የአቶ አሰገደ ገ/ስላሴ የመጸሓፍ ምረቃ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
-The Economist finally dares to mention the “D” word. “Yet today, after suppression of opposition following the election in 2005 and a rigged poll earlier this year, life in Ethiopia is more akin to the days of the “Derg” regime, …
Daily Wrap: The Economist Compares EPRDF to the Dergue Read more »
የብሪታንያ ዜና ማሠራጫ ድርጅት (ቢቢሲ) አምና በመጋቢት ባቀረበው አንድ ዘገባ ላይ በ 1997 ዓ ም በነበረው ድርቅ ሳቢያ፣ በረሃብ ለተጎዳው ህዝብ ከባንድ ኤይድና ምዕራባውያን መንግሥታት የተሰጠውን እርዳታ፤
የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ዛሬ የዩናይትድ ስቴትስን የሰብዓዊ መብት ይዞታ መርምሯል ።
ወ/ሮዋ በሐውልቱ ምረቃ ዕለት ንግግር ሲያደርጉ ወይዘሮዋ ‹‹ሲኖዶሱ በእኛ ገንዘብ ምን አገባው?›› በሚል የምልአተ ጉባኤውን ውሳኔ አፈጻጸም በመቃወም ተግባራዊነቱን የሚያደናቅፍ ቡድን አደራጅተው ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው፤ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ላይ ጠንካራ ትችት የሰነዘሩባቸውን ብፁዓን አባቶች እየደወሉ በመሳደብ እየዛቱባቸው ነው፤ …
ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ ወደ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ቅጽር ግቢ እንዳይገቡ የተጣለባቸው እገዳ እየተከበረ አይደለም Read more »
(Addisu Tesfaye):- I read Dilwonberu’s article, posted on Deje Selam, which was written with the intent of defending the patriarch Paulos statue. Anyone who reads the article could understand the implicit and explicit message Dilwenberu tried to convey. Explicitly, he …
Patriarch Paulos Statue and its Catholic origin: A Rejoinder to Dilwenebru’s Article Read more »
ጥቅምት 1998 በዘረኝነት የተለከፉ ሰዎች ጭካኔን፣ በየቤታችን በራፎች፤ በገዛ ዓይኖቻችን ያየንበት ወር ነው። ዘረኛ የሆነ ሰው ከራሱ ዘውግ ውጭ ያሉ ሰዎችን እንደ ጥቃቅን ነፍሳት በመቁጠር እየተዝናና እንደሚጨፈልቃቸው ተመልክተናል። ቀድሞ በአውሮፓ በናዚ ጀርመን፣ በቅርቡ በሰርቪያና በኮሶቮ፤ እንዲሁም በአፍሪካ ሩዋንዳ የታየው ዓይነት …
ዓርብ ጥቅምት 26 ቀን 2003 ዓ.ም የአዉሮፓ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ሰኞ ጥቅምት 29 ቀን 2003 የመጨረሻ ሪፖርቱን ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ሪፖርቱ በኢትዮጵያ የተደረገዉን የ2002 ምርጫ፣ የአለም አቀፍ መስፈርትን ያላሟላ እንደሆነና ዲሞክራሲያዊ ወይንም ፍትሃዊ ተደረጎ ሊቆጠር እንደማይችል፣ መረጃዎችን በመዘርዘር …
የኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ በዜና ሥርጭቱ “የኔም ስም ነው የጎደፈው” በማለት ቢቢሲ ይቅርታ እንዲጠይቅ መግለጫ አውጥቷል። ቢቢሲ ዘገባውን ባሠራጨበት ጊዜ “የዘገባውን ትክክለኛነት አውቃለሁ” ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ቃለ ምልስስ የሰጡትን “በወቅቱ የህወሓት ታጋይ የነበርኩ” የሚሉትን አቶ ገብረመድኅን አርአያን አነጋግረናል፡፡ ለዝርዝሩ ዘገባውን …
ዲሞክራቶች በሁለት ሺህ ስድስት ሁለቱንም ምክር ቤቶች በሁለት ሺህ ስምንት ደግሞ ዋይት ሐውስን እንደተቆጣጠሩ ሲታወቅ በዚያ መልክ የመቀጠሉ ነገር ግን አጠራጥሯል፡፡ በዚህ ድባብ መሃል ደግሞ ቅዳሜ ዕለት በዋሽንግተን ዲሲ ታዋቂ የፖለቲካ ኮሜዲያኖች የጠሩት “RESTORE SANITY” (“ኧረ ልቦና ይስጠን” ብለን በግርድፉ …
በዩናይትድ ስቴትስ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ የተወካዮች ምክር ቤትና የአገረ ገዢዎች ምርጫ ነገ ማክሰኞ ይካሄዳል። Read more »
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ቀሲስ መብራቱ (ከፌስቡክ የተወሰደ) (ቀሲስ መብራቱ ኪሮስ (ቶሮንቶ : ካናዳ):- ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለዕብራውያን በጻፈው መልእክት በ11ኛው ምዕራፍ አካሄዳቸውን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረጉ የብሉይ ኪዳን ቅዱሳንን የእምነት ተጋድሎ በአጭሩ ይተርካል። ስለ ሁሉም “እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛል” ካለ በኋላም እነዚህ ታላላቅ የእምነት ምስክሮች …
The BBC’s unreserved apology for broadcasting a series of reports which gave the impression that million of pounds collected by Live Aid in a famine relief effort 26 years ago is an enormous gift for EPRDF’s spin machine. The damage …
የአለም ባንክ በቅርቡ ባደረገው ጥናት፣ ውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው በየአመቱ የሚልኩት ገንዘብ 3.2 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ ገልጿል። ይህ ቁጥር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከሚያወጣው ቁጥር ጋር እጅግ ይራራቃል። ብሔራዊ ባንክ በየአመቱ ከውጭ ኢትዮጵያውያን ተላከ እያለ የሚያወጣው ገንዘብ አንድ ቢሊዮን …
አቅሙን ያወቀ ማህበረሰብ ፖለቲካዊ ተጽእኖዎችን ለማድረግ ሊንቀሳቀስ ይችላል!!! Read more »
የአለም ባንክ በቅርቡ ይፋ ባደረገው የጥናት ውጤት ኢትዮጵያ በየአመቱ ውጭ አገር ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን የምታገኘው ገንዘብ 3.2 ቢሊዮን ዶላር ነው ማለቱን አፍሪክ-ኒውስ የተባለው የዜና አውታር ዘግቧል። ይህ ቁጥር በወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር ስር ያለው ብሔራዊ ባንክ በየአመቱ ከሚያስቀምጠው በእጥፍ ድርብ የሚበልጥ ነው፤ …
በ1994 አመተ ምህረት በአትሌት ሃይሌ ገብረስላሴ ተቋቁሞ እና በየአመቱ ሲካሄድ የቆየው ታላቁ ሩጫ በዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ቁጥጥር ስር ሳይወድቅ እንዳልቀረ የሚያመለክት መረጃ ለግንቦት 7 ድምጽ የዝግጅት ክፍል ደርሷል። በህዝቡ ዘንድ “የብሶት መግለጫ” የሚል ቅጽል ስም የተሰጠው ዝግጅት፤ በተለይ ከ97ቱ …
የታላቁ ሩጫ ቲኬት ገበያ ላይ መሆኑ ሳይታወቅ ተሸጦ ማለቁ አነጋጋሪ ሆኖ ሰነበተ Read more »
“ሂውማን ራይትስ ዋች” የተባለው አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሰራተኛ የሆኑት ሚስ ሌስሊ ሌፍኮው ሰሞኑን ባወጧቸው ጽሁፎች የአውሮፓ እና የካናዳ መንግስታት አፋኝ የሆነውን የወያኔ አገዛዝ እየረዱ ነው ብለዋል። “ሂውማን ራይትስ ዋች” በቅርቡ ባወጣው ሰፊ ሪፖርት፣ ምእራባውያን መንግስታት ለወያኔ በአመት ከ3 …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ የውጭ እርዳታን ለአፈና ማዋሉ መወገዙ እንደቀጠለ ነው Read more »
ኖርዌይ በምግብ ፕሮግራሞች እና በህጻናት እርዳታ ስም የምትለግሰውን ገንዘብ ከሙስና እና ከምዝበራ ለመከላከል የአገሪቱ እርዳታ ሰራተኞች በቂ ስራ እየሰሩ አይደለም ሲሉ የኖርዌይ ኦዲተር ጄኔራል ማውገዛቸው ተዘግቧል። “ሂውማን ራይትስ ዋች” በቅርቡ ባወጣው ሰፊ ሪፖርት፣ ምእራባውያን በድሆች ስም ለወያኔ አገዛዝ የሚሰጡት እርዳታ …
የኖርዌይ መንግስት ኦዲተር ጄኔራል የአገሪቱን የእርዳታ ቁጥጥር ሂደት አወገዙ Read more »
የፌዴራል ፖሊስ አባል እና የቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሰርቬላንስ ክፍል ሃላፊ የሆነ ግለሰብ በሙስና ምክንያት መታሰሩን አፍሪክ ኒውስ የተባለው የዜና ድረ-ገጽ ዘግቧል። ሳጅን ማሞ ሻሎ የተባለው ግለሰብ አንዲትን ሴት በሽብርተኝነት ታስራ እንደምትከሰስ ነግሮ እራሷን ለማዳን ስትል ጉቦ እንድትሰጠው በማስፈራራቱ ምክንያት …
የመንግስት ሆስፒታሎች በጉቦ እና በዝምድና ካልሆነ በስተቀር አገልግሎት ወደማይሰጡበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል ሲል የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ በላከው መረጃ አመልክቷል። ከጊዜ ወደጊዜ ብቃታቸው እየጎደለ የሄደው የመንግስት ተቋማት፣ እና በተለይም ሆስፒታሎች፣ የአገልግሎት ደረጃቸው እና ሽፋናቸው ዝቅ እያለ መሄዱን በተደጋጋሚ …
በአዲስ አበባ ከተማ በምጥ ላይ ያሉ ነፍሰ ጡሮች የሆስፒታል አልጋ ለማግኘት እንደሚንከራተቱ ታወቀ Read more »
የዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት እና ካድሬዎች የኢትዮጵያን ህዝብ ከሚበዘብዙባቸው መንገዶች ውስጥ ብዙ የማይወራላቸው የቀበሌ መናፈሻዎች መሆናቸውን የሚጠቁም መረጃ ሰሞኑን ለዝግጅት ክፍላችን ደርሷል። በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሁሉም ቀበሌዎች ሊባል በሚችል ሁኔታ በወሳኝ አካባቢዎች የተቋቋሙ የህዝብ መናፈሻ ማእከላት እንዳሉ ይታወቃል። …
ህዝብ ንብረት ከሆኑት የቀበሌ መናፈሻዎች የሚገኘው ትርፍ የወያኔ ካድሬዎች ሽልማት ነው ተባለ Read more »
ለአዲስ ድምፅ ራዲዮ ቃለምልልስ ሰጠች Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥቅምት 25 ቀን 2003 ዓ.ም. November 4, 2010)፦ ”ታዋቂና ተወዳጅዋ አርቲስት ሂሩት በቀለ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች” ሲል በአሜሪካን ሀገር የሚገኘው ”የሀገር ፍቅር ራዲዮ” ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 20 ቀን 2003 ዓ.ም. ያሠራጨውን …
የኢትዮጽያ በርካታ ባህላዊ እሴቶች የሚገኝበት አንዱ የሲዳማ ክልል በደቡብ ክልል ከሚገኘኑት ከአስራ ሶስት ዞኖች አንዱ ነዉ። በለቱ ዝግጅታችን ስለ ሲዳማ ክልል በባህላዊ ሙዚቃዉ እና ጭፈራ የሚያጫዉቱን የባህል ኤክስፐርት የለቱ እንግዳችን ናቸዉ ሌላዉ ፎክሎር ማለት ምን ማለት ነዉ?
ባንድ ኤይድ የተባለው የዕርዳታ ድርጅት ለ 1977 ቱ የኢትዮጵያ ረሀብ መርጃ ያሰባሰበው በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ በህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ ለጦር መሣሪያ መግዣ ውሏል ሲል የብሪታኒያ ዜና መሰራጫ ኮርፖሬሽን ቢቢሲ ባለፈው ዓመት ላሰራጨው ዘገባ ዛሬ ይቅርታ ጠየቀ ።
ዩናይትድ ስቴትስ በቤቶች ውስጥ በምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ጢስ ምክንያት የሚደርሱ ችግሮችን ለማስወገድ የንፁህ ምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ዓለምአቀፍ ጥምረት (Global Alliance for Clean Cook Stoves) የተባለና በቤተሰብ ጤና ላይ ጠንቅ የማይፈጥሩ የምግብ ማብሰያዎችን ለማስተዋወቅና ለማዳረስ የታቀደ ዓለም አቀፍ ህብረት ማደረጃ ሃምሳ …
ሂዩማን ራይትስ ዋች ባለፈው ጥቅምት 10 ያወጣው ዘገባ የኢትዮጽያ መንግሥት ከለጋሾች የሚሰጠውን የልማት እርዳታ የፖለቲካ ተቃዋሚዎቹን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል ይከስሳል። በሪፓርቱ ላይ አስተያየት እንዲሰጡ ተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ የተደረገላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ መልስ አልሰጡም። ሆኖም መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዌብ …
ባለፈው ሳምንት መጠናቀቂያ አካባቢ በእንግሊዝ አገር ሪዲንግ ከተማ በአገራችን ስላለው ‹‹የሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የመሬት ነጠቃ እና የፖለቲካ መብቶች ረገጣ›› የንቅናቄያችን የእንግሊዝ ንዑስ (chapter) የሁለት ቀን ስብሰባ አካሂዶ ነበር፡፡ በተለይ በስብሰባው መጠናቀቂያ ላይ ከዚህ በፊት ጎራ ለይተው እርስበርስ በዘር፣ በዓላማ፣ በአካሄድ፣ …
የንቅናቄያችን የእንግሊዝ አገር ስብሰባ ስኬታማ ውጤቶች- ከአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ Read more »
በትላንቱ የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ፥ ሪፐብሊካኖች ያገኙት ከፍተኛ ውጤት ከዲሞክራት ፓርቲ ወገን ለሆኑት ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ቀጣይ ሁለት ዓመታት የሥልጣን ዘመን አጀንዳዎች ዳር መድረስ ይበልጥ አዳጋች ሁኔታዎችን መደቀኑ እንደማይቀር እየተነገረ ነው። የምርጫው ውጤትና ቀጣዩ ሂደት የሚተነትኑልን ዶ/ር መሠረት ቸኮል በዚህ በዩናይትድ …
የዩናይትድ ስቴትስ የምክር ቤቶችና የአገረ ገዢዎች ምርጫ 2010 ውጤት ሲተነተን Read more »
ማትያስ ከተማ Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት 24 ቀን 2003 ዓ.ም. November 3, 2010)፦ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 27 ቀን 2003 ዓ.ም. (ኖቬምበር 6 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በስዊድን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መፈታት አስመልክቶ ”የአክብሮት ቀን” ብለው የሚያከብሩ ሲሆን፣ እሁድ ጥቅምት …
ለጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል የተላከ አንድ ፈንጂ የያዘ ፓኬት ትናንት በመራሄ መንግስቱ ጽህፈት ቤት ከደረሰ በኋላ ማምከን መቻሉ ታውቋል።
ለብዙ ዘመናት ፣ በድንጋይ ከሰል የማዕድን ቁፋሮና አቅርቦት የታወቀው በሰሜን ምዕራብ ጀርመን የሚገኘው ሩር በመባል የታወቀው አውራጃ፣ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በባህል፣ በሳይንስና ሥነ ቴክኒክ አዲስ ፈር የመቅደድ ዝንባሌም ሆነ እንቅሥቃሴ እየታየበት ነው።
የዓለምን ንግድ ፍትሃዊ በማድረግ የታዳጊ ሃገራትን ልማት ለማፋጠን እ.ጎ.አ. በ 2001 ዓ.ም. ተጀምሮ የነበረው የዓለም ንግድ ድርጅት የዶሃ ድርድር መክሽፉና እስካሁን መልሶ ለማንሰራራት አለመቻሉ ይታወቃል።
በሌላኛው የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ሪፐብሊካኖች የተወሰኑ መቀመጪያዎችን ቢያገኙም የበላይነቱ ግን አሁንም በዲሞክራቶቹ እንደተያዘ ነው
ኢሠመጉ ከመንግስት አካል እንድጠቀም ተፈቅዶልኝ የነበረው ገንዘብ እገዳ የተጣለበት መሆኑ ስለተገለጸልኝ ወደፍርድ ቤት ልሄድ ነው ይላል
ዓለም አቀፍ የስብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት ከለጋሾች የሚሰጠውን እርዳታ ለፖለቲካ መጨቆኛ ያውለዋል ሲል ያወጣውን ዝርዝር ሪፖርት የለጋሽ አገሮች ስብስብ የሆነው ዳግ (DAG) መቃወሙ ይታወሳል። መድረክ ይህን እርምጃ ተቃውሞ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ …
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በኢትዮጵያ የእርዳታ ለጋሾችን ስብስብ ወቀሰ Read more »
– ብ/ጄ/ ተፈራ ማሞን ጨምሮ አምስት ፍርደኞች በሞት እንዲቀጡ ይግባኝ ተብሏል (በታምሩ ጽጌ)
(በውድነህ ዘነበ) ከስኳር ልማት ብዙ የሚጠብቁት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በመቋቋም ሒደት ላይ ለሚገኘው የስኳር ልማት ኮርፖሬሽን፣ በሚኒስትር ማዕርግ አቶ ዓባይ ፀሐዬን ዳይሬክተር ጄነራል አድርገው ያልተጠበቀ ሹመት ሰጡዋቸው፡፡
(በኃይሌ ሙሉ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክን (መድረክ) በመወከል ፓርላማ የገቡት ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ፣ የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበርና የአማካሪ ምክር ቤት አባል ሆነው ተመረጡ፡፡
(በኃያል አለማየሁ) አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክና አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ያስገነቡትና ወደፊት የኩባንያዎቹ ዋና መሥሪያ ቤት የሚሆነው ባለመንታ ፎቅ ሕንፃ፣ በመጪው ቅዳሜ በፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ተመርቆ ሥራ እንደሚጀምር የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ለይኩን ብርሃኑ ለሪፖርተር በላኩት ደብዳቤ አስታወቁ፡፡
የአዲስ አበባ አስተዳደር 923,380 ካሬ ሜትር መሬት ነጠቀ (በውድነህ ዘነበ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያቋቋመው ልዩ ግብረ ኃይል ባለፈው ሳምንት በመጨረሻዎቹ ሦስት ቀናት በሪል ስቴት አልሚዎች ላይ ባካሄደው ዘመቻ 923,380 ካሬ ሜትር መሬት ነጠቀ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤትን ግንባታና ሌሎች ጉዳዮችንም በሚመለከት እንዲያጣራ ሐምሌ 27 ቀን 2001 ዓ.ም.
(በምዕራፍ ብርሃኔ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በቀበሌ 01/19 ከሰንሻይን ሕንፃ ጀርባ በመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ምክንያት የተነሱ 215 ቤቶች ውስጥ በጥገኝነት ስንኖር ከ20 በላይ የሚሆኑ አባወራዎች፣ በላያቸው ላይ ቤቶቻቸው በመፍረሳቸው መድረሻ እንዳጡ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
(በቃለየሱስ በቀለ) በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የተተከለው አዲሱ የአውሮፕላን በረራ መቆጣጠሪያ ራዳር፣ ለማረፍ የሚመጡ አውሮፕላኖች በአየር ላይ እንዲዞሩ የሚያደርገውን አሠራር የሚያስቀር፣ በዚህም በከፍተኛ ደረጃ የአውሮፕላን ነዳጅ ፍጆታ እንደሚቀንስ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
(አብርሃም ሰሎሞን እንደጻፈው):- መጠነ ሰፊ የሆነ ማብራሪያ ለመስጠት የሞከረው ድል ወንበሩ ስለ ሐውልቱ በተቀኘው የእንግሊዝኛ ቅኔ ኃይለሥላሴን እና ሌሎች ነገሥታትን፣ አቡነ ቴዎፍሎስን እና መንግሥቱ ኃይለማርያምን፣ ከዚያም ወጣ ብሎ የግብፁን ፓትርያርክ አቡነ ሺኖዳን በመጥቀስ በተለያየ ጊዜ የተሠራላቸውን ስዕላትና ሐውልት ካየውም ከሰማውም …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
(DW) — እንዲሕ መሰሉ-ጅምር ደፍርሶ-ሲጦዝ-ሲረግብ አምስት ወራት አስቆጥሮ-የሆነዉ ሆነ። ግጭት፥ ግድያ፥ እስራት ፍርሐት – እና ፅልመት። ኢትዮጵያ የቀይ-ነጭ ሽብር እልቂት-ፍጅትን ተገላገለች ከተባለ ወዲሕ የኢትዮጵያ ከተሞች በጣሙን የርዕሠ-ከተማይቱ አደባባይ አዉራ መንገዶች በሰዉ ደም፥ አካል፥ በሐብት ንብረት ስብርባሪ የጨቀዩበት-ሳምንት አምስተኛ አመት ዛሬ …
በአዉሮጳዉያኑ 2002ዓ,ም የዓለም የጤና ድርጅት ይፋ እንዳደረገዉ በዓለማችን ከ154 ሚሊዮን ሰዎች የህክምናዉ ባለሙያዎች ድብርት በሚሉት የአዕምሮ ጤና ችግር ይሰቃያሉ።
ከለንደን አርባ ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘዉ ሪዲንግ ከተማ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የሁለት ቀናት የፖለቲከኛ እና የምሁራን ውይይት ተካሄደ።