አነጋጋሪው የዘረፋ ወንጀል

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ዘረፋና ንጥቂያ እየተስፋፋ መሆኑን ወንጀልም በተደራጀ መንገድ እንደሚፈጸም የከተማው ነዋሪዎች በጭንቀት ይናገራሉ፡፡ ፖሊስ በበኩሉ ዘረፋን ጨምሮ ማንኛውም ዓይነት ወንጀል ከቁጥጥር ውጭ አለመውጣቱን ይገልጻል፡፡