በሙስናና ኑፋቄ የሚከሰሱት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ከሐላፊነታቸው ተነሡ
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 5/2010፤ መስከረም 25/2003 ዓ.ም):- የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጉባኤ ሥራቸውን በአግባቡ አልተወጡም ባለባቸው ሃይማኖታዊ ችግር የተነሣ ከሀገረ ስብከቱ ልዩ ልዩ መምሪያዎች፣ ከማኅበረ ካህናት እና ከማኅበረ ምእመናን ጋራ ተስማምተው መሥራት አልቻሉም፤ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን መካከል መስማማት እንዳይኖር ይጥራሉ፤ …
በሙስናና ኑፋቄ የሚከሰሱት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ከሐላፊነታቸው ተነሡ Read more »