የኢትዮ ጃፓን ናይለን ጨርቃ ጨርቅ ሠራተኞችና ማኔጅመንቱ መግባባት አልቻሉም

(በኃይሌ ሙሉ)

የኢትዮ ጃፓን ናይለን ጨርቃ ጨርቅ አ.ማ ሠራተኞች ከሥራ እየተፈናቀሉ መሆናቸውን ሠራተኞቹና የድርጅቱ መሠረታዊ ሠራተኛ ማኅበር ለሪፖርተር ገለጹ፡፡