እቴጌ ጣይቱ ብጡል እና እቴጌ አዜብ መስፍን
ይህንን ጽሁፍ ማንበብ ለሚፈልጉ፡- ማስጠንቀቂያ ቁጥር አንድ፤ ጽሁፉን በከፊልም ሆነ በሙሉ ለቀዳማይት እመቤቲቱ ማስነበብ አይፈቀድም፡፡ ማስገንዘቢያ ቁጥ
ይህንን ጽሁፍ ማንበብ ለሚፈልጉ፡- ማስጠንቀቂያ ቁጥር አንድ፤ ጽሁፉን በከፊልም ሆነ በሙሉ ለቀዳማይት እመቤቲቱ ማስነበብ አይፈቀድም፡፡ ማስገንዘቢያ ቁጥ
አትክልት አሰፋ (ቫንኩቨር-ካናዳ)
ከ116 ዓመት በፊት በዚህች እለት ድል የሚባል ታላቅ ነገር በዚያች ኢትዮጵያ የምትባል የአለም ግምባር የነበረችና መልሶ ደ
የአድዋ ድል በአል 116ኛ አመት በዋሸንግተን ዲሲ
ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረ ማርያም
ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
በቀድሞው ሶቭየት ሕብረት ስርአት ውስጥ የሰብአዊ መበት ተሟጋቾችንና ተቃዋሚ ፕርቲዎችን እያ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
116ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ተከብሯል። የዓድዋው ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሣይሆን ለመላው ጥቁር ሕዝብ መኩሪያና የነጻነት ትግል አ
የዛሬ አስራ አምስት ቀን ባስተላለፍነው የወጣቶች ዓለም ዝግጅታችን «እርግዝና እና ህመም የነፃነት መንገዶች» በሚል ርዕስ ማልታ በእስር ላይ ስለሚገኙ ኢት
“ታጠቅ ህሉፍ የተባለ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ሰራተኛ በደረሰበት አስተዳደራዊ በደል በሰውነቱ ላይ ነዳጅ አርከፍክፎ በደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ ራሱን አቃጥሎ መሞቱን” የዓይን እማኞች ለዝግጅት ክፍላችን አስታወቁ፡፡ የአካባቢ ነዋሪዎች እንደሚሉት “በደብረማርቆስ ከተማ ልዩ ቦታው አብማ 04 ቀበሌ በአቶ ጫኔ ቤት ውስጥ ተከራይቶ ይኖር የነበረው ታጠቅ ህሉፍ ራሱን አቃጥሎ ገሏል” ብለዋል፡፡ በአካባቢው የነበሩ የዓይን ምስክሮች እንደሚሉት “ታጠቅ ህሉፍ […]
ይህ ጨዋታ በተወዳጇ ፍትህ ጋዜጣ ላይ አርብ የካቲት 23 የታተመ ነው። እግረ መንገዴን እንኳን ለአድዋ በዓል አደረሳችሁ ብዬ ልጀምር… ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው ለዛሬ ጨዋታችን በዋነኛነት ይዤ የመጣሁት ጉዳይ መሪዎቻችን እንማን እንደሆኑ የሚጠይቅ ነው። ያው እንደተለመደው ሌሎች ጨዋታዎችም ይኖሩናል። አውራ ርዕሱ ግን “መሪዎቻችን እነማን ናቸው… አርቲስቶቹ ወይስ ታጋዮቹ?” የሚለው ይሆናል። “ለፓርቲ አውራ እንዳለው ሁሉ ለጨዋታም አውራ …![]()
በአዲስ አበባው አወሊያ ትምህርት ቤት አካባቢ፣ ላለፉት ሰባት ሣምንታት ሕዝባዊ ሰልፍ እንደሚካሄድና ባለፈው ዐርብም ለሰባተኛ ጊዜ የወጣው ሕዝብ ቁጥር መቶ ሃምሣ ሺህ እንደነበር ተሰምቷል።
(ሙሉውን ጋዜጣ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ሙሉውን ጋዜጣ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(የዓለማችንን ሕዳሴ ለማፋጠን የቀረበ ምክረ ሐሳብ) እስከዛሬ የጻፍኳቸው ሁሉ የግል አቋሜን የሚያንጸባርቁ አልነበሩም፡፡ ነገርዬዎቹ “ኪራይ ሰብሳቢ” የተ…
(የዓለማችንን ሕዳሴ ለማፋጠን የቀረበ ምክረ ሐሳብ) እስከዛሬ የጻፍኳቸው ሁሉ የግል አቋሜን የሚያንጸባርቁ አልነበሩም፡፡ ነገርዬዎቹ “ኪራይ ሰብሳቢ” የተ…
“የሽምግልና ጉባኤው ላደረገው ጥረት ሊመሰገን ይገባል” ብጹእ ወቅዱስ አቡነ መልከ ጸዲቅ
“ቤተ ክርስቲያኗ ለ4 ተከፍላለች” ሊቀ ካህናት ምሳሌ እንግዳ
“በ
ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም
(ፍትህ እትም ቁጥር 176 አርብ የካቲት 16 2004 ዓ.ም.)
መንግሥት ለሚባለው ድርጅት የመጨረሻው ተጠያቂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነው፤ ጠቅላይ
«ለማህበረሰብ ለውጥ የጋዜጠኞች አዎንታዊ ሚና ምን ሊሆን ይገባል?» በሚል ርዕስ በቅርቡ በዚህ ዋሽንግተን ዲሲ የተካሄደ የውይይት መድረክን ተንተርሶ የተቀ
“ወደ የመን የሚመለሱ አይመስለኝም” ዲና ሙፍቲ
Ethiopia Zare (ቅዳሜ የካቲት 17 ቀን 2004 ዓ.ም. February 25, 2012)፦ በህዝባዊ የተቃውሞ ማእበል ከስልጣናቸው የተወገዱት የ
ከአቢይ አፈወርቅ
ባለፈው ሳምንት የብዙዎችን ትኩረት የሳበው ዜና ተቀማጭነቱን በአሜሪካ ያደረገውን በአቡነ መርቆሪዎስ የሚመራውን የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ…
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
“ስብ ት ለአብ…”፣ ሰሙኑ ምን ያልተከሰተ ነገር አለ? የህወሓት 37ኛው የልደት በዓል በሚከበርበት፣ ፈላስፋው ዘርአያዕቆብ ባስታወስንበት ድንቅ የፍልስፍና …
“ስብ ት ለአብ…”፣ ሰሙኑ ምን ያልተከሰተ ነገር አለ? የህወሓት 37ኛው የልደት በዓል በሚከበርበት፣ ፈላስፋው ዘርአያዕቆብ ባስታወስንበት ድንቅ የፍልስፍና…
ተመስገን ደሳለኝ (አዲስ አበባ)
አማራው የህወሓት ቼ ጉቬራ
ፋኖ ተሠማራ… ፋኖ ተሠማራ…
እንደ ሆቺሚኒ… እንደ ቼ ጉቬራ…
በዱር በገደሉ ታሪክ ልትሰራ
ዛሬ ፋኖ…
(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ!)
ኢህአፓ የተባለት ሰዎች የኮልኔሌ መንግስቱን መፅሃፍ ስካን አድርገው በድረገፅ ሲለቁት ከተቃወሙት አንዱ እኔ ነበርኩ። የተቃወምኩበት ምክንያት፣ “ለኮል
(ሙሉውን ጋዜጣ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
«ያላግባብ የታሰሩ ዜጎቻችን ይለቀቁ፤» ያሉ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና አንዳንድ የመብት ተከራካሪዎች በሳውዲ አረቢያ በእ
በጾም መባቻ ዘወረደን አልፈን፣ ስብሃት ለእግዚአብሄር ብለን ተደስተን፣ ምድራዊ ጥበብንም ጨምረን እንጾማለን፣ ስብሃት አርፎአልና እርስዋን ያስተማረን።…
ነዋሪነቱ ጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ ውስጥ ውስጥ ነው። ድምፃዊ ተረፈ አሰፋ ይባላል። የሌላኛው ድምጻዊ ገረመው አሰፋ ታናሽ ወንድም ነው። አዲስ ባዘጋጀው
ወደ ሊቢያ ከተመለሱት ስደተኞች አስራ-ሰወስት የኤርትራና አስራ-አንድ የሶማሊ ዜጎች በአንድ የስደተኞች መብት ተሟጋች ድርጅት አማካይነት የኢጣሊያን መንግ…
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤ ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው። አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤ ርስትህንም አስቸገሩ። መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5 በክፍል አንድ የአቶ ሃዱሽ ገ/እግዚአብሄር መልካም ፈቃድ ሁኖ በውጭ ጉዳይ ሚንስትር መቀጠሬን ገልጬ ነበር።እነሆ ቀጣዩ ክፍል ሁለት፤ ህወሃት ሠርቶና ለክቶ በወሰነልኝ የአስተሳሰብ መጠን መሰረት አስቤ፤መልካም የምለውንም ምኞት ተመኝቼ፤ምኞቴንም እውን ለማድረግ በውጭ ጉዳይ ሚንስትር ተቀጥሬ በጣም መራርና […]
ኢትዮጵያዊ ተዋዶ፣ ተዋልዶና ተዛምዶ ኖሯል ለዘላለምም ይኖራል! እንዳትሰደድ የሚለውን የወዳጅ ዘመድ ምክር ችላ ብለህ ብትሰደድ ከሁሉ በላይ ሕውሓትን አስደስተህ አንተም ይብዛም ይነስም ችግር ውስጥ ለመባዘን ተዘጋጅ። ከዲያስፖራው ወገን ጋዜጠኛ ወይ ባለጠጋ ካልሆንክ ስለተሰደድክ እምቢልታ አይነፋልህም፣ ነጋሪት አይጎሰምልህም። በስደትህ ምክንያት ስለአገርህ የዲሞክራሲና የነፃነት ዝቅጠት አይነገርም፣ አይወራም ወይም አይፃፍም። እንደዘበት በአንድ ውድቅት ሻንጣህን አንጠልጥለህ ትወጣለህ። ባንተ መሰደድ […]
ባሕር ማዶ ካሉ ሰዎችጋ ስናወራ አንዳንድ የማይገቡን ወሬዎችን እየሰማን ጭንቅላታችንን እየናጥን “ወቸ ጉድ!” ማለታችን አይቀሬ ነው፡፡ ለኛ ባዳ ከሆነው ከ
እንግዲህ ቴዲ አፍሮ የፈለገውን ቢያፈቅር ወይም በፈለገውና ባልፈለገው ቢፈቀር የኛ ጉዳይ አይደለም። ‘ቴዲ አፍሮ የኛ ነው’ ለሚሉትም ‘ተስፋ ቁረጡ!’ ማለ
የአንድነቱ መሪ ከነፍሰገዳይ ጋር በአንድ ክፍል ታሠሩ፡፡
ታዋቂውና አንጋፋው ደራሲ አቶ ማሞ ውድነህ ጤንነታቸው ታውኮ አልጋ ከያዙ አንድ ወር ሆኗቸዋል፡፡ በቅድሚያ ዳግማዊ ምኒልክ ቀጥሎም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታ
ተድላ ሀይሉ
ሰላም ውድ አንባብያን። ሠሞኑን አንድ ጽሑፍ በአቶ ተስፋዬ ገብረአብ ተደርሶ በኢንተርኔት በየድረ-ገፆቹ ተበትኗል። የዚህ ጽሑፍ ትክክለኝነት…
ያቺን የማትረሳ ቆንጆ ልጅ የተዋወቅሁዋት አስመራ ላይ ሲሆን፣ ከካቴድሪያል ወደ ቲራቮሎ በሚጓዘው ታክሲ ላይ ተሳፍሬ ነበር። ልጅቱ ፒኮክ የተባለችውን ወፍ ነበር የምትመስለው። ታክሲው ላይ ከሁዋላ አብረን ነበር የተቀመጥነው። “ላናግራት ወይስ ይቅርብኝ?” እያልኩ ሁለት ልብ ሆኜ እያመነታሁ ቆየሁ። እኔ ደጋግሜ ባያትም፣ እሷ አንድ ጊዜ እንኳ ዘወር ብላ አላየችኝም። ከሞባይል ቴሌፎኗ ጋር ተመስጣ እየተጫወተች ነበር። (መቸም እንዲህ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ባለፈው ሳምንት ከሥልጣን የተሰናበቱት ንየጀርመኑን ፕሬዝዳንት ክርስቲያን ቩልፍን የሚተኩ እጩ ፐሬዝዳንት ባለፈው እሁድ ተመርጠዋል ። 5 ቱ የጀርመን ዋና
በዓለማችን በየደቂቃዉ አምስት ሕፃናት በከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ሰበብ ህይወታቸዉ እንደሚቀጠፍ አንድ ጥናት አመለከተ። በሰዓት ሲሰላ ደርሞ በዚሁ ች…
የኢትዮጵያ አንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የታሰረዉ የፓርቲዉ ከፍተኛ ባለሥልጣን አቶ አንዱዓለም አራጌ በሌላ እስረኛ መደብደባቸዉ ፖለቲካዊ እድም
የየመን ሕዝብ በአደባባይ ሠልፍ የተቃወማቸዉን የሐገሪቱን ፕሬዝዳት ዓሊ አብደላ ሳሌሕን እንዲተኩ የታጩትን የምክትል ፕሬዝዳት የአብድረቡሕ መንሱር ሐዲ
“በሰላም ነው ማረፍ የምፈልገው ከዚህ በሗላ መኖር አያሻኝም።” ጋሼ ስብሃት
“አካሉ ቢደክምም አእምሮው ግን አስከመጨረሻው የሰላ ነበር” ደራሲና ጋዜጠኛ…
የጋምቤላ ልዩ ኃይል አመራር መኮንንና አንድ የፖሊስ አባል መገደል እንዲሁም ንብረትነቱ የሼክ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ የሆነው ሳዑዲ ስታር እርሻ ልማት ኩባንያ የፋይናንስ ኃላፊና ሾፌራቸው መቁሰላቸውን ተከትሎ በጋምቤላ ጥበቃና ቁጥጥር መጠናከሩ ተሰማ። የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) ምንጮች ከስፍራው በላኩት መረጃ እንዳስታወቁት ግድያውን ያከናወኑት የዛሬ ስምንት ዓመት ገደማ በአኙዋክ ንጹሃን ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት አስቆጥቷቸው የሸፈቱ […]
(ሙሉውን መግለጫ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)