጿል። የምሽጎቹ፣ ጠቀ…
በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በአውቀት ባህር ተጠምቆ፣ ለመመረቅ እንደየደረጃው የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ(ሲኔር ኢሴይ)እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ መ
በርካታ ወጣቶች በመዝናኛ ዕጦትም ይሆን በሌሎች ምክንያቶች አብዛኛውን የትርፍ ጊዜያቸውን በአልባሌ ቦታዎች ሲያሳልፉ መመልከት የተለመደ ሆኗል። በዛሬው
የዕለቱ ዜና
እኔ የምለው ኢህአዴግ ድሮ “ብሶት የወለደው” ነበር የሚባለው። አሁን ደግሞ የሚሰራውን ልብ ብለው ያዩ አንዳንድ ግለሰቦች “ጭንቀት የወለደው እያሉ” ሲጠሩት እየሰማሁ ነው። ስጠረጥር የሆኑ እጣ ፈንታ ነጋሪ፤ “መጨረሻህ እየደረሰ ነውና ከባድ ጥንቃቄ አድርግ” ብለው አስጨንቀውታል መሰለኝ! በየቦታው የሚወሰዱ ከእርግጫ የሚስተካከሉ እርምጃዎችን ልብ ብትሉ የምርም ጭንቀት የወለዳቸው ናቸው! (እኔን ጭንቅ ይበለኝ! ወይስ አይበለኝ…?) እናም ሀገሬው […]![]()
እኔ የምለው ኢህአዴግ ድሮ “ብሶት የወለደው” ነበር የሚባለው። አሁን ደግሞ የሚሰራውን ልብ ብለው ያዩ አንዳንድ ግለሰቦች “ጭንቀት የወለደው እያሉ” ሲጠሩት እየሰማሁ ነው። ስጠረጥር የሆኑ እጣ ፈንታ ነጋሪ፤ “መጨረሻህ እየደረሰ ነውና ከባድ ጥንቃቄ አድርግ” ብለው አስጨንቀውታል መሰለኝ! በየቦታው የሚወሰዱ ከእርግጫ የሚስተካከሉ እርምጃዎችን ልብ ብትሉ የምርም ጭንቀት የወለዳቸው ናቸው! (እኔን ጭንቅ ይበለኝ! ወይስ አይበለኝ…?) እናም ሀገሬው […]![]()
በኢትዮጵያ የሚታተመውና በድረ ገጽ አማካኝነት የሚነበበው “አዲስ አድማስ” በመባል የሚታወቀው ሳምታዊ ጋዜጣ እጅግ ሃላፊነት የጎደለው የፈጠራ ወሬ በዜና መልክ ሰሞኑን አስነብቧል። በዘባው መሰረት ለደህንነቴ ስለሰጋሁ ቤቴን ለቅቄ ከዋሽንግተን ዲሲ እርቄ በሁለት የደርግ አየር ወለዶች እየተጠበኩ በአንድ “ቪላ” ውስጥ እንደምኖር ይሄው “ጋዜጣ” ነግሮናል። ከዚህም በተጨማሪ 250ሺ ዶላር በሽልማት ቃል እንደተገባልኝና ከዚሁም 120ሺ ዶላር ባንክ ማስገባቴን “ዜናው” […]
በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ታተመ!
Ethiopia Zare (ሐሙስ ሰኔ 7 ቀን 2004 ዓ.ም. june 14, 2012)፦ በጸሐይ አሳታሚ ድርጅት የታተመው እና በቀድሞው የኢትዮጵያ ፕ/ት
– ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር ውለዋል ላለፉት አምስት ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት በተለያዩ የሥራ ክፍሎች ይሠራ
(ልዩ ጥንቅር ከአዲስ አበባ)
መንግስት በልማት ስም ቅዱስና ታሪካዊ የሆነውን የዋልድባን ገዳም ተጠግቶ የስኳር ፋብሪካ እገነባለሁ ካለ ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩ ከ
የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በመገናኛ ብዙኃን ላይ ያላቸው አያያዝ አፋኝ እና እጅግ የከፋ ነው ሲል ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ድርጅት – ሲፒጄ አስታወቀ፡፡
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ በውስጡ የሚከተሉት ተካተዋል ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሚደረጉ ብርበራዎች ይቁሙ ዜጎቻችን እየተፈናቀሉ ለባዕዳን መሬት በገፍ ይሰጣል – ዳንኤል ሺበሺ የአንድነት ብሔራዊ ም/ቤት አስቸኳይ ስብሰባ አካሄደ አንድነት ፓርቲ ምርጫ ቦርድ ጥያቄዬን አልመለሰልኝም አለ ባለሥልጣናቱ በአዲስ አበባ ስታዲየም ለቦክስ ተገባበዙ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት የተደረገው የማደራጀት ሙከራ እስረኞችን አስቆጣ አቶ ሽፈራው ሽጉጤን ለመቃወም በርካታ ኢትዮጵያውያን ተሰባስቡ […]
click here in pdfአራተኛ ክፍል እያለሁ የሂሳብ መጽሐፍ ለአራት ነበር የሚታደለን፡፡ ታድያ የቤት ሥራ የተሰጠ ቀን መጽሐፉን ለመውሰድ ተረኞች ያልነበርነው ሦ
ተመስገን ደሳለኝ (አዲስ አበባ)
(ከርዕሰ ጉዳያችን በፊት ጥቂት ‹‹ስለ ጥቁር ሰው››) ኢትዮጵያ ሀገሬ የአፍሪካ መገኛ ናት የነፃነት አርማ የሉአላዊነት ያና
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ድምፀ-ነጎድጓዱ አንጋፋ ጋዜተኛ ታደሰ ሙሉነህ፣ ለዘለዓለም ሲታወስ ይኖራል
የዓለም ዜና
በየሃገራት ሙስና የሚገኝበትን ደረጃ የሚገመግመው ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል በመባል የሚታወቀው ዓለም ዓቀፍ ድርጅት ባለፈው ሳምንት ባወጣው ዓመታዊ
በገፀምድርም ሆነ በከርሠ ምድር የሚገኘዉ ዉሃ በሠዉ ሠራሽ ምክንያት ብቻ ሳይሆን በተፈጥሮም ሊበከል የሚችልበት መንገድ እንዳለ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። ለዚ…
በወርቅ ፍለጋ ይስማራሉ ፤ በማያውቁት ቤት ውስጥ በበቤት ሠራተኝነት ያገለግላሉ ፤ ወይም ደግሞ በፋብሪካዎች ስጋጃዎችን ይሰራሉ ። የዓለም የሥራ ድርጅት እ
እሥራኤል በሀገሯ የሚገኙ ወደ ስድሳ ሺህ የሚጠጉ አፍሪቃውያን ስደተኞችን ወደሀገራቸው ለመመለስ ውሳኔ አሳልፈች። በሕገ ወጥ መንገድ ወደ እሥራኤል የገቡት…
የቱርክ መንግሥት በተለይ ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ በተከተለው የውጭ ፖሊሲው ለአፍሪቃ ልዩ ትኩረት ሰጥቶዋል። በዚሁ የቱርክ አዲስ ፖሊሲ መሠረት፡ በአ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ 2005 ዓም በቀረበለት የአንድ መቶ ሠላሳ ሰባት ነጥብ ስምንት ቢልዮን ብር በጀት ላይ ዛሬ መከረ። በዕቅድ ከቀረበው በጀት መካከል…
ሰላም ወዳጄ እንዴት አደሩልኝ! እሰይ ሰላምዎ ይብዛልኝ አዳርዎም ሆነ ትዳርዎ ሳንካ አይግጠመው! ዛሬ በጠዋት አንድ ወዳጄ መለዕክት ሰዶልኝ ነበር። መጀመሪያ አንዳንድ ልማታዊ ዜናዎችን ነገረኝ። ከነዚህም ውስጥ “አንበሳ አውቶቢስ መሻሻሉን፣ ወደ አስር በሚጠጉ “ባሶች” ላይ ተስረቅራቂ ድምፆችን አስገጥሞ ፌርማታዎቹ የሚገኙበትን ቦታ የሚያስከፍለው ክፍያ እና የመሳሰሉትን መረጃዎች ማቀበል ጀምሯል” የሚለው ይገኝበታል። “የመሳሰሉት መረጃዎች” የሚለውን ስገምት፤ “ሃገራችን እያስመዘገበች […]![]()