የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኃይል ማሠራጫ መስመር ዝርጋታ 230 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሊሰጥ ነው Ethiopian Reporter October 24, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics (በቃለየሱስ በቀለ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ዝርጋታ ፕሮጀክት የሚውል የ230 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሊፈቅድ ነው፡፡