በሶሪያ የቀጠለዉ ህዝባዊ አመፅ

በሶሪያ ህዝባዊዉ አመፅ ከተቀጣጠለበት ከመጋቢት ወር አጋማሽ አንስቶ ከስድስት መቶ ሰዎች በላይ ህይወት መቀጠፉን ዘገባዎች ያመለክታሉ።