ቱርክ እና የአፍሪቃ ፖሊሲዋ
የቱርክ መንግሥት በተለይ ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ በተከተለው የውጭ ፖሊሲው ለአፍሪቃ ልዩ ትኩረት ሰጥቶዋል። በዚሁ የቱርክ አዲስ ፖሊሲ መሠረት፡ በአፍሪቃ ያለው የኤምባሲዎቹ ቁጥር ባለፉት ዓመታት በጉልህ የጨመረ ሲሆን ፤ በፖሊሲዉ
የቱርክ መንግሥት በተለይ ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ በተከተለው የውጭ ፖሊሲው ለአፍሪቃ ልዩ ትኩረት ሰጥቶዋል። በዚሁ የቱርክ አዲስ ፖሊሲ መሠረት፡ በአፍሪቃ ያለው የኤምባሲዎቹ ቁጥር ባለፉት ዓመታት በጉልህ የጨመረ ሲሆን ፤ በፖሊሲዉ