አቃቢተ ህግ ቤንሱዳ ቃለ መሃላ ፈፀሙ

ጋምባያዊቷ ፋቱ ቤንሱዳ ለአለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች መዳኛ ፍርድ ቤት በእንግሊዘኛው ምህፃር የICC ጠቅላይ አቃቢተ ህግነት ዛሬ ቃለ መሃላ ፈፀሙ ። ዘ ሄግ ኔዘርላንድስ ውስጥ በተካሄደው የቃለ መሃላ ስነ ስርዓት ላይ የ51 ዓመትዋ ቤንሱንዳ የአቃቢተ