የኢትዮጵያው ሲኖዶስ ጠቅላላ ጉባዔ ውጥረት ላይ ነው
አቡነ ጳውሎስ ስለሐውልታቸውና ፖስተሮች ጉዳይ ነገ ምላሽ እሰጣለሁ አሉ
Ethiopia Zare (ሰኞ ጥቅምት 15 ቀን 2003 ዓ.ም. October 25, 2010)፦ ባለፈው ሣምንት ዓርብ በአዲስ አበባ የተጀመረውና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ ጠቅላላ ጉባዔ በተለያዩ የቤተ ክርስቲያኗ ችግሮች ላይ ውይይት ያደረገ ሲሆን፣ በተለይ በአቡነ ሳሙኤልና በአቡነ ጳውሎስ ሐውልት ማሰራት ጉዳይ ላይ ሰፊ ክርክሮች እየተደረጉ መሆኑ ተገለጸ።