ቪኦኤ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – መስከረም 23, 2015
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
መስከረም ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሆላንዱ ዴልታሬስ ኩባንያ ከፈረንሳዩ ቢአር ኤል አይ ኩባንያ ጋር በመሆን በአባይ ግድብ ግንባታ ዙሪያ ጥናት እንዲያካሂድ በግብጽና በኢትዮጵያ ባለስልጣናት ተወክሎ ነበር። ይሁን እንጅ ጥናቱ ከመጀመሩ በፊት በምን መንገድ መካሄድ አለበት በሚለው ነጥብ ዙሪያ ከፈረንሳዩ ኩባንያ ጋር ሲነጋገሩ ቢቆዩም መስማማት አልቻሉም። ኩባንያው ከኢሳት ለቀረበለት የጽሁፍ ጥያቄ …
መስከረም ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኮምሽነሩ ሰሞኑን በጽ/ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ስለጉዳዩ በሰጡት ማብራሪያ ከ95 ሺህ በላይ ተሿሚ፣ ተመራጮችና የመንግስት ሠራተኞች ሐብት ኮምሽኑ መመዝገቡን፣ እንዲሁም ከ14 ሺህ በላይ ሐብት አስመዝጋቢዎች የቤተሰቦቻቸውን ሐብት አሳውቀው ማስመዝገባቸውን አረጋግጠዋል፡፡ «ይህ መረጃ ለምን ይፋ አይደረግም» ለሚለው ጥያቄም ሲመልሱ ለመገናኛ ብዙሃን የመናገር ግዴታ እንደሌለባቸው በመግለጽ …
መስከረም ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በተለምዶ ውቤ በረሃ በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እስከ አፍንጮ በር የሚገኙ ነጋዴዎች፣ ምትክ የንግድ ቦታ ሳይሰጣቸው የንግድ ቤቶቻቸውን በግዳጅ ለማፍረስ እየታሸጉ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ። የከተማው አስተዳደር ነጋዴዎቹን ከዓመት በፊት ሰብስቦ በአክሲዮን እንዲደራጁና …
መስከረም ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በመላው አገሪቱ የሚታየው የስኳር እጥረት እልባት ባያገኝም፣ በደቡብ ክልል እጥረቱ አስከፊ ደረጃ ላይ መድረሱን ነዋሪዎች ተናግረዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ህዝቡ ለሻሂ የሚሆን ስኳር ማግኘት አለመቻሉን እየተናገሩ ነው። በሌላ በኩል ግን በኢህአዴግ የአንድ ለአምስት የጥርነፋ ስልት የቡድን መሪ የሆኑ ነጋዴዎች፣ መንግስት የሚያከፋፍለውን ስኳር፣ እየጫኑ ወደ አልታወቀ ቦታ …
ከቅርብ አመታት ወዲህ በሀገሪቱ ውስጥ እየታየ ያለው የቋንቋ ግድፈትና የቋንቋ አጠቃቀም ችግር አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል። ህጻናትን “አማርኛ መናገርና ድንጋይ መወርወር ሁለቱም ወንጀል ናቸው።” ብሎ እስከ ማስተማር የደረሱ ትምህርት ቤቶችን አፈራን። ስህተት ነው ይታረም ስንል ተንጫጫን~ ችግሩ ግን ዛሬም ድረስ …
በአንድ ወገን — ብቸኛ የኢትዮጵያ ባለቤቶችና ጠበቆች — በሌላ በኩል ኢትዮጵያዊነት የማይዋጥላቸው// ሁለቱም በትናንት ላይ ተቸክለው በአንድ በኩል ራሳቸውን የኢትዮጵያ መስራች፣ በሌላ በኩል ራሳቸውን በግዳጅ ኢትዮጵያዊ የተደረጉ አርገው የሚያስቡ ዛሬን መኖር፣ ነገን መመልከት ያልቻሉ፤ ሁለቱም ወገኖች ከዓለም የአገር አመሰራረት ታሪክ …
እንዲጻፉ ካልንማ ይጻፍ ሃማ ቱማ ሊንኩን በመጫን ሃማ ቱማ በፍኖተ ሬድዮ ያደረጉትን ቆይታ እና ግጥሙን ይስሙ http://www.finote.org/Sept19EVE_Hr1B.mp3
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ የመንግሥታቸው ደጋፊ ለሆነ አንድ ዌብ ሳይት በሰጡት ቃለ ምልልስ ኢትዮጵያን ለማተራመስ የሚሹ ተቃዋሚዎችን ትደግፋለች ሲሉ ለገለጿት ኤርትራ አዲስ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል። ኤርትራ ኢትዮጵያን ለማጥቃት ከሞከረች “ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የማያዳግም ሥራ ሠርተን እንወጣለን” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በጠቅላይ …
ሪያድ ኢብራሂም ከኖርዌይ ለምታዉቁኝ በሙሉ እኔ ወያኔ ነኝ ። በጡንቻየ የማስብ ፣በአግባቡ ህዝብን ከማስተዳደር ይልቅ በቆሎ መስፈሪያ እየሰፈርኩ በየወህኒው የማጉር ፣ ብእርን ከጦር መሳሪያ መለየት የተሳነኝ ብሎም ይህን እና ያሃን ጻፋችሁ ብዬ ብእረኞችን በሽብርተኛ ሂሳብ ወህኒ የማወራርድ ። ሲወርድ ሲዋረድ ከአያቱና ከቅመ አያቱ መሬቱን በውርስ ተረክቦ የእለት ተእለት ህይወቱን በግብርና የመሰረተውን መላውን የሀገሩን ገበሬ […]
The post እኔ……….ወያኔ ነኝ (ሪያድ ኢብራሂም) appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.
ኢሳት ዜና (መስከረም 11፣ 2008) የኢትዮጵያ የሐገር መከላከያ ሚኒስቴርን ጨምሮ በ23 መንግስታዊ ተቋማት ላይ ምርመራ በመካሄድ ላይ መሆኑ ተገለጸ። የፌደራል የጸረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱለይማን ለመገናኛ ብዙሀን በሰጡት መግለጫ፣ የሀገር መከላከያ ሚኒስቲር ህግን ባልተከተለ መንገድ የ 2 ሚሊየን ዶላር ግዢ መፈጸሙን አመልክተዋል ። በዚህ የሀገሪቱ ወታደራዊ ተቋም ህግን ባልተከተለ መንገድ ተፈጸመ የተባለውን ግዢ በተመለከተ …
ዲያስፖራው ተቃውሞውን ይበልጥ ወደዲፕሎማሲያዊ ጫና ያሳድግ ዘንድ የቀረበ ታላቅ ሕዝባዊ ጥሪ! ከተባበርን ብዙ መስራት እንችላለን! ማክሰኞ መስከረም 11/2008 ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ስንገልጽ እንደቆየነው የዲያስፖራው ማህበረሰባችን ለትግሉ እያደረገ ያለው አስተዋፅኦ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ከትግሉ ጅማሮ አንስቶም ከፍተኛ ድጋፍ ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ ይህ …
ዲያስፖራው ተቃውሞውን ይበልጥ ወደዲፕሎማሲያዊ ጫና ያሳድግ ዘንድ የቀረበ ታላቅ ሕዝባዊ ጥሪ! ከተባበርን ብዙ መስራት እንችላለን! Read more »
ባለፈዉ መጣጥፌ “ቃል የእምነት ዕዳ ነዉ” ብዬ ጀምሬ “ቃላችን አይለወጥ” ብዬ ነበር የተለየኋችሁ። አለምክንያት አልነበረም እንዲህ ያልኳችሁ፤ በአንድ በኩለ ቃል መከበርም መከፈልም ያለበት ዕዳ ስለሆነ በሌላ በኩል ደግሞ ቀትር ላይ የገባዉን ቃል ሳይመሽ እንደ ጴጥሮስ ሦስቴ የሚክድ ብዙ ቃላ አባይ ሰላለ ነዉ። አገሬን ከወያኔ አጸዳለሁ ብሎ ቃል የሚገባ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዕዳ አለበት። ዕዳዉ ደግሞ ገንዘብ […]
The post የተናገሩት ከሚጠፋ . . . (በኤፍሬም ማዴቦ) appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.
ሕወሓት የትግራይ ካቢኔዎችን ሲሾም የደህንነት ሚንስትሩ ወንድም የመቀሌ ከንቲባ ሆነዋል:: ባለፈው የሕወሓት አጠቃላይ ጉባዬ ላይ በውስጥ ጡዘት ሲሾር የነበረው የስር ለስር ትንቅንቅን በበላይነት ያሸነፈው የሕወሓቱ አባይ ወልዱ የተወሰኑ የትግራይ ካብኔ ምደባ ተደርጓል። 1) የትግራይ ርእሰ መስተደድር ፕሬዝዳንት ኣባይ ወልዱ ቦታቸው …
ሕወሓት የትግራይ ካቢኔዎችን ሲሾም የደህንነት ሚንስትሩ ወንድም የመቀሌ ከንቲባ ሆነዋል:: Read more »
መስከረም ፲፩ (አስራ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኢትዮጵያ መንግስት የአለም ባንክ የቋንቋ አስተርጓሚውን ፓስተር ኦሞት አግዋን ጨምሮ አሽኔ አስቲንና ጀማል ኦማር ሆጀሌ የተባሉ ለጋምቤላ ህዝብ መብት መከበር የሚታገሉ ሰዎች የምግብ ዋስትናን በተመለከተ ለስብሰባ ወደ ናይኖቢ ኬንያ ሲያመሩ ቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ ላይ መያዛቸውን በመጥቀስ፣ ግለሰቦቹ የቀረበባቸው የሽብረተኝነት ክስ ውድቅ ሆኖ በአፋጣኝ እንዲፈቱ …
መስከረም ፲፩ (አስራ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በደቡብ ክልል በጌዲዮ ዞን ከድርቅ ጋር በተያያዘ የተፈጠረውን ረሃብ ተከትሎ በርካታ ዜጎች ወደ ከተማ እየፈለሱ ሲሆን፣ እርዳታ ማግኘት ባለመቻላቸው ጎዳና ላይ ማደር መጀመራቸውን የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል። መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ያሰማሩዋቸው ባለሙያዎች በዞኑ 80 ሺ ህዝብ መራቡን ሪፖርት ሲያደርጉ፣ የዞኑ የመንግስት ባለስልጣናት በተቀራኒው በዞናቸው ምንም የተራበ ሰው …
መስከረም ፲፩ (አስራ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስ አበባ መስተዳድር የኢህዴግ ድርጅት ጽ/ቤት ፣ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ረቂቅ ዕቅድ ዙሪያ በከተማው 10 ክ/ከተሞች በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህ/ብ ክፍሎችን በሚያወያይበት መድረክ ፣ ነዋሪዎች አወያይ ካድሬዎችን ያስደነገጡ ጥያቄዎችን አንስተዋል። በጉለሌ ክ/ከተማ ስር የሚገኙ የ10 ወረዳዎችን የህብረተሰብ ክፍል በያዘው የወረዳ 9 አዳራሽ በርካታ ጥያቄዎች …
መስከረም ፲፩ (አስራ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የመኪና አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ የሰዎችን ሕይወት ቀጣፊ ከሆነባቸው አገራት ተርታ ኢትዮጵያ ቀዳሚዋ አገር መሆኗን የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት በሪፖርቱ ገልጿል።ድርጅቱ ከመቶ ሺህ ተሽከርካሪዎች ውስጥ 3 ሺ 874 ሰዎች ለሞት እንደሚጋለጡና 80 % የሚሆነው የአደጋው ምንጭ የአሽከርካሪዎች ጥፋት ሲሆን፣ የተቀረው 20 በመቶ ደግሞ በመንገድ ችግሮች መሆኑን …
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና
በኢትዮጵያ እድሚያቸው ሳይደርስ የሚያገቡ በሺሕ የሚቆጠሩ ሴት ልጆች በርካታ ናቸው።
ከጎንደር የአሜሪካ ድምጿ ማርተ-ፋንደር ቮልፍ እንደዘገበችው የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት የአካባቢው ባለስልጣናት ለማኅበረሰቡ ግንዛቤ ለማስጨበጥ መጠነ ሰፊ ስራ ጀምረዋል።
‹‹ለማንም አቤት ማለት አልቻልኩም፡፡›› (የነገረ ኢትዮጵያ ባልደረባ ያነጋገራት እስረኛ) የ6 አመት ፍርደኛ ነኝ፡፡ ከኤች አይ ቪ በሽታ ጋር እኖራለሁ፡፡ የአንጀት ካንሰርም አለብኝ፡፡ ልጆቼን ያለ አባት ነው ያሳደኳቸው፡፡ በእኔ እስር ምክንያት አሁን እነሱም እየተጎዱ ነው፡፡ አሁን በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ …
‹‹ለማንም አቤት ማለት አልቻልኩም፡፡›› (የነገረ ኢትዮጵያ ባልደረባ ያነጋገራት እስረኛ) Read more »
Minilik Salsawi – የአለም የነዳጅ ዋጋ ወርዶ አንድ ሊትር በስምንት ብር ጨርሶ ለችርቻሮ ቢቀርብም አገዛዙ በእጥፍ እየሸጠ በመዝረፍ ላይ ነው::በኢትዮጵያ ውስጥ ከታክሲ ስራ ጀምሮ እስከ አገር አቋራጭ የትራንስፖርት አገልግሎት የምትሰጡ ዜጎች በላያችሁ ላይ የሚሰራውን ግፍ እና ብዝበዛ ከላያችሁ ላይ የምታራግፉት …
ይድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች – እየተበዘበዛቹ ዝምታው እስከመቼ ነው? (ምኒሊክ ሳልሳዊ) Read more »
ብጹዕ አቡነ መቃሪዮስ ከኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ በውቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ ስጥተዋል በተጨማሪም የሃገር አድን ጥሪ ለሃገር አንድነትና ሉዓላዊነት በጋር ተነሱ በማለት ምክራቸውን ያስተላልፋሉ። አባታችን በቃለመጠይቁ ወቅት ብዙ ቁምነገር አዘል ጉዳዮችንም ነግረውናል መልካም ቆይታ። [youtube http://www.youtube.com/watch?v=0HuqUP9MYJ8]
በትናንቱ ምርጫ 35.5 በመቶ ድምጽ በማግኘት ያሸነፈው ፓርቲያቸው ሲሪዛ «ነፃይቱ ግሪክ» በአህፅሮቱ Anel ከተባለው ፓርቲ ጋር ተጣምሮ መንግሥት እንደሚመሰርት ተገልጿል ።
አዲስ አበባ… ከ1850 በላይ ተዋንያንን በአስቸኳይ ትፈልጋለች!… (አንተነህ ይግዛው) . . ዛሬ ማለዳ… ኦሎምፒያ አካባቢ ታክሲ እጠብቃለሁ (ባቡሩ በዚያ በኩል ስለማያልፍ)… በመካከል… አንድ ከሲታ ወጣት፣ መዳፉ ላይ ካለው የብሮሹር ክምር እየቆነጠረ፣ ታክሲ ጥበቃ ለቆመው ህዝብ ያድላል፡፡ እኔ ጋ ሲደርስ… ቀና …
ብሮሹሯ!… . አዲስ አበባ… ከ1850 በላይ ተዋንያንን በአስቸኳይ ትፈልጋለች!… (አንተነህ ይግዛው) Read more »
የገዢውን ፓርቲ አስረኛ መደበኛ ጉባኤን ተከትሎ ሰሞኑን በተደጋጋሚ እየተነሳ ያለው “የመልካም አስተዳደር እጦት ታይቶብናል” የሚል መንግስት ራሱ የሚያነሳው ጉልህ ችግር ነው። ይህ ችግር ዛሬ በድንገት የተከሰተ ሳይሆን ህብረተሰቡ ለረዥም አመታት ሲያነሳቸው የነበሩ ጥያቄዎች ጥርቅም ነው። በተለይም ደግሞ በመልካም አስተዳደር ውስጥ …
መልካም አስተዳደርና መንግስት ~ ችግሩም ከሱ? መፍትሄውም ከሱ? (የትነበርክ ታደለ) Read more »
መስከረም ፲ (አስር) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለከተማ ቤቶች መስሪያ፣ ለልማት ወይም ህገወጥ ግንባታ በሚል አርሶ አደሮች ያለምንም ክፍያ ከይዞታ መሬታቸው እየተፈናቀሉ ማህበራዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑን ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚደርሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። በኦሮምያ ክልል በ አዳማ ከተማ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ አርሶ አደሮችና ነዋሪዎች ቦታቸውን እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ የደረሳቸው ሲሆን፣ በርካታ ቤቶችም …
መስከረም ፲ (አስር) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- አቃቢ ህግ ለፍርድ ቤት ባቀረበው ክስ ቀድም ብሎ 60 ሰዎች መገደላቸውን ከጠቀሰ በሁዋላ፣ አሻሽሎ ባቀረበው ክስ 126 ሰዎች በወረዳ አመራሮች ትእዛዝ መገደላቸውን ጠቅሷል። በማዣንግ፣ ጎደሬና ሚጤ በሃላፊነት ላይ የነበሩ የወረዳ አመራሮች ” ደገኞች ቦታችንን ለቀው ይውጡ፣ ደገኞች በማዣንግ ዞን ውስጥ የያዙትን የእርሻና የቡና ተክል መሬት ለማዣንግ …
መስከረም ፲ (አስር) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ዓርብ መስከረም 7/2008 ዓ.ም በድንገት በጠራው የተቋራጮች ስብሰባ፣ በክልሉ የሚገነቡ የጤና ተቋማትን በመስራት ላይ ያሉ ተቋራጮች በሙሉ ሰብስቦ ፤የግንባታ ስራዎች በመጓተታቸው ምክንያት ከልዩ ልዩ ግብረ ሰናይ መንግስታት የተገኘ የዕርዳታ ገንዘብ በየጊዜው ተመላሽ መሆኑ ቢሮውን አሳስቦታ ብሏል። ተቋራጮች በተቻላቸው ፍጥነት ግንባታቸውን በማጠናቀቅ በዕርዳታ …
Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የወያኔው ጁንታ በምስራቅ ኢትዮጵያ ባለበት ከፍተኛ ጦርነት ምክንያት ሊቋቋመው ያልቻለውን የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባርን አመራሮች በገንዘብ በመግዛት በሶማሊያ እና በምስራቅ ኢትዮጵያ አሉ የሚባሉ አመራሮችን እያስገደለ መሆኑ ከግንባሩ ተሰምቷል::ሕወሓት ከአልሸባብ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዳላት ተደጋግሞ …
ሕወሓት የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር አመራሮችን በአልሸባብ ቅጥረኞች እያስገደለ ነው:: Read more »
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
የእስር ዜና..! Amdom Gebreslasie ====== የህወሓት መንግስት ከምርጫ በሗላም የዓረና ኣባላት ማሰሩ ቀትሎበታል። ኣቶ ወልደገብርኤል ሃይሉ በ2007 ዓ/ም ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ በኣፅቢ ወንበርታ የዓረና-መድረ ክ የፌደራል ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ ነበረ። ኣቶ ወልደገብርኤል የዓረና-መድረክ እጩ ተወዳዳሪ ሁኖ ሳለ ህወሓት …
-“…. አስረአንድ በመቶ እድገት አስመዝግበናል::”የወያኔ የማያረጀው ሪፖርት – “በየአመቱ 9.7 ከመቶ እድገት ከምታስመዘግበው ቻይና ልምድ ለመቅሰም እንፈልጋለን”ጠ/ሚ.ሐ/ማ – “በጣም በጣም አሳሳቢ ነው::…ምንም እድገት ሳይታይበት በነበረበት እየረገጠ ነው።” አርከበ እቁባይ – “አገሪቱ በውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ ጉድ ከመሆን የተረፈችው፣ በሁለት ምክንያቶች ነው …
የተደበላለቀበትና የማይናበበው የወያኔው አገዛዝና የሞተ የኢኮኖሚ ፕሮፓጋንዳቸው (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »
የለውጥን በተፈጥሮኣዊነት፣ የዓለምን ነባራዊና የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ስናገናዝብ የለውጥ አይቀሬነት ብቻ ሳይሆን በየቱም መንገድ ባይታወቅም በቅርብ ርቀት መገኘቱንና የሚመጣውን ለውጥ በአዎንታዊነትና በዘላቂነት ሊሸከም የሚችል ገዢውን ፓርቲ ህወኃትን ጨምሮ አስተማማኝና ታማኝ የፖለቲካ ኃይል ያለመኖሩን ታሳቢ በማድረግ የብሄራዊ መግባባት፣ ዕርቅና የሽግግር መንግስት …
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት አዲሱን ካቢኔያቸውን አዋቀሩ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ዛሬ መስከረም 9/2008 ዓ.ም አዲሱን ካቢኔያቸውን ለብሄራዊ ምክር ቤቱ አቅርበው አፀድቀዋል፡፡ ኢ/ር ይልቃል 10 የካቢኔ አባላትን ብሄራዊ ምክር ቤቱ እንዲያፀድቅላቸው ያቀረቡ ሲሆን የደህንነት እና የአባላት ክትትል ሆነው ለምክር …
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት አዲሱን ካቢኔያቸውን ለብሄራዊ ምክር ቤቱ አቅርበው አፀድቀዋል፡፡ Read more »
የተሳሳተው የአዲስ ዘመን ዘገባና የኢህአዴግ ፕሮፓጋንዳ መስከረም 4 ቀን ማሕሌት የሚትባል የአዲስ ዘመን ጋዜጠኛ በአዲሱ ዓመት መድረክ በመድበለፓርቲ ሥርዓት ግንባታና በሰላማዊ ትግል አንጻር ምን ነገሮችን ለመሥራት እንዳሰበና በ2ኛ የትራንስፎርሜሽን እቅድ ዝግጅት ላይ ያለውን አስተያየት ጠይቃኝ የመድረክን የትኩረት አቅጣጫና በሀገራችን በአሁኑ …
ኢህአዴግና ፕሮፓጋንዲስቶቹ አደብ ቢገዙ ጥሩ ነው ፡፡ ጥላሁን እንደሻው /መድረክ/ Read more »
Minilik Salsawi – በእግረኞች እና በተሽከርካሪዎች ላይ አደጋ የጋረጠው በተደጋጋሚም የታየው ያልተጠናው የባቡር መንገድ ስራውን ጀመረ የሚል ኢሕኣዴጋዊ የልማት ጡዘት በሰንበት ተንሾኮሾከልን:: የመስቀል አደባባይ የባቡር መንገድ ልማትን አስመልክቶ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ልማቱን በቡዳ እንዳይበሉት ይመስል የተቃውሞ ሰልፍ እንዳያደርጉ የልማት አርበኞች ግን …
ባቡሩ ስራውን ጀመረ ከተባለ መስቀል አደባባይም ለተቃውሞ ሰልፍ ክፍት ነው ማለት ነው::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »
Najib Mohammed = ጉባኤው የተሳካ ነበር ጥረታችን ይቀጥላል! እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው በሃያሉ ፈጣሪ አሏህ ስም ከተቋቋመ ከአንድ አመት በሗላ የመጀመሪያያዉን ጉባኤ ያደረገዉ የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ሰላማዊ ንቅናቄ ደጋፊዎች ህብረት ከፈርስት ሂጅራ ፋዉንዴሽን፣ ከሪሣላ ኢንተርናሽናልና፣ ከኦሮሞ ሙስሊም ፋዉንዴሽን …
የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ሰላማዊ ንቅናቄ ደጋፊዎች ህብረት ጉባዬ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ:: Read more »
የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የአገር መከላከያ ሚኒስቴርን ጨምሮ በ23 መንግሥታዊ ተቋማት ላይ ምርመራ እያካሄደ መሆኑንና በተወሰኑት ላይ ደግሞ ማስረጃ በማጠናቀር ክስ መመሥረቱን አስታወቀ፡፡
ኮሚሽኑ የተጠናቀቀውን በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም አስመልክቶ ለጋዜጠኞች በሰጠው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ያለውን ሒደት ብቻ በሚያሳየው መግለጫ፣ በመከላከያ ሚኒስቴር በተፈጸሙ ሁለት የሙስና ወንጀሎች ጥቆማ የደረሰው መሆኑን ገልጿል፡፡ ከእነዚህም አንዱ በመከላከያ ሚኒስቴር ሕግን ባልተከተለ መንገድ ከሁለት ሚሊዮን ዶላር በላይ ለግዥ ውሏል የሚል ነው፡፡ ኮሚሽኑ ለጋዜጠኞች ባሰራጨው ሪፖርት በዚህ ጉዳይ ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑን አስገንዝቧል፡፡
ሌላኛው በመከላከያ ተፈጸመ ተብሎ የተጠረጠረው ጉዳይ በመከላከያ ሚኒስቴር 171 ሬጅመንት፣ ዘጠኝ መኮንኖች ከመከላከያ ፋውንዴሽን በዝቀተኛ ዋጋ ለክፍለ ጦሩ አባላትና ለቤተሰቦቻቸው ፍጆታ የሚውል ስኳር ከነጋዴዎች ጋር በመመሳጠር ከ2.2 ሚሊዮን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል ተብለው መጠርጠራቸው ነው፡፡ ኮሚሽኑ በተጠርጣሪ መኰንኖች ላይ ክስ መመሥረቱ ተጠቁሟል፡፡
ኮሚሽኑ ምርመራና ክስ ካቀረበባቸው መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች መካከል የኢትዮጵያ መድን ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት፣ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንና ጂንአድ ይገኙበታል፡፡
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የሳሪስ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የነበሩ ግለሰብ፣ ከቀረጥ ነፃ ተሽከርካሪ ለማስገባት የመድን ሽፋን ዋስትና ማስያዣ ያስያዘ ግለሰብ እንዳለው በማስመሰል ለገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በመስጠቱ፣ እንዲሁም ሚድሮክ ጐልድ ያለመያዣ (ኮላተራል) 600,000 ብር ቦንድ ዋስትና በመስጠቱ ተጠርጣሪው ግለሰብ ክስ እንደተመሠረተበት ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች የሆኑ ተጠርጣሪዎች የባንክ ገንዘብ ማስተላለፊያ የሚስጥር ቁልፍ በመጠቀም፣ ለግለሰቦች ሰባት ሚሊዮን ብር እንዲተላለፍላቸው በማድረግ ተጠርጥረው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑንም ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጁባ ቅርንጫፍ ሠራተኞችና ኃላፊዎች 20 ሚሊዮን ብር አጭበርብረዋል ተብለው ተጠርጥረው ክስ እንደተመሠረተባቸው ተገልጿል፡፡
የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ በቅሎ ቤት ቅርንጫፍ ሠራተኞች በሐሰተኛ አካውንት ጣሊያን ኤምባሲ በሚል፣ 2.2 ሚሊዮን ብር እንዳለው አድርገው ሰነድ ካዘጋጁ በኋላ 700,000 ብር ወደ ሌላ ባንክ በማስተላለፍ ወንጀል ተጠርጥረው ምርምራ እየተካሄደባቸው ነው፡፡
በአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት (ፕሮጀክት 15) ያላግባብ የጠጠር ግዥ በመፈጸም ሁለት ሚሊዮን ብር መጠን ያለው የሕዝብና የመንግሥት ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ ለጊዜው ቁጥራቸው ባልታወቁ ሠራተኞች ላይ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም የአዲስ አበባ ቤቶች ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ከ1997 ዓ.ም. እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ የሳኒተሪ ዕቃዎች ግዥ በሕገወጥ መንገድ ግዥ እንዲፈጸም በማድረግ በ81 ሚሊዮን ብር ተጠርጥረው ክስ ቀርቦባቸዋል፡፡
ከእነዚህ ጉዳዮች በተጨማሪ ሁለት አስመጪ ነጋዴዎች ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ጋር በመመሳጠር 301.9 ሚሊዮን ብር በመመዝበር ተጠርጥረው ክስ ተመሥርቶባቸዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በእነ አቶ መላኩ ፈንታ መዝገብ ክስ ከተመሠረተባቸው የቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣናት አንዳንድ የባለሥልጣኑ ሠራተኞችና ከፍተኛ ነጋዴዎች ላይ ተጀምሮ ከነበረው ምርመራ ጋር በተያያዘ፣ የአገር ውስጥ ግብርና የጉምሩክ ቀረጥ ባለመክፈል በተጠረጠሩ አምስት የግል ኩባንያዎች ላይ የኢንስፔክሽን ኦዲት በማስደረግ በተገኘው ማጣራት፣ 361.6 ሚሊዮን ብር ታክስ አለመከፈሉን ኮሚሽኑ በሪፖርቱ ገልጾ፣ ቀጣይ ምርመራ በማከናወን ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
ከእነዚህ ውጪ ደግሞ የጅምላ ንግድ አቅራቢ ድርጅት (ጅንአድ) የሻሸመኔ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ፣ ከገቢያቸው በላይ ሀብት ይዘው መገኘታቸው ነው፡፡ ኃላፊው በሁለት ሆቴሎች፣ በመኖሪያ ቤቶችና በተሽከርካሪዎች ተጠርጥረው ጉዳያቸው በምርምራ ላይ እንደሚገኝ ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

በተለምዶ አያት አደባባይ እየተባለ በሚጠራው አያት ቁጥር ሁለት ኮንዶሚኒየም አካባቢ፣ ባልተከደነ ቱቦ ምክንያት የአራት ዓመት ሕፃን ሕይወት መስከረም 5 ቀን 2008 ዓ.ም. አለፈ፡፡
በአካባቢው በሚገኙት ኮንዶሚኒየም ቤቶች ውስጥ በአብዛኛው የሚኖሩት በመልሶ ማልማት ከአራት ኪሎና ከተለያዩ አካባቢዎች የተነሱ ነዋሪዎች ሲሆኑ፣ አደጋው የደረሰው ከእነዚህ መካከል አንዱ በሆኑት አቶ እንግዱ ዘለቀ ሕፃን ልጅ ላይ ነው፡፡
የሕፃኑ ሕይወት የተቀጠፈውም የቤቶቹ ግንባታ ባለመጠናቀቁና የተከፈቱ ቱቦዎች በመኖራቸው እንደሆነ ቤተሰቦቹ ለሪፖርተር ገልጸዋል…
በሶማሊያ ስለዘመተው ጦር ማብራሪያ እንዲሰጣቸው የሰራዊቱ አባላት ጠይቁ::በወያኔ ጁንታ እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል አለመተማመን እና ጥርጣሬው መስፋቱ ተሰማ:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የሕዝብን መብት እና በልማት ስም በፕሮፓጋንዳ በመደለል በስልጣን ላይ ያለው በወያኔው ጁንታ እና በመከላከያ ሰራዊቱ መካከል …
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጋቢት 13 ቀን 2007 ዓ.ም. ዕጣ ያወጣባቸው 35 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ካርታ ተሠርቶ ባለመጠናቀቁ፣ ቤቶቹ ለደረሳቸው ዕድለኞች ማስረከብ አለመቻሉ ተጠቆመ፡፡
አስተዳደሩ በአራት ኪሎ፣ የካ አባዶ፣ ገላን፣ ቱሉ ዲምቱና በተለያዩ ቦታዎች 41 ሺሕ ቤቶችን አዘጋጅቶ ስድስት ሺሕ ያህሉን ለልማት ተነሺዎች፣ 35,000 የሚሆኑትን ደግሞ ለነባር ተመዝጋቢ ዕድለኞች በዕጣ እንዲደርስ ካደረገ በኋላ፣ እስከ ሰኔ 5 ቀን 2007 ዓ.ም. ከአስተዳደሩ ጋር ውል እንዲፈጽሙ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
ውሉን ከአስተዳደሩ የተለያዩ ወረዳ ጽሕፈት ቤቶች በመቅረብ (በየክፍላተ ከተሞቹ) ተዋውለው ከጨረሱ በኋላ 20 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ሲፈጽሙ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ጠርቶ የብድር ውል እንደሚፈራረሙ ገልጾላቸው እንደነበር፣ በዕጣ ዕድሉ የደረሳቸው ግለሰቦች ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
የቤቶቹ ዕጣ ከወጣ ስድስት ወራት እንደሞላውና 20 በመቶውን ከከፈሉ አራት ወራት እንደሞላቸው የሚናገሩት አቶ በዛብህ ንጉሡ የተባሉ ዕድለኛ፣ ባንኩ በሁለት ወራት ውስጥ እንደሚጠራቸው የነገራቸው ጊዜ ከማለፉም በተጨማሪ፣ 11ኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ሊወጣ መሆኑን በመገናኛ ብዙኃን ሲሰሙ ሥጋት እንደገባቸው ገልጸዋል፡፡ ዕጣው እንደወጣላቸው ከታወቀ ጊዜ ጀምሮ አከራዮቻቸው ‹‹ነገ ጥሎት ለሚሄደው›› በማለት የኪራይ ዋጋ በእጥፍ እንደጨመሩባቸው የሚናገሩት አቶ በዛብህ፣ ባንክ በሁለት ወራት ውስጥ ውል ፈጽሞ ቤቱን እንደሚረከቡ ተስፋ በማድረጋቸው የተጨመረባቸውን የቤት ኪራይ በወቅቱ ችላ ቢሉም፣ አሁን ግን ባንኩ ዝም በማለቱ ግራ እንደገባቸው ተናግረዋል፡፡
ለእሳቸውና ለሌሎች ዕድለኞች የደረሰው መኖሪያ ቤት ሳይተላለፍ ስለሌላ ዕጣ ሲወራ ሲሰሙ ግራ በመጋባታቸው ወደ ባንክ ሄደው ሊጠይቁ ቢሞክሩም በቂ ምላሽ እንዳላገኙ የሚናገሩት አቶ በዛብህ፣ አስተዳደሩ ወይም ሌላ የሚመለከተው አካል ችግሩ ምን እንደሆነ እንዲያስረዷቸው ጠይቀዋል፡፡
እንደ አቶ በዛብህ ሁሉ አብዛኛዎቹ የዕድሉ ተጋሪዎች ከባንክ ጋር ውል አለመፈጸሙና ቤቱን አለመረከባቸው ግራ እንዳጋባቸው እየገለጹ መሆኑን የ65 ዓመት ዕድሜ እንዳላቸው የሚናገሩት ወይዘሮ ቀለሟ ተገኝም አስረድተዋል፡፡ ችግር ካለም የሚመለከተው አካል ግልጽ እንዲያደርግላቸው እሳቸውም እንደ አቶ በዛብህ ጠይቀዋል፡፡
በአሥረኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የደረሳቸው ዕድለኞች በየክፍለ ከተማው ከሚገኙ ከቤቶች አስተዳደር ጽሕፈት ቤቶች ጋር የመጀመርያውን የቤት ባለቤትነት ውል ከፈጸሙ በኋላ፣ 20 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ለባንክ ከፍለዋል፡፡
የቤቱን ካርታ በመያዝ የብድር ውል ከዕድለኞቹ ጋር መፈጸም ያለበት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ለምን ውሉን እንዳልፈጸመ ከሪፖርተር ለቀረበለት ጥያቄ የባንኩ የኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ ሲመልሱ፣ ‹‹ችግሩ የባንኩ አይደለም፡፡ ባንኩ ካርታ ተሠርቶ ከተሰጠው ትክክለኛነቱን በማረጋገጥ ውል ይፈጽማል፡፡ ነገር ግን በየሳይቱ ተሠርቶ የቀረበለት ካርታ በጣም ትንሽ ነው፡፡ በመሆኑም ካርታው ተሠርቶ ካልተሰጠው ውል መፈጸም አይችልም፤›› ብለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግሥቱ በጉዳዩ ላይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ካርታ የሚያዘጋጀው የመሬት አስተዳደር ነው፡፡ ‹‹እስካሁን ሰባት ሺሕ ካርታዎችን አዘጋጅቷል፡፡ በእርግጥ በተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተጠቀሱት ክፍተቶች አሉ፡፡ ክፍተቶቹን ለመሙላት በጋራ እየሠራን ነው፡፡ የመሬት አስተዳደር፣ የቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት፣ የቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲና ሌሎችም ያሉበት ኮሚቴ ተዋቅሮ በመረባረብ እየተሠራ ነው፤›› ሲሉ አቶ መስፍን አስረድተዋል፡፡
ካርታው ሲሠራ ጥንቃቄ የሚፈልግ መሆኑንና አብዛኛው የዕድሉ ባለቤት የሚያቀርበው ሰነድ ደግሞ ከጋብቻ መኖርና መፍረስ፣ ከስም ስህተትና ከመሳሰሉት ጋር የተገናኘ በመሆኑ፣ እሱን ማስተካከሉ ጊዜ የሚወስድ መሆኑንም አቶ መስፍን አክለዋል፡፡ ባንክ አንድ ፊደል ቢጎድል ስለማይረከብ ሥራው ልዩ ጥንቃቄ የሚፈልግ መሆኑን የገለጹት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ካርታውን በዋናነት የሚሠራው መሬት አስተዳደር መሥሪያ ቤት ሠራተኞች ወደ ሥልጠና መግባታቸውም ጫና መፍጠሩን ጠቁመዋል፡፡
ሌላው እያንዳንዱ ቤት የማን እንደሆነ የሚያረጋግጠው የዲዛይንና የቴክኒክ ሥራ በተለይ በየካ አባዶ፣ በአቃቂ ቃሊቲ፣ በገላንና ገነት መናፈሻ ሳይቶች ላይ ችግር በመፈጠሩ፣ እንደገና እየተከለሰ እንደነበር አክለዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ግን የአውቶካድ ኤክስፐርቶች በየሳይቱ በቋሚነት ተመድበው እየሠሩ በመሆናቸው ችግሩ እየተቀረፈ እንደሆነ አቶ መስፍን ተናግረዋል፡፡
ሁሉም ባለድርሻ ተረባርቦ በመሥራት እስከ መስከረም 30 ቀን 2008 ዓ.ም. ድረስ ሁሉም ካርታ ተጠናቆ ለባንክ መሰጠት እንዳለበት አቅጣጫ ተቀምጦ እየተሠራ በመሆኑ፣ ሥራው እንደሚጠናቀቅና ለዕድለኞቹ ቁልፍ ማስረከብ እንደሚከናወን ተናግረዋል፡፡ አዲስ ይወጣል ስለሚባለው 11ኛ ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ የተጠየቁት አቶ መስፍን፣ ጎን ለጎን ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን ጠቁመው የወጡ ዕጣዎች ለዕድለኞች ሳይተላለፉ ሌላ ዕጣ እንደማይወጣ፣ ቀጣዩ ዕጣ መቼና በየትኛው ወር እንደሚወጣ አሁን መናገር እንደማይቻል አስታውቀዋል፡፡
መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍኖተ ዲሞክራሲ ዜና (September 17, 2015 Finote Democracy News) – በአፋር ግዛት ማጎሪያ ጣቢያ ያሉ ወጣቶች ለስለላ እየተመለመሉ ነው – በናዝሬት አምስት ነዋሪዎች ታፍነው ተወሰዱ – በኮልፌ ቀራኒዮ የጎርፍ አደጋ የደረሰባቸው አሁንም መፍትሄ አላገኙም – …
በአፋር ግዛት ማጎሪያ ጣቢያ ያሉ ወጣቶች ለስለላ እየተመለመሉ ነው:: በናዝሬት አምስት ነዋሪዎች ታፍነው ተወሰዱ:: (ፍኖተ ዲሞክራሲ) Read more »

ቲ ጂ ኤም ዲ በሚል ስያሜ የተመሰረተው የ “ሪል ውሃ” አምራች ኩባንያ፤ ያለበት 44 ሚ.ብር የግብር ዕዳ በምርመራ ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ገለፀ፡፡ ኩባንያው ከ1999 ዓ.ም እስከ 2002 ዓ.ም ድረስ ታደለ ዳለቻ በተባለ ግለሰብ ስራ አስኪያጅነት ሲመራ የቆየ ሲሆን ከ2002 እስከ 2003 ዓ.ም አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ይመሩት እንደነበር የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የትምህርትና ኮሙዩኒኬሽን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ በላይ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ በመቀጠል ድርጅቱ አቶ መሃመድ ለተባሉ ግለሰብ የተሸጠ ሲሆን የኩባንያው እንቅስቃሴ ሲጠና ቆይቶ፣ 44 ሚ ብር የግብር እዳ እንዳለበት መታወቁን ይህንንም እዳ ግለሰቡ እንዲከፍሉ የሚጠይቅ ደብዳቤ በ2005 ዓ.ም ከባለስልጣኑ መ/ቤት እንደተፃፈላቸው ምክትል ዳይሬክተሩ አብራርተዋል፡፡ ግለሰቡ “ኩባንያውን ስገዛው ይሄ ሁሉ እዳ እንዳለበት አላውቅም’ የሚል ምክንያት አቅርበዋል” ያሉት አቶ ፋሲካ፤ አንድ ኩባንያ በሽያጭ ሲዘዋወር ክሊራንስ ሳይወጣበት ስለማይዘዋወር የሰውየው ምክንያት ተቀባይነት ያለው አልነበረም ብለዋል – አቶ ፋሲካ፡፡ በኋላ ግን ኩባንያውን የገዙት ግለሰብ ወደ ባለስልጣኑ በመቅረብ፤ “ያለበትን እዳ ቅድሚያ 25 በመቶ ከፍዬ ቀሪውን ቀስ በቀስ እከፍላለሁ” እያሉ ሲያዘናጉ ቢቆዩም፣ ኩባንያው ግን እስከ 2007 ዓ.ም ድረስ ማምረት አለማቆሙን ባለስልጣኑ ደርሶበታል ብለዋል ም/ዳይሬክተሩ፡፡ ኩባንያው ክስ ያልተመሰረተበት ጉዳዩ ውስብስብ በመሆኑ ነው ያሉት አቶ ፋሲካ፤ በአሁኑ ወቅት የግብሩ ዕዳ በከፍተኛ ምርመራ ላይ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡የሪል ውሃ ማምረቻ ድርጅት ከ190 በላይ ሠራተኞች ያሉት ሲሆን ያለፉትን ሁለት ወራት ደመወዝ ያልተከፈላቸው መሆኑንና የሪል ውሃ ማምረቻው የሚገኝበት የቡራዩ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ፅ/ቤትም ለዓመታት ከሰራተኞቹ ደመወዝ የሚቆረጠው የስራ ግብር አልደረሰኝም ማለቱን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘግቧል፡፡

በግጭት ምክንያት የሚደርሰው የመንገድ ንብረቶች ውድመት እየተባባሰ መምጣቱን በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ መብት ጥበቃና አስተዳደር ገለፀ፡፡
አስተዳደሩ ያለፈው ዓመት የስራ አፈፃፀሙን አስመልክቶ ከትላንት በስቲያ በሰጠው መግለጫ በበጀት ዓመቱ በ569 የመንገድ ንብረት ላይ አደጋዎች ደርሰው ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት መድረሱን የጠቆመ ሲሆን ከነዚህም አደጋዎች ውስጥ 244 ያህሉ አደጋዎች በቀለበት መንገድ ላይ መከሰታቸውንና የንብረቶቹ ውድመት በገንዘብ ሲተመን፣ ከ1.3 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሆነም የአስተዳደሩ ንዑስ የስራ ሂደት መሪ አቶ አስመላሽ ኪዳነማርያም ተናግረዋል፡፡
ቀሪዎቹ 325 አደጋዎች በሌሎች ዋና ዋና መንገዶች ላይ የተከሰቱ ሲሆን ግጭቶች ያደረሱት ጉዳት በገንዘብ ሲተመን ከ3.6 ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑንም ጨምረው ገልፀዋል፡፡
በአብዛኛው ለጉዳት የሚዳረጉት የመንገድ ላይ ንብረቶች የመንገድ ዳር መብራቶች፣ የእግረኛ መከላከያ አጥሮች፣ የመንገድ ማካፈያ፣ መከላከያ ግንብና የትራፊክ ምልክቶች ሲሆኑ በግጭት ምክንያት ከሚደርስባቸው ጉዳትና ውድመት ባሻገር በህገ ወጥ ግለሰቦችም ስርቆት እንደሚፈፀምባቸው ተገልጿል፡፡ በበጀት ዓመቱ በግጭትና በስርቆት ምክንያት በመንገድ አካላቶች ላይ ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት መድረሱንም አቶ አስመላሽ አብራርተዋል፡፡
እንደ አቶ አስመላሽ ገለፃ፤ ባለስልጣኑ በግጭት ጉዳት የሚደርስባቸውን ንብረቶች በክትትል ካሳ ከማስከፈልም በተጨማሪ በመንገድ ላይ በሚያጋጥሙ ህገ-ወጥ ተግባራት ላይ የቁጥጥርና የክትትል ስራ የሚያከናውን ሲሆን በዚህም ክትትልና ቁጥጥር በዋና መንገዶች ላይ የግንባታ መስሪያዎች ያከማቹ 105 ግለሰቦች ላይ የገንዘብ መቀጫ ጥሏል፡፡
የመንገድ ላይ ንግድ፤ በግንባታ ስም እግረኛ መንገድን ማጠር፣ ከባድ መኪናን ለረጅም ጊዜ አቁሞ መጥፋት፣ ህገወጥ ማስታወቂያዎችን መለጠፍ፣ ማንጠልጠልና መትከል፣ በባለስልጣኑ ከፍተኛ ቁጥጥር የሚደረግባቸው ሲሆን እነዚህን ህገ ወጥ ድርጊቶችን ባከናወኑ አካላት ላይ እርምጃ መውሰዱንም ኃላፊው አብራርተዋል፡፡
ህብረተሰቡ የመንገድ ላይ ንብረቶችን እንደራሱ ንብረት እንዲጠብቅና ህገ-ወጦችን እንዲጠቁም ባለስልጣኑ የግንዛቤ ስራዎችን የሚራ ሲሆን በህገ-ወጦች የሚፈፀሙ ጥፋቶችን እንዲጠቆም 917 ነፃ የስልክ መስመርን ማስተዋወቁንም ገልፀዋል፡፡
“ምንም እንኳ ባለስልጣኑ በመንገድ አካላት ላይ የደረሱ ውድመቶችን ካሳ ሙሉ በሙሉ ማስከፈል ቢችልም የግጭቱ መጠን ግን ከ2006 የበጀት ዓመት ጨምሯል ያሉት ኃላፊው፤ በ2007 የደረሱት የመንገድ ንብረት አደጋዎች ቀደም ካለው ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ126 አደጋዎች ብልጫ ማሳየቱን ተናግረዋል፡፡
ባለስልጣኑ በ2008 የበጀት ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ለመከወን የዓምናውን ልምድ መነሻ በማድረግ ቀመር ማውጣቱንም ኃላፊው ገልፀዋል፡፡
ወያኔ የሚያራግባት ፕሮፓጋንዳ አለች::ሻእቢያ ጸረ ልማት ጸረ ሰላም .. ምናምን …ወዘተ..ታዲያ እንዲህ ከሆነ ወያኔ ምን እየጠበቀ ነው ወንድነቱ ጀግንነቱ ካለ ጦሩን ሰብቆ ለምን ጸረ ልማቶችን አይመታም::ቂቂቂ…..ወያኔ ፈሪ ቦቅቧቃ ነው:;ወያኔ የሚያስረው ምንም የሌላቸውን መብት እና ነጻነት የጠየቁ ያወጣውን ሕግ እንዲያከብር የጠየቁትን …
ወያኔ ፈሪ ነው:: ቦቁቧቃ …. ጀግኖችን ስለሚፈራ ያስራል .. ከሃዲዎችን ያከብራል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »
መስከረም ፯ (ሳባት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የቀድሞው የህወሃት መስራችና በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ አባል የሆኑት ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ፣ ህወሃት ኢህአዴግ በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ ተዳክሞ የሚገኝበት ወቅት በመሆኑ፣ ከድርጅቱ የለቀቁ የቀድሞ አባሎቹን በማነጋገር ወደ ድርጅታቸው እንዲመለሱ ለማድረግ እየጣረ መሆኑን ገልጸዋል። ህወሃት/ኢህአዴግ በራሱ የውስጥ ችግር …